ልጅ ለምን እንቢ አለሽ? ልቅ የግብረ ስጋ ግንኙነትና አጋንንት| የስለት ልጅ ምንድን ነው? |Manyazewal Eshetu podcast Ep.87| ተክሉ በዓል
Вставка
- Опубліковано 6 лют 2025
- ወደ ማንያዘዋል እሸቱ ፖድካስት 🎙 እንኳን ደህና መጡ::
ይህ ዘወትር እሁድ ወደ እናንተ የሚቀርብ እጅግ በጣም አስተማሪ ፖድካስት ነው::የስኬታማ ሰዎች ታሪክ እና ዕይታ ስንቃኝ አብራችሁን ታደሙ::
በእያንዳንዱ ክፍል ማንያዘዋል እሸቱ እጅግ በጣም ተፅኖ ፈጣሪ እና ስኬታማ ከሆኑ ሰዎች ጋር ቁጭ ብሎ በጥልቀት ይወያያል::የትም ያልተነገሩ ታሪኮችን ወደ እናንተ ያደርሳል::
በዚህ በሰማኒያ ሰባተኛው ክፍል ማንያዘዋል እሸቱ ከዶከተር አብርሃም አምሃ ጋር ጥልቅ የሆነ ውይይት ያደርጋል::ማህፀንን አጋንንት ለምን ይፈልጋሉ? ፖስት ቢል እና አጋንንት ስራቸው? ሴት እና መንፈሳዊነት? የስለት ልጅ ምንድን ነው? ክህደት? እና ሌሎችም ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት ይደርጋል::
የተክሉ በዓል youtube ቻነል
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Sementu8
በእውነት በነ ህይወት የደረሰውን ነው የነገረው ባለመውለድ ተጨቃጭቀን ስንመረመር ችገር የለውም ስባል እንደተመለስኩ ጥምቀት ህጀ ከልቤ አልቅሼ ተስዬ መጥቼ በሳምንት ውስጥ ማርገዘን አወኩት እነሱም መንታ ወንድና ሴት የተባረኩ ልጆች አሉኝ ፈጣር የምሳነው ነገር የለውም በእውነት 👏👏👏👏
እግዚአብሔር ስሙ የተመሠገነ ይሁን።አንቺን የሰማ ሌሎቹንም ይስማ❤❤❤
ይሄን መንፈስ ቅዱስ የገለጠልህ🎉 ሃሳብ ጤነኛ አዕምሮ ያለው ሁሉ የሚገዛው ትውልድን የሚባርክ የመጠቀ ሃሳብ ነው በእውነት እስካሁን ዩቱብ ላይ ካዳመጥኳቸው ሃሳቦች ሁሉ ይሄኛው ሚዛኑ እጅግ የላቀ ነው እባክህን ወንድሜ የአንተንም አዕምሮ በደንብ ጠብቀው የበለጠውን መልካም ሃሳብ ታሰማን ዘንድ
በተጨማሪ ደግሞ ባለፈው ለትህትና ይሆን ባላውቅም ብዙ መንፈሳዊ ነገር አልተማርኩም ስትል ነበር ነገር ግን ይሄ መንፈሳዊ ነገሮችን ላላገላበጠና ላላነበበ ሰው የሚገለጥ ባይሆንም የበለጠ ብትማር እና ብታነብ ተመኘሁ እግዚአብሔር ከክፋ ሃሳብ ሁሉ ይጠብቅህ
ማንያዘዋል አንተንም እናመሰግናለን እንዲህ አይነት አዕምሮ እንድንሰማ ስላዘጋጀህልን
ይሄ ልጅ ድንቅ መረዳት አለው እደ ማኔ ያለ የሚያዋራ ሃቅሙን እዲያወጣ የሚያግዘው ሰው ቢያገኝ እላለሁ ማኔም ብታግዘው አቀራረብ ላይ መልካም ነው ትንሽ እገዛ ተደራሽ ያደርገው ነበር ። ተክሉ ከምር ሃሳብህ ትልቅ ነው ። ተባረክ ።
ተክሉ የተገለጠለት ነገር ትልቅ ነው ብዬ እስባለሁ ግን ሃሳቡን ገልጦ ለማምጣት የሚመጥነው ጠያቂ አላገኝም። ማን ይዘዋል ቢያንስ በሶስት ወር እንዴዬ ብታቀርበው ጥሩ ነው👍🏾🙏🏽💚💛❤️
#1 Podcast in Ethiopia
Much love and respect for you bro
እግዚአብሔር የኛንም ልቦና ይግለፅልን
እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ❤❤❤❤
ፈጣሪ እናንተን በመሳሰሉ ወንድሞቻችን ላይ እያደረ ስሚያስተምረን የተመሰገነ ይሁን እኛን የተማርነውን የምንተገብር ያርገን ለናንተ ረዥም እድሜ ከጤና ጋር ይስጣችሁ
ብሰማዉ የማልጠግበዉ ልጅ
Zare Arif nhew endeyabrara edelun setehew 😊
እረ ማኔ ሰማያዊ የሚለውን UA-cam ቻናል እየውና ሰውየውን አቅርብለን❤🎉🎉
Waiting🎉
ሰላማቹህ ይብዛልኝ! እባካቹህን መፀሐፉ የት ማግኘት እንደሚቻል ንገሩን🙏
🎉🎉🎉
ያልገባንን ነገር ለሌሎች ለማስረዳት ባንታገል ጥሩ ነው። ሌላ የምለው የለኝም።
ህ ትልቅ እውቀት አለው ግን ሃሳብን የመግለጽ ችግር ይሄ ደሞ በአስተዳደግ ጭምት ሆኖ የመቆየት ችግር ነው ። በዚህ ተረዳው ።
Mane
💖💖💖💖😮😮😮
😢አፍጥኑት😮😮😮አልቻልኩም
ማእበል (ወጀብ)
Well come
ብዙ ጊዜ የደንበኞች ዩቲዩብ ከታች እንገልፃለን እያልክ አትርሳ እባክህ
ዘፍጥረት 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ ላሜሕም ለሚስቶቹ ለዓዳና ለሴላ አላቸው፦ እናንት የላሜሕ ሚስቶች ቃሌን ስሙ፥ ነገሬንም አድምጡ እኔ ጕልማሳውን ለቍስሌ፥ ብላቴናውንም ለመወጋቴ ገድዬዋለሁና፤
²⁴ ቃየንን ሰባት እጥፍ ይበቀሉታል፤ ላሜሕን ግን ሰባ ሰባት እጥፍ።
ቃኤል ሞቶዋል በላኤም ተገድላል ዘፍጥረት4 ላይ ቁጥር 24 የሚለውን አንበቡት
አንተ በምን ማስረጃ ላይ ተመርኩዘህ ነው ይህን የምትለው መፅሀፍ ቅዱስ ከሆነ ምዕራፍና ቁጥሩን ግለፅ ሳይንም ከሆነ ምንድን ነው ማስረጃህ