ልዩ ጥናታዊ ዘገባ (Documentary) ስለ "ቶ" መስቀል - በዶ/ር መስከረም ለቺሣ

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 21 сер 2024
  • - የ “ቶ” ፊደል ምልክት፡ ክርስቲያናዊ? ወይስ አጋንንታዊ?
    - የ “ቶ” መስቀል፡ የቻነሌ ዓርማ የኾነበት ምክንያት፡ ምንድነው?
    - የ “ቶ” ፊደል ቅርፅ ያለው መስቀል፡ የግብፅ ነው? ወይስ፡ የኢትዮጵያ?
    - የ “ቶ” ፊደል ቅርፅ ያለው መስቀል፡ መጀመሪያ ጥቅም ላይ የዋለው፡ መቼና የት ነው?
    - በእውኑ፡ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን፡ ዕድሜዋ ስንት ነው?
    - የምሥጢር ማኅበረሰቦች፡ ስለ “ቶ” መስቀል ምን ያስባሉ?
    ዋቢዎች (References)፦
    ተስፋ ሥላሴ ሞገስ (አባ)። የቢ.ቢ.ሲ. (B.B.C.) የጥያቄ ጥበቦችና የአባ ተስፋ ሥላሴ የምሥጢር መልስ። (አዲስ አበባ፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት፥ 1993)
    ______________። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው፤ የተዋሕዶ አንበሣም መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። (አዲስ አበባ፥ 1988)
    Biruk ze Tewahido. (2020, November16). አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ [video]. UA-cam. • አባ ተስፋ ስላሴ ሞገስ ||Aba T...
    መጽሓፈ ምሥጢር ዘ አዶናይ ራፋኤል [ለሕዝብ ይፋ ያልኾነ ጥንታዊ መጽሓፍ]
    ሔኖክ ዘ አዶናይ ራፋኤል [ለሕዝብ ይፋ ያልኾነ ጥንታዊ መጽሓፍ]
    ዶ/ር መስከረም ለቺሳ (2014 ዓ.ም)። የፀሓይ ከተማ። አዲስ አበባ፥ ወይንሸት ማተሚያ ቤት።
    ዶ/ር መስከረም ለቺሳ (2008 ዓ.ም)። (ኢ)ዩቶፕያ። አዲስ አበባ፥ አፍሪካ ማተሚያ ቤት።
    የቅዱሳን ታሪክ. (2018, March 3). አባ መቃርስ - ክፍል 2. [video]. UA-cam. • አባ መቃርስ - ክፍል - 2 / Ab...
    Aldred, Cyril (1988). Akhenaten: King of Egypt. London: Thames and Hudson.
    “Crux Ansata”. Coptic Museum of Cairo. Retrieved on 7/28/23 from www.art-and-arc...
    Du Bourguet, Pierre (1991). "Art Survivals from Ancient Egypt". In Atiya, Aziz Suryal (ed.). The Coptic Encyclopedia. Vol. I. ISBN 978-0-02-897025-7.
    Finnestad, R. (1996). Images as Messengers of Coptic Identity. An Example from Contemporary Egypt. Scripta Instituti Donneriani Aboensis, 16, 91-110.
    Hoffmeier, J. K. (2015). Akhenaten and the Origins of Monotheism. Oxford University Press.
    Levitt, P., & Parrs, A. (2017). Hiding in plain sight: The Coptic Museum in the Egyptian cultural landscape-draft.
    Redford, Donald (1984). Akhenaten: The Heretic King. Princeton, NJ.
    Ridley, Ronald Thomas (2019). Akhenaten: A Historian's View. The AUC History of Ancient Egypt. Cairo; New York: The American University in Cairo Press. ISBN 978-9774167935.
    “Tombstone of Plenis.” Coptic Museum of Cairo. Retrieved on 7/28/23 from www.coptic cairo.com/museum/selection/stone/stone/files/page47-1007-full.html
    Waterson, Barbara (1999). Amarna: Ancient Egypt's Age of Revolution.
    Wells, H. G. (2021). Crux Ansata. Good Press.

КОМЕНТАРІ • 527

  • @Abatech2
    @Abatech2 Рік тому +96

    በእውነት እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋልሽን ከዚህ በላይ ያስፍልሽ የትውልዱ ግራ መጋባት በግልፅ የሚገባሽ እና የቻልሽውን ያህል መስመር ለማሳየት የምትጥሪ መልካም የተዋህዶ ልጅ ነሽ ብዙ እንድታገለግይን እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን!!!

    • @firdagegnzewdu-uv8tw
      @firdagegnzewdu-uv8tw Рік тому +1

      ከይቅርታ ጋር።የፊደላት ሃይልና ትርጓሚ እንደሚታወቀው ረቂቅ ነውና።ዩቶፕያ።።ያላል የአማርኛው የሚዲያሽ ስያሜ እና የኔ ጥያቄ።ለምን ።።ዩቶጵያ።።በሚለው አልተጻፈልንም።።ስላልገባኝ ነው።።አመሠግናለሁ

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Рік тому +4

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

    • @amalajekidusan6360
      @amalajekidusan6360 Рік тому +2

      ሰላም ዉዳችን:: የጠፋዉን ንብረታችንን አስመልሽልን ጀግና ነሽ:: ወላዲተ አምላክ እዉቀትሽን ጨምራ ታበልፅገዉ::
      መረጃሽ ብዙ መናፍቃን አንጫጭቷል በርችልን እላለሁ::

    • @dao-107
      @dao-107 Рік тому +4

      አጋንንትን... ቢያስተምራችሁ.... ቃለ ... ሂወት.. ያሰማልን.... የምትሉ... ኦርቶዶክስ... ውስጥ .. የተሰገሰጋችሁ.... ሴቶች.... ብትማሩ... አትለወጡ.... ወይይይ አታነቡ....ግርርርርር መንጋ ... የሴት .. መንጋ .. አረ ኤድያ .... የእግዚአብሔር ቃል አንብቡ... ወይ አስነብቡ....ቱ... በረከት ነው ማንበብ... አንዴ በድግምት... አንዴ ጥንቆላ... እግዚአብሔር አይታችሃል.... ክፋታችሁን... ለዚህ ነው ... ሰው የማትሆኑት...!!! አንብቡልን በሉ ቃሉን ...!

    • @tsigaredagaromsa6063
      @tsigaredagaromsa6063 Рік тому

      ☺️😘

  • @aynadishaile3134
    @aynadishaile3134 Рік тому +5

    (ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ 1)
    ----------
    8፤ ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን።
    9፤ አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።
    10፤ ሰውን ወይስ እግዚአብሔርን አሁን እሺ አሰኛለሁን? ወይም ሰውን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? አሁን ሰውን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባልሆንሁም።
    11፤ ወንድሞች ሆይ፥ በእኔ የተሰበከ ወንጌል እንደ ሰው እንዳይደለ አስታውቃችኋለሁ፤
    12፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ገልጦልኛል እንጂ እኔ ከሰው አልተቀበልሁትም አልተማርሁትምም።

  • @erieboytubechannel
    @erieboytubechannel Рік тому +15

    ኢትዬጲያ የሚስጢር ታሪክ ብዙያዘች ታሪከኛ ታላቅ ሀገር ናት እኔ በወገኔ ኤርትራዊ ነኝ ጊን የማይ ካድ ወይም ዝም የማይስብል ታሪክ ያላት ነው እትዬጵያ ታሪክሽ የሚገርም ነው 🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇷 ኑሪ ለዘላለም

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

    • @Fyon686
      @Fyon686 5 місяців тому

      Hmmm,
      Ethiopian hasewti eyom.
      Ezia sebeyti bzuh eya thsu.
      Genet ab ethiopia trkeb.
      Ye Noah merkeb ab ethiopia.
      Kulu tzarebo hasot eyu.
      Nay hsot doctor eya

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 5 місяців тому

      @@Fyon686 እቶም ዚሕስዉ ዘለዉ ሓንቲ ዶክተር እዬ በሃሊትን ውሑዳት ሰዓብታን እዮም:: እዚ ንብዘሎ ዓዲ ዚምልከት ኣይኮነን:: የግዳስ ከምቲ ኣነ ዝገበርክዎ ብመርትዖ እናገበርካ ነቲ ሓሶት ምቅላዕ የድሊ::

    • @Fyon686
      @Fyon686 5 місяців тому

      @@user-dw9co2oe7h
      Qdmi hiji Bzuh gize xhifela eye.

    • @user-zh3dv5oi1b
      @user-zh3dv5oi1b 14 днів тому

      ታድያ ታቦትንም ጣኦት ነዉ ልትይ ነዉ😂 በዚህ ከቀጠልሽ መስቀልንም ጭምር አይይይይ​@@user-dw9co2oe7h

  • @mulutereftv3202
    @mulutereftv3202 Рік тому +17

    ዘመንሽ ከእግዚአብሔር ጋር እራስሽን ጠብቂ ከብዙ ሺህ ነገሮች አንቺ ጠበብት ሴት ተባረኪ

  • @hiwottsegaye1314
    @hiwottsegaye1314 Рік тому +11

    ዶክተር ልዑል እግዚአብሔር በየዘመኑ ሰው ያስነሳል በዚህ ጨለማ ዘመን ያስነሳሽ የኢትዮጵያ እንቁ ነሽ እንዳንች ያለውን ያብዛልን።

    • @Ya-rm4qp
      @Ya-rm4qp 5 місяців тому

      ሰው እንደዚህ አታሞግስ።በኋላ ለማማትም ያስቸገራልና። አታብዛ እሺ

  • @zinabuyimanie7666
    @zinabuyimanie7666 Рік тому +12

    እግዚአብሔር ያበርታሽ ዶክተር መ/ለቺሳ ሁላችነም እናከብርሻለን❤❤❤❤❤❤❤

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Рік тому

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

  • @meldaermias1796
    @meldaermias1796 Рік тому +15

    መስኪ እግዚአብሔር ልቦናችንን እንድናነቃ ምሪቱ አይለየን ጸልዪልን ❤

    • @bharadam550
      @bharadam550 Рік тому +1

      የሃሳዊ ክርስቶስ ይዞ የሚመጣው ምልክት ነው ።

  • @atiaba-bx3wg
    @atiaba-bx3wg Рік тому +7

    እፃናት በማይደርሱበት ቦታ ይቀመጥ !!! ድንቅ አገላለፅ ። ፀጋሽን ይጠብቅልሽ

  • @agerenewu8397
    @agerenewu8397 6 місяців тому +5

    መስኪ እጅግ የማደንቅሽ የምከታተልሽ የእውቀት መፅሃፍ ነሽ ብል ማጋነን አይሆንም ምናለበት የማንቂያ ደወል መዝሙር እያሉ ወጣቱን የሚያደናቁርት ሰባኪ ነን ባዮች ከአንቺ ትምህርት ቢወስዱ ጥሩ ነው 🙏

  • @millionabebe7151
    @millionabebe7151 5 місяців тому +7

    እጅግ በጣሞ አሰደናቂ መንፈሳዊ ጥበብ መንፈሳዊ እውቀት እግዚአብሔር ይባርክሽ::

  • @tenawudenekew8931
    @tenawudenekew8931 8 місяців тому +2

    ቶ መስቀል የብር እና የመዳብ እንዲሁም የሲሊቨር አለ ባደኩበት ጎጃም አካባቢ ይለበሳል አሁን ድረስ ። እናመሰግናለን እኛም ለመማር ዝግጁ ነው ። አባ ተስፋ ግን ወዴት ጠፉብን ? የኢትዮጵያን ታላቅነት ከክርስትና እምነት ውጪ ያሉ ሌላ አማኞች ያዋርዷታል፣ ማወቅም፣ መስማትም የማይፈልጉ ብዙ ናቸው። በርግጥ ገልፀውልናል ።እግዚአብሔር የመንግሥቱ ወራሽ ያርግልን።

  • @user-qv4qb8nl2l
    @user-qv4qb8nl2l Рік тому +17

    አሜን የኢትዮጵያን ትንሳኤዋን ለማየት ያብቃን እግዚአብሔር ይባርክሽ ።❤❤❤

  • @genigs4230
    @genigs4230 6 місяців тому +3

    የተባረክሽ እህቴ የአለም መድኀኒት ከነእናቱ በማስተዋልሽ የፅናሽ ረዥም ዕድሜ ከጤና ጋር ይስጥሽ

  • @Be-crystsotom
    @Be-crystsotom Рік тому +7

    ድንቅ።ምን እላለው። ጥበብሽን ያብዛልሽ።እኛንም ልቦናችን ይክፈትልን

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Рік тому

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

  • @bekelechbalcha8309
    @bekelechbalcha8309 4 місяці тому +1

    ዶ/ር መስከረም ለቺሳ።የእግዚአብሄር ጥበቃው አይለይሽ።የዘወትር ፀሎቴ ነው!!!

  • @fanoabyssinia
    @fanoabyssinia Рік тому +6

    ዶ/ር መስከረም እናመሰግናለ እንዳንች ያለውን ያብዛልን🙏🙏🙏

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @eyoelg5142
    @eyoelg5142 Рік тому +7

    ዲያቢሎስ የእግዚአብሔር የሆነውን ነገር የማይገባ ትርጉም በመስጠት ወይም በማይሆን ቦታ ላይ በማስቀመጥ በሰዎች አእምሮ የተቀደሰውን አራክሶ ማሳየት የኖረ ስልቱ ነው!
    ትክክለኛ የዛን የቀደመው እባብ ባህሪይ ገልፀሽዋል 🙏👏

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @meseretwoaldegorgis9602
    @meseretwoaldegorgis9602 Рік тому +2

    በአዉነት የአባ መቃሪያስ በረከታቸው ይደርብን የገነት ቁልፍ አሳቸዉ ለትዉልድ ያስተላለፉት ዛሬ በአኛ ዘመን ደርሶ ይህዉ አግዚአብሔር አዉቀትን አፍስሶብሽ ለኛ ይህንን አያስተላለፍሽ ትዉልድ ከርስትናን አንዲያዉቅ አንድናነብ ማንነታችንን አንድናዊቅ አያደረግሽ ነሽ ከዉጭም አራሳችንን አንድንረሳ ማንነታችንን አንዳናዉቅ አየ ተደረገ ነዉ አድርገዉታል በጣም ከባድ ነዉ አግዚአብሔር አድሜ ከጤና ጋር ይስጥሽ

  • @epheramwondmu3601
    @epheramwondmu3601 Рік тому +7

    ዶክተር ተባረኪ ሼር ሼር ሼር አድርጉ የዶክተርን ዩቱን አሜሪካን እና ኢሮፖዎችን የኢትዮጵያን ማፍረስ አላማቸውን ያከሽፋል ለመላው ኢትዮጵያ እንዲደርስ ማንነታችንን ትምህርት ሰጪ ስለሆነ ሼር ሼር አጣድፉት ዶክተር የኢትዮጵያ ቅዱስ ናት ❤❤❤❤ሼር ሼር

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Рік тому +1

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @fille1896
    @fille1896 Рік тому +7

    አሜን ቃለሕይወት ያሰማልን ። 💚💛❤

  • @asfaw96
    @asfaw96 Рік тому +5

    እግዚአብሔር ያክብርልን እህታችን በጣም እናመሰግናለን::

  • @user-dy4gf9rw3e
    @user-dy4gf9rw3e 11 місяців тому +2

    ዶ/ር መስከረም ጤናና ሰላም ላንቺ ይሁን አንድ በጣም ያስገረመኝ መፅሐፍ አለ ከቻልሽ ስለዚህ መፅሐፍ ማብራሪያ ብትሰጪ በት ፡ 2000 years of Christ's power by Dr Nick Needham ኦርቶዶክስን ለማጥፋት የተደረገ ብዙ ሴራዎችን ስለ ነበብኩ ነው ሰላም ለሁላችን ይሁን

  • @grmaywkidan3897
    @grmaywkidan3897 Рік тому +5

    ቃልወት ያሠማልይ ዶክተር በጣም ይገርማል ሳልጠቀምባቸው የተለዬኋቸው አባት አባ ተሥፋ ሥላሴ ከቢቢሲ ኢንተርቢ ያደረጉት መፅሓፍ በስጦታ ተሠቶኝ ሳልጠቀምበት ተሠደድኩ ዋዋ

    • @user-ef7go
      @user-ef7go 6 місяців тому

      በ pdf አይታጣም

  • @yadituluu4574
    @yadituluu4574 Місяць тому

    Zemeneshi hulu yetbark yehun 🙏

  • @addiszemariam7240
    @addiszemariam7240 Рік тому +8

    ዶክተር እግዚአብሔር ያበርታሽ11 እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን!!!

  • @tewodrosabebe2744
    @tewodrosabebe2744 Рік тому +5

    አዝናለሁ !!! ተምረሽ እንዳልተማርሽ ፣ ከመሆንሽ በላይ !!! ሌሎችንም ሁሉ ወደ ጣኦት አምልኮ የምትመሪ በመሆንሽ!!! ትልቅ ፍርድ እንዳለብሽ እወቂ!!!!!!!!

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Рік тому

      በጣም ትክክል የቤተክርስቲያን አስተምህሮ አይደለም

  • @exodus134
    @exodus134 Рік тому +11

    I really really really appreciate where you are going with this. Finally, we found someone who make sense.

    • @yohan7782
      @yohan7782 4 місяці тому

      Sense? Bro merkeneshal

  • @user-kq8hw9yb5f
    @user-kq8hw9yb5f Рік тому +5

    በእውነት በጣም ደስ የሚል አገላለፅ ነውስለ ቶ ቡዙ እውቀት አልነበረንም ቃል ሂወት ያስማልን መምህር ተስፍዬ ሼርአርጎልን ነው የመጣውት ፀጋውን ያብዛልሽ ኢህታችን 🥰🥰🥰

    • @dao-107
      @dao-107 Рік тому

      አጋንንትን... ቢያስተምራችሁ.... ቃለ ... ሂወት.. ያሰማልን.... የምትሉ... ኦርቶዶክስ... ውስጥ .. የተሰገሰጋችሁ.... ሴቶች.... ብትማሩ... አትለወጡ.... ወይይይ አታነቡ....ግርርርርር መንጋ ... የሴት .. መንጋ .. አረ ኤድያ .... የእግዚአብሔር ቃል አንብቡ... ወይ አስነብቡ....ቱ... በረከት ነው ማንበብ... አንዴ በድግምት... አንዴ ጥንቆላ... እግዚአብሔር አይታችሃል.... ክፋታችሁን... ለዚህ ነው ... ሰው የማትሆኑት...!!! አንብቡልን በሉ ቃሉን ...!

    • @user-kq8hw9yb5f
      @user-kq8hw9yb5f Рік тому +1

      @@dao-107 ስለምክሩ ኣመስግናለው ግን ትምህርቱ በንፅህ ልቦና ብትስማው እንዲ አትልም ነበር

    • @dao-107
      @dao-107 Рік тому +1

      @@user-kq8hw9yb5f አረ እቺን አቃታለሁ ... አባትዋ ጠንቃይ ነው .... እግዚአብሔርን አታውቅ... አስመሳይ... የዚችን ያህልማ ... ሰይጣንም ያወራል ... እንዳውም በተሻለ ... አይቶታላ ክብሩን መላእክ ነበረም … የምትሰሚውን ተጠበቂ

    • @Kidist-rn2xc
      @Kidist-rn2xc 8 місяців тому

      @@dao-107እንዴ በሰላም ነዉ አንዘፈዘፈሽ እኮ አንች ራሱ መንፈስ እንዳለብሽ ታስታዉቂያለሽ መንፈሳዊ መንፈስ ቅዱስ ያደረበት ሰዉ እንዲህ አያደርገዉም በጣም ፀያፍ ነዉ በነገርሽ ላይ መንፈስ ቅዱስም እርኩስ መንፈስም ሲያድሩብሽ አይታዮም በባህሪ ነዉ የምታቂያቸዉ በማታዉቂዉ ነገር አትዘባርቂ ጥሩም ይሁን መጥፎ ነገሩን ጨርሰሽ ሳታዳምጭ አትፈርጅ ጠቢብ በማስተዋል እስከመጨረሻ ይከታተላል ቁንፅል ነሽ

    • @Kidist-rn2xc
      @Kidist-rn2xc 8 місяців тому

      @@dao-107ደግሞ አንች እነሱን የመሳደብ ሞራል የለሽም እስኪ የአንችን መንፈሳዊ ልምድ ንገሪን ያስተምር ከሆነ በቀን 7 ጊዜ ትፀልያለሽ እንደነሱ በቀን ስንት የአምልኮ ስግደት ትሰግጃለሽ? እነሱ ግን በአህዛብ አገር ለአምላካቸዉ በቀን 500 ድረስ የሚሰግዱ እንዳሉ ታዉቂያለሽ? እመቤታችን ፅናታቸዉን አይታ በአህዛብ ሀገር በገሀድ ተገልጣ ታምር የምትሰራላቸዉ እንዳሉ ታዉቂያለሽ እንደዉ ሁሉም ላይ አፍ መክፈት ለምዶብን ቅዱሳንን ሳናዉቃቸዉ እንዳንሳደብ ተጠበቂ እግዚአብሔርን ፍሪና የራስሽን ህይወት ላይ ትኩረት አድርጊ ከነጎደዉ ጋ አትንጎጅ አትሳች

  • @user-qh3mm6ku8g
    @user-qh3mm6ku8g Рік тому +4

    እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልሽ እህቴ ፍፃሜሽ በእግዚአብሔር ፊት ያማረ ይሁን

  • @BirtukanAkimew
    @BirtukanAkimew 2 місяці тому

    ዶክተር በርቺልን በጣም interesting አስተምሮ ነው።

  • @gerageru1388
    @gerageru1388 Рік тому +4

    አምላክ ይጠብቅሽ እውቀትሽ እንደማር ይጣፍጣል ።

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому +1

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @rask-manmichaelk6287
    @rask-manmichaelk6287 6 місяців тому +1

    አሁን ከቀርብ ግዜ በሃላ በአገራችን ብዙ ስው ይጠቀመዋል ቶ በጣም ትልቅ ሃይል ያለው መስቀል ነው እንኩን ታለበስነው ስንመለከተው የሜነገረን የሜስማን በጣም መባረከ ነው 🙏 ቶ 🙏 🙌 🙌

  • @hiryakostube6408
    @hiryakostube6408 Рік тому +4

    ቃለ ህይወት ያሰማልን በኮፒ ማሽን የምትባዥ ቢሆን ኢትዮጵያ በሽ አባዝታ ትፈልግሽ ነበር ቢሆንም ሽ አመት ያኑርሽ

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Рік тому +1

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

  • @bogaleabebe6763
    @bogaleabebe6763 Рік тому +4

    ስለ አባ ተስፋ ከ25 ዓመት በፊት ብዙ የተሰወሩ ማዕድናት እና አብያተክርስቲያናት እንዳረጋገጡት እና ትውልዱ ሊያምነውም ሊቀበለውም እንደማይችል ሰምቼ ነበር እንዲያውም ብዙ ያልተነገረ ምስጢር አላቸው አነችንም እናመሰግናለን ታሪክ አዋቂዎችን ያብዛልን አሜን

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @meselechmeselech4435
    @meselechmeselech4435 Рік тому +2

    እመቤቴ. ደኩተር. መስከረም. ተባረኪ ልጄየእትዮጵያ. አምላክና. የቀደሙት. ንፁሀን. አማኞች. እና. አሁንም. የደጋጎች. አማኞዎች. አምላክ. ይጠብቅሸ. በርቺ. ኦርቶዶክስ. ታማለች. ይማራት. ተባረኪ. ስላምሁኚ

  • @respectyourself249
    @respectyourself249 Рік тому +2

    ዶክተር መስከረም እግዚአብሔር ያክብርልኝ ካንቺ ብዙ ተምሬአለሁ ለወደፊቱም ብዙ ታስተምሪኛለሽ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ።

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @demesewmereid9147
    @demesewmereid9147 2 місяці тому

    እንዲያው እመቤቴ በበለጠው ትባርክሽ እህታችን።

  • @tsion5088
    @tsion5088 8 місяців тому +1

    ከልብ እናመሰግናለን ውድ ድንቅ እህታችን👑💚💛❤🙏

  • @martasafa7325
    @martasafa7325 Рік тому +3

    መስኪ እግዚአብሔር ይመስገን ፈጣሪ አገራችነነ ኢትዮጵያ ሰላሟን ያምጣልን ❤🙏

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @EdlawitTefiri
    @EdlawitTefiri 6 місяців тому +1

    ፈጣሪ አምላክ እረጅም እድሜና ጤና ይስጥሽ

  • @abenezertegegne3781
    @abenezertegegne3781 Рік тому +3

    እናመሰግናለን

  • @etetualemayehu6212
    @etetualemayehu6212 Рік тому +3

    ዶክተር ግርታ በሚፈጥሩ ነገሮች ላይ የምትሰጭውን ማብራሪያ እየተመለከትኩ አድናቂሽ ነኝ አምላክ የስጠሽን ብሩህ አእምሮና የመመራመር ፍቅር አብልጦ እንዲያዘልቅልሽ እመኛለሁ፡፡ ቀጥየ የማሳስብሽ የእመቤታችንን ልብስ እና ቀለማትን እንዲሁም በትከሻዋ በግንባርዋ ላይ ከመስቀል ውጭ ስለሚቀመጡ ምልክቶች ብትገልጭልን ጊዜሽን አምላክ ይባርክልን፡፡

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @amalajekidusan6360
    @amalajekidusan6360 Рік тому +4

    ሰላም ዉዳችን:: የጠፋዉን ንብረታችንን አስመልሽልን ጀግና ነሽ:: ወላዲተ አምላክ እዉቀትሽን ጨምራ ታበልፅገዉ::
    መረጃሽ ብዙ መናፍቃን አንጫጭቷል በርችልን እላለሁ::

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @elizabetmihretu5869
    @elizabetmihretu5869 Рік тому +3

    እግዚአብሔር ይመስገን አንችን የሰጠን የታሪክ ጥፋት ባለበት ዘመን እህትየ በርች እግዚአብሄር በስራሽ ሁሉ ይምራሽ አይለይሽ:: አሜን

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @argawbelay7938
    @argawbelay7938 5 місяців тому

    የአብነት ትውስተታ ለኔ

  • @dagmawisamson2101
    @dagmawisamson2101 Рік тому +1

    ድል ለአማራው ህዝባዊ ሰራዊት ፋኖ።

  • @bruktawittesfay-or7de
    @bruktawittesfay-or7de Рік тому +9

    ክብር ይስጥልኝ መስኪ። የሚገርምሽ ባላወቅሁት መንገድ ቶ መስቀል ቤቴ ገባ። ከዚያም አንድ ቪድዮ ቶ መስቀል ትክክለኛ አይደለም የሚል ስሰማ ገሸሽ አድርጌው ነበር። መስኪ ተወዳጁ አምላካችን እግዚአብሔር የሆነ ነገር አእምሮዬ ጥያቄ ሲፈጥርብኝ በላሰብኩት መንገድ ወይ በመጽሐፍ ወይ በሆነ መንገድ መልስ ይሰጠኛል ። አንዱ መልስ ያገኘሁት በዚህ ቪድዮ ነው። በጣም አስተውላለሁ በአንቺ አእምሮ ውስጥ ያለው ጥበብ ጥበብ መንፈሳዊ እና ጥበብ ስጋዊ (የምታስረጅባቸው) አመክንዮአዊ መንገዶች። በጣም ባንቺ እቀናለሁ። ገለጻዎችሽ መድረክ ላይ የሰጠሻቸው ማብራርያዎች አንድ ሳይቀረኝ እከታተላቸዋለሁ። በጣም ደስ ይለኛል።

    • @misrakmisu2750
      @misrakmisu2750 Рік тому

      Ehte ahunem bihone to meskle ayfekdem bebetkiristiyanachen astewyu

  • @tigistbush8875
    @tigistbush8875 Рік тому +2

    መሰረታዊ ኪ ሰጡት ለቶ መስቀል ከበቂ በላይ ስላስገነዘብሽኝ በእውነት ፈጣሪ አንደበትሽን ይባ ርከው የኔውድ

  • @ethiopia8971
    @ethiopia8971 Рік тому +3

    እጅግ በጣም ዎቅታዊ የሆነ አትዮጵያን ታሪክ ከአትዮጵያዉያኖች ተደብቆ ታሪካቸዉን እንክዋን እንዳያውቁ ለማድረግ ብዙ ገንዘብ እየተከፈለ ይሄው እዚህ ደርሰናል. Dr. ለቺሳ ታላቅ አትዮጵያዊ ጀግና የቆቻቸው ይሄው በሰፊው ይዘዉታል. በዚህ አጋጣሚ Dr. እባክዎ ይቀጥሉበት እያልኩ በሰፈው ይቅናዎት.

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @Nahom1245
    @Nahom1245 7 місяців тому +1

    ካቶሊክ ስለእመቤታችነሸ ታላቅ ክብር አላት። ፀሎቶችም ውስጥ ትጠቀሳለች። ምን ለማለት እንደፈለግሽ አልገባኝም።

    • @rask-manmichaelk6287
      @rask-manmichaelk6287 6 місяців тому

      አው እዜ ላይ ስህተት ስምቻለሁ ካቶሌክ እና ፓሮቴስታውችን አንድ አድርግ ያቀረበችው ተሳስታለች ብዙ ኡሮቶዶክስውች ስለ ኢትዩ ካቶሊክ ብዙ እውቀት የላቸውም ኢትዩያ ውስጥ

    • @yohan7782
      @yohan7782 4 місяці тому +1

      የዛሬ 7500 አመት ብላ ያወራችው ልክ ነው ግን ዛሬ ላይ ሰላሉ Catholic ያወራችው ግን ስህተት ነው?

  • @Biniban_21
    @Biniban_21 Рік тому +2

    ፈጣሪ ያክብርልን ጥሩ መረጃና እውቀት ይዘናል!

  • @gizachewligabaw1460
    @gizachewligabaw1460 Рік тому +3

    ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @BrihanuMetkiya
    @BrihanuMetkiya Місяць тому

    እጅግ በጣም ክብረት ይስጥልን ያልተረዳነውን ስላአስረዳሽን

  • @emebettomass
    @emebettomass Рік тому +1

    እግዛብሄር ይስጥልን

  • @hanaini
    @hanaini Рік тому +1

    እግዚአብሔር ይስጥልን ዶክተራችን

  • @ebz1040
    @ebz1040 Рік тому +1

    እድሜ ከጤና ይስጥሽ ዶ/ር

  • @abelgeto6598
    @abelgeto6598 Рік тому +4

    እድሜ እና ጤና አብዝቶ ይስጥልን ። እውቀትን ጨምሮ ይስጥልን ።

  • @softad7315
    @softad7315 Рік тому +1

    እግዚአብሄር የጠብቅሽአይዞሽ በርች የኢትዮጵያ ብርቅ ልጅ ነሽ

  • @MeziCraft-ci1bi
    @MeziCraft-ci1bi Рік тому +8

    I appreciate your presentation not only for its organization, but also you cited the references for any one who wants to go further with the thought. May GOD bless you.

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @Gabriel-Bez
    @Gabriel-Bez Рік тому +5

    መስኪ የእኔ ድንቅ በብዙዎቻችን ላይ የሚብላላ የተለያዩ ለሚያንዣብቡ መልስ ፈላጊ የሐሳብ ሙግቶች ድንቅ የትንተና ጥናታዊ የቅኝት ዘገባ ነውና ምስጋናየ ይድረስሽ

    • @bharadam550
      @bharadam550 Рік тому

      ሃሳዊ ክርስቶስ ይዞ የሚመጣው ምልክት ነው

  • @user-ib6do8kp8d
    @user-ib6do8kp8d 2 місяці тому

    አቺን ህራዶስን ህናታችን ዶክተር አበበችን ሌሎችን መሰል ሕግዚያብኤር ህድሜና ጤና ይስጣቹ

  • @robelabera7221
    @robelabera7221 Рік тому +1

    ከመፅሐፍ ቅዱስ ይልቅ የኚ ሰውዬ መፅሐፍ ይበልጣል እያልሽ ነው ከገባሽ እባክሽን እግዚአብሔር ብቻ የሚከብርበትን ትምህርት ብቻ አስተምሪ እንደተመቸሽና በአፈ ታሪክ እግዚአብሔር አይከብርም ትውልዱን በአፈ ታሪክ አትድፈኑት መፅሐፍ ቅዱስ በቂ ነው ። አጉል አትፈላሰፉ ለምድ ለባሽ ተኩላዎች

    • @beetyberry5087
      @beetyberry5087 5 місяців тому

      አሥቲ ይሔ ነገር አውነት ይሆን ብለክ መርምር ለዘለፍ ለምን እንቸኩላለነ ነጭ ቢሆን ሼር የምታደርገው አደኛ ነኸ አገሪቷን አተን አና እኔን የመሠሉ ወይ ለራሣችን ወይ ለሠው አንሆንም ሁልቀን መቀፍ

  • @marthaabrahamabraham4495
    @marthaabrahamabraham4495 Рік тому +1

    እውነት ነው አኹን ያለነው ትውልድ ግድ የሌለን እንቅልፋሞች ነን አባቶች ደግ አድርገዋል ።
    አንቺንም እመብርሃን ትጠብቅሽ ለበለጠ አገልግሎት እንድትተጊ ዕድሜ ከሙሉ ጤናጋር ይስጥሽ እግዚአብሔር።

  • @user-ud6ok2yq5l
    @user-ud6ok2yq5l 5 місяців тому

    ዶክተር መስከረም እረጅም እድሜ ይስጥልኝ
    i hope The Ethiopian resurrection is too nearest
    እግዚአብሔር ን የምለምነው የአንችን ምኞት እሳቤ አሳክቶት
    ለሀገራችን ሰላም ፍቅር እድገት እና ምድረገነት እንድትሆን አደራውን ለቸሩ መድሀኒት የአለም ሰጥቻለሁ
    በተረፈ መፅሐፍሸን አንብቢያለሁ እጅግ ጥልቅ ምርምር እና ጥናትን ብስለትን የተጎናጸፈ ነው
    I LIKE YOUR SOUND ❤❤❤ MY LOVELY SISTER
    ሸማክ ነኝ ከድሬ
    ዘ ዘውገ የቢጫ ወርቅ ስጦታ

  • @abrehamwolde1200
    @abrehamwolde1200 Рік тому +1

    አሜን🙏አሜን🙏አሜን
    ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።
    የድንግል ልጅ አብዝቶ የያዝሽውን እውቀት ይጨምርልሽ።
    በተለይ ቅድስት ሀገሬና ቅድስቲቷ ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ኃይማኖቴ አሁን ካሉበት ነባራዊው እውነት መውጫውና ማምለጫው ያንቺ የምታአቀርቢያቸው ጥናታዊ ግን እውነት ላይ የተመረኮዙ ፅሁፎች መሆናቸውን ሳስብ ምናለ የዛ ትውልድ(የሀገሬንና የቤተክርስቲያኔን ትንሣኤ ደርሶበት የሚመለከተውን ማለቴ ነው) አካል ቢያደርገኝ ብዬ እመኛለሁ/እቀናለሁኝም።

  • @raolyared7446
    @raolyared7446 5 місяців тому

    በጣም የማከብርሽ እና የምከተልሽ ተወዳጆ መምህርት መስከረም ዶክተር የሚለዉን ማእረግሽን አልወደዉም ብዙ እንደለፉሽበት አዉቃለሁ ቢሆንም አልወደዉም በእርግጥ ምክንያት አለኝ እሱን ላቆየዉ እና የቶ መስቀል በእኔ አረዳድ የኛ አደለም ምክንያቱም የናምሩድ ነዉ የናምሩድ አባት ያገኝዉን የድንጋይ ላይ ጥበብ ለናምሩድ አስተማረዉ በዚህም ትምህርት ምክንያት ናመሩድ እራሱን ወደ ግዙፍነት ቀየረ ብቻ ሳይሆን ሰዉን እና የተለያዪ እንሰሳን አዳቀለ እግዚአብሄር በዉሀ ያጠፋዉን የወደቁትን መላእክት ስራ ዳግም አስጀመረ እና ወደ ሰማዪ ሰማያት ለመግባት በተማረዉ ጥበብ ባቢሎንን ገነባ አንቺም እንደምትረጂዉ ግንቡ ዝም ብሎ ግንብ አልነበረም በጥበብ ወደ ሰማይ የሚያስገባ ነዉ እና እሱ ካዳቀላቸዉ ፍጡሮች ዉስጥ አንዱ ንስር እና ሰዉ የተገኝዉ ግዙፍ የወፍ ጭንቅለት ያለዉ ድቃይ ፍጡር አንዱ ነዉ ይኸዉ ፍጡር በተሳላቸዉ ስእሎች ላይ ቶ ን ይዞት ይታያል ሌላዉ ፀሀይን የሚያመልኩ ናምሩድን በፀሀይ ስለሚመስሉት ነዉ ሚስቱን በጨረቃ እሱ ከሞተ በሁዋል ሚስቱ አረገዘች እና እሷም ናምሩድ ፀሀይ ነዉ እና በጨረሩ አስረገዘኝ ብላ ልጅ ወለደች የወለደችዉንም ልጅ በኮኮብ መሰለችዉ እና ከለተባአት ንክኪ ዉጪ ወለድኩ በማለት የክርስቶስን እና የእመቤታችንን ቦታ ለመዉሰድ አሴረች ከእሱ ጋር በተያያዘ አሁን የምንጠቀመዉን መስቀል ቀድመዉ ያወቁ ይመስላል እሱንም ለማሳሳት ይህን መስቀል አመጡብን እነሱ እንደሚሉት የሁሉም ነገር ቁልፍ ነዉይላሉ ቀድሞም ምልክታቸዉ ነዉ ግብፅ ዉስጥ በስፉት ነበሩ በፊትም ኤሊዬን የሚባሉት ዝርያዎች ነበሩ እነሱም ከግዙፎቹ የወደቁት መላእክት ልጆች ይልቅ ጥበበኞች እንደነበሩ ነዉ እና እስቲ አሁንም በደንብ መርምሪ ከአንቺ አላዉቅም ነገር ግ በብዙ ነገሮቻችን ዉስጥ የነሱ የሆነዉን አስገብተዋል መርምሪ ከገንፎ አይጠፋም ስንጥር ነዉ

  • @belaytebabal540
    @belaytebabal540 Рік тому +1

    እናመሰግናለን መስኪ::

  • @kidanem.5801
    @kidanem.5801 6 місяців тому

    ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤❤

  • @ruhamakassaye6442
    @ruhamakassaye6442 2 місяці тому

    እህታችን በጣም ደሰ የሚል አገላለጽ ነው እግዚአብሔር ጸጋሽን ያሳድግልሽ ለዘለአለም ተባረኪ

    • @user-vj5kn4vd2p
      @user-vj5kn4vd2p Місяць тому

      ዶ/ር ግሩም ምርምርና ጥናታዊ ፅሑፍ ስለሆነ ጠቅለል አድርገሽ በመፅሐፍ መልክ ለምዕመናን የሚደርስበትን ሁኔታ ብታመቻች የበለ ጠ ጠቀሜታው ጉልህ ነው።ድካምሽ ሁሉ የበረከት ይሁንል ሽ ፡ ፡ታሪካችን ከውቅያኖስ ጋር የሚመሳሰል ነው።ይህን ለማወቅ ፍላጎት ስለሌንና ስለተምታታብን ግራመጋባት ውስጥ ስለገባን ነው።

  • @fk3365
    @fk3365 6 місяців тому

    የአምላክ እናትነትዋ ክብር ከፍጥረት ሁሉ በላይ መሆኑን የሚያቃልል አማኝ መሣይ ኢአማኒ ሲሆን የባዶነቱ እና የሚጠላት የአውሬው ልጅነቱን ይገልፃል ።

  • @heavenhidru3663
    @heavenhidru3663 Рік тому +1

    እግዚአብሔር ይስጥልን ዶክተር እጅግ ጠቃሚ ትምህርት ነው በውጭ ዓለም ያሉት ቤተ ክርስቲያን የ ቶ መስቀል የዶሮ መለከት ያለበት አይቻለሁ በጣም ግራ እየገባኝ ነበር መልስ ስለ አገኘሁ አመሰግናለሁ ዕድሜና ጤና ይስጥልኝ!!!!!

  • @meldaermias1796
    @meldaermias1796 Рік тому +3

    ስለ መንፈሳውያውንና ጥበባውያን አብራርተሽ ምልከታሽን ብታጋሪን 🙏

    • @bharadam550
      @bharadam550 Рік тому

      ሃሳዊ ክርስቶስ ይዞ የሚመጣው ምልክት ነው

  • @sabalule7915
    @sabalule7915 7 місяців тому

    ዶክተር፣ ሆነ ፕሮፌሰር፣ ሳይንቲስት የእግዚአብሔር ባርኮት ወይም የጸጋ ስጦታ ማስተዋል፣ ፍቅር፣ ደግነት፣ እውነተኝነት ርህራሄ እነዚህ ከሌሉን ከንቱ የከንቱ ከንቱ ነን የእግዚአብሔሯ መስኪ ደህና ሁኝልን
    የተደበቀችዋ ኢትዮጵያ የምታበራበት ዘመን ቅርብ ይሁንልን አሜን

  • @elsakousha476
    @elsakousha476 Рік тому +1

    አሜን አሜን አሜን 🙏🙏

  • @ethiopia1st209
    @ethiopia1st209 4 місяці тому

    አሜን ።

  • @dunabekele9336
    @dunabekele9336 9 місяців тому

    መስኪ ከሐረር ሚካኤል ሰፈር ነው አስተያየት የምሰጥሽ ሐረር ጁኔር እንደተማርሽ ነው የተነገረኝ እግዚአብሔር ጠናሽን ይጠብቅልሽ ረጅም እድሜ እመኛለሁ

  • @gelilanardos1509
    @gelilanardos1509 Рік тому +2

    ብሩክ ሁኚ ከነመላ ቤተሰብሽ ❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉

  • @binyam781
    @binyam781 7 місяців тому +1

    በጣም ጥልቅና አስገራሚ ትንታኔ ነው ። ፈጣሪ ማስተዋልሽን ያብዛልሽ ።እናመሠግናለን ይህንን የመሰለ ድንቅ ሚስጥር ስላካፈልሽን❤❤❤

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @azebbekele4300
    @azebbekele4300 6 місяців тому

    እግዚአብሔር ይስጥልን ደጋግሞማዳመጥን ይጠይቃል በኔ እምነት መስኪ

  • @Weynua-kk5hw
    @Weynua-kk5hw 10 місяців тому

    አሜን እግዚአብሔር ይክርሽ ትልቅ ጥያቄዬን ነው የመለሽልኝ ❤❤❤

  • @zegeyehaile8882
    @zegeyehaile8882 Рік тому +3

    ዶክተሯ የሉሲፈርን አርማ ነው የእግዚአብሔር ነው እያለች እያደናገረች ያለው። ጆሮ ያለው ይስማ!!! ጉግል ውስጥ ገብተህ ጠይቅ ይመልስልሀል። utopia ብለህ ግባና ማንን እንደምታገኝ እኔ አልነግርህም። መፅሀፍ ቅዱስን ብቻ ተረዳ። ከሰይጣን ገበያ ጌታ ይጠብቅህ ወገኔ።

  • @salomeyoseph6178
    @salomeyoseph6178 7 місяців тому +1

    ይቅር ይበልሽ አንቺ ፀረ ክርስቶስ ነሽ🙏

  • @abisiniaethiopia7673
    @abisiniaethiopia7673 Рік тому

    ዶክተር መስከረም እግዚአብሔር እረጅም ዕድሜና ጤና ይስጥሽ ጥሩ እውቀት ነው የምትሰጭን እናመሰግናለን

  • @emebetgebremariam153
    @emebetgebremariam153 Рік тому +2

    እግዚአብሔር ይገስፅሽ ከጌታችን መስቀል ውጪ ሌላ መስቀል አናውቅም እሱም ቢሆን የተሰቀለውን ከሙታን የተነሳውን በአብ ቀኝ ያለውን ተመልሶ የሚመጣ ውን ጌታ እንጂ መስቀል የተረገመ ሰው የሚሰቀልበት ነው እንጨት ነው ወይ በር ነው አልያ መዳብ ነው
    ለዚህ ማረጋገጫ ዘፀአት 20ን ማንበብ በቂ ነው ዶ/ር ን ፐሮፌሰር ነን እያላቹ ሕዝቡን አታሳስቱት እግዚአብሔር ይጠይቃችኋል

  • @kkmbia2393
    @kkmbia2393 Рік тому +1

    I really like this video watching you from Cincinnati.good job

  • @abebedebebe2673
    @abebedebebe2673 8 місяців тому

    እግዚአብሔር እድሜሽን ያብዛ❤❤❤

  • @SeneduAbebe
    @SeneduAbebe 10 місяців тому

    ወይ የኛ ኪሳራ ብዛቱ ።
    ከነእርጋታሽ ትንታኔሽ ።
    ተባረኪ ።
    አባ ተስፋ ንም ከስረናቸዋል ።
    10 ሺህ 900 መፅሀፎቻቸውስ የት ገቡ ?
    💚💛❤️

  • @contactyoniboni7245
    @contactyoniboni7245 8 місяців тому

    እግዚያብሔር ይስጥልን።

  • @JesusChrist-xc9jd
    @JesusChrist-xc9jd Рік тому

    የቀስተ ደመናውን ሰባት ቀለም ስድስት አድርገው እንደተጠቀሙበት ማለት ነው። እናመሰግናለን። እግዚአብሔር ይጠብቅሽ።

  • @abebew364
    @abebew364 5 місяців тому

    ❤❤❤thank D r Meskerem.

  • @leouleleoule5037
    @leouleleoule5037 6 місяців тому

    ቃለ ህይወት ያሰማልን!

  • @kumlachewbizuneh3589
    @kumlachewbizuneh3589 6 місяців тому

    ጤና ይስጥልን እመይቴ !

  • @senayyakob2283
    @senayyakob2283 8 місяців тому

    አሜን እግዚአብሔር ይባርክሽ

  • @user-xb7ti7qv7d
    @user-xb7ti7qv7d 6 місяців тому

    ፣እህቴ እግዚአብሔር ይባርክሽ!!

  • @WendayLegesse-bp6xm
    @WendayLegesse-bp6xm Рік тому +1

    ❤❤❤ I love it

  • @banchiyigezuwolde1556
    @banchiyigezuwolde1556 Рік тому

    ዶክተር እግዚአብሔር ይባርክሽ ድንቅ የኢትዮጵያ ልጅነሽ አንቺ ከተፈጠርሽበት ኢትዮጵያ በመፈተ ሬ አምላኬን አመሰግናለሁ እድሜሽን ያርመው

  • @emebetmikru6036
    @emebetmikru6036 Рік тому +2

    የምታሳይው ማስረጃ የክርስቶስን መስቀል አይገልጽም የመጀመሪያው ቤተመቅደስ ንጉሥ ሰሎሞን የሠራው ነው መጽሐፈ ሳሙኤል አንብቢ አዳም መሠዊያ አዘጋጀ እንጂ ቤተ መቅደስ አልሠራም

  • @tadelebonga6138
    @tadelebonga6138 Рік тому +3

    እግዚአብሔር ረዝም ዕድሜና ጤና ይስጥሽ ስለ እውነተኛ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት እውነተኛ ታሪካዊ ሃማኖት ስለ መሆኑና ስለ ኢትዮጵያ ሃይማኖታዊ አባቶች ታሪክ ስአስተማርሽን ቃለ ህይወት ያሰማልን።

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Рік тому

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @wrchutube156
    @wrchutube156 7 місяців тому

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።

  • @fufujemel
    @fufujemel Рік тому +1

    እግዜአብሔር እጅግ አዋቂ ነውና ማንም ጥበቡን ሊቌቋመው የሚችል የለም። እንደዚህ የመስሰሉ ታላቅ ሰው ቀድሞ አስቧቸው ነበርና እነሆ በጥበቡ እንድ ማር ያደርገናል። አንሞኝ እውነት በምንም መልኩ አሸንፋ ትወጣለች። የቀደሙ አባቶቻችን ጸጋና በረከት በእኛ ላይ ይደርብን ለፈጣሪ ሁሉ ይቻለዋልና።

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 місяців тому

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።