Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር በቃል ያለ ይረሳል በመጽሐፍ ያለ ይወረሳል ስለሚል ይህንን ትምህርቶት ወደ መጽሐፍ ይቀይሩት አደራ ጥልቅ ትምህርት ነው አስበ መምህራንን ያድልልን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የንታ ፍሬ ሕይወት አራጌ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አስበ መምህራን ያድልልን
አባ የመምህር ስርግው ገላው መፅሀፍ ያንብቡት ቅድሚያ እና የቅብኣትን አስተምሮ ይወቁ።
ጸጋን እና እድሜን የሚሰጥ እግዚአብሔር እድሜ እና ጸጋን ይስጥልን።
አሜን እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።
አባታችን ቃለ ህይት ያሰማልን እንደ እርስዎ ያሉ መምህራንን ያብዛልን
28:50 ግዙፉ ስጋ ከረቂቁ አብ ተወለደ የሚለው... ይቻላልይህ ካለሆነ ታዲያ ረቂቅ ቃል ከግዙፍ እመቤታችን እንዴት ሊወለድ ቻለ? ሁለተኛ በመዝሙረ ዳዊት ' ይቤለኒ ወልድየ አንተ'(ልጄ አለኝ..የቀደመ ልደቱን ከአብ ያለ እናት የተወለደውን) 'ወአነ ዮም ወለድኩከ'(ዛሬም ወለድኩህ...ከእመቤታችን ያለ አባት የተወለደውን ለማጤየቅ) ዛሬም ወለድኩህ ያለው ቃልን ብቻ ነው እንዳትል ቅድመ ተዋህዶ ነው ሁለተኛ የወለደዉ? ወይስ ድህረ ተዋህዶ..ነገር ግን ስጋ ከአብ የተወለደው ጊዜ ተዋህዶ ነው እንላለን።ያ ካልሆነ ኦ አዕዳው እለ ለኀኳሁ ለአዳም ተቀንዋ በቅንዋተ መስቀል(አዳምን የፈጠሩ እጆች በመስቀል ተቸነከሩ እንዴት ይባላል??እንዴት አዳም ሳይፈጠር ከእመቤታችን የነሳው ሰጋ አዳምን ፈጠረው??)ይልቁንስ ቃል ያለ አባት የተወለደውን ልደት ጊዜ ተዋህዶ ቢወልደው ዓመተ ምህረትን ብቻ ያይደለ ዐመተ ዐለምንና ቃል የኖረውን ኖረ ዓዳምን ፈጠረ እንላለን።
አሜን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!!
እግዚአብሔር አምላክ ይክበር ይመስገን አሜን በእውነት ቃለ ህይወትን ያሰማልን
amen kale hiwet yasemalen rejem edimia yistilen
አባታችን ቃለ ህይወት ያስማልን ።
ወልድን ቅብዕ የሚል ከቅዱሳት መጽሐፍት የሚል እስኪ ይንገሩን?
26ኛው ደቂቃ አካባቢ..ቃል በተለየ አካሉ ልብነትን እስትንፋስነትንና ቃልነትን ገንዘብ ካደረገ...አብና መንፈስ ቅዱስም በተለየ አካላቸው ልብኘትን እስትንፋስነትንና ቃልነትን ገንዘብ ካደረጉ ..3 መለኮት 9 አካል አይሆንም ወይ?????
መምህሩ ያስተውል በርስቱ የሚባል ነገር የለም ካሉ እየሱስ ክርስቶስ የሞተው በምኑ ነው??
ኧረ ድድብናችሁን ይዛችሁ አርፋችሁ ተቀመጡ😂
ቃልን በሥጋ ከበረ ካላሉት ማቴ1፥16(አነድምታው ላይ) በእውነት የሚያምኑ ቃል በሥጋ እንደተቀባ(እንደከበረ) ያስተምሩ ይላል???ይሄስ የተነገረው ጊዜ ተዋህዶ አይደለም? ጊዜ ተዋህዶ ርስት አይነገርም ያሉት ትክክል አይደለም።
ጥያቄ1. ከ ልብ ከ አንደበት እና ከ እስትንፋስነት የቱ ይበልጣል?2መንፈስ ቅዱስ ለወልድ የባህርይ ክብር(እስትንፋስ) አይደለምን?3.መንፈስ ቅዱስ ከ አብ የሚሰርፅ አይደለምን?
እኔ አልከፈተልኝም ግን
ጤና ይስጥልኝ። ይህ ሳምንት የሚተላለፈው ነው። ዛሬ የተሠራጨው ክፍል አንዱ ነው። እሱን ቢከፍቱት ያገኙታል።
እሺ አመሰግናለው
ቃለ ህይወት ያሰማልን
መምህር በቃል ያለ ይረሳል በመጽሐፍ ያለ ይወረሳል ስለሚል ይህንን ትምህርቶት ወደ መጽሐፍ ይቀይሩት አደራ ጥልቅ ትምህርት ነው
አስበ መምህራንን ያድልልን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የንታ ፍሬ ሕይወት አራጌ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አስበ መምህራን ያድልልን
አባ የመምህር ስርግው ገላው መፅሀፍ ያንብቡት ቅድሚያ እና የቅብኣትን አስተምሮ ይወቁ።
ጸጋን እና እድሜን የሚሰጥ እግዚአብሔር እድሜ እና ጸጋን ይስጥልን።
አሜን እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።
አባታችን ቃለ ህይት ያሰማልን እንደ እርስዎ ያሉ መምህራንን ያብዛልን
28:50 ግዙፉ ስጋ ከረቂቁ አብ ተወለደ የሚለው... ይቻላል
ይህ ካለሆነ ታዲያ ረቂቅ ቃል ከግዙፍ እመቤታችን እንዴት ሊወለድ ቻለ?
ሁለተኛ በመዝሙረ ዳዊት ' ይቤለኒ ወልድየ አንተ'(ልጄ አለኝ..የቀደመ ልደቱን ከአብ ያለ እናት የተወለደውን) 'ወአነ ዮም ወለድኩከ'(ዛሬም ወለድኩህ...ከእመቤታችን ያለ አባት የተወለደውን ለማጤየቅ)
ዛሬም ወለድኩህ ያለው ቃልን ብቻ ነው እንዳትል ቅድመ ተዋህዶ ነው ሁለተኛ የወለደዉ? ወይስ ድህረ ተዋህዶ..
ነገር ግን ስጋ ከአብ የተወለደው ጊዜ ተዋህዶ ነው እንላለን።
ያ ካልሆነ ኦ አዕዳው እለ ለኀኳሁ ለአዳም ተቀንዋ በቅንዋተ መስቀል(አዳምን የፈጠሩ እጆች በመስቀል ተቸነከሩ እንዴት ይባላል??እንዴት አዳም ሳይፈጠር ከእመቤታችን የነሳው ሰጋ አዳምን ፈጠረው??)
ይልቁንስ ቃል ያለ አባት የተወለደውን ልደት ጊዜ ተዋህዶ ቢወልደው ዓመተ ምህረትን ብቻ ያይደለ ዐመተ ዐለምንና ቃል የኖረውን ኖረ ዓዳምን ፈጠረ እንላለን።
አሜን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!!
እግዚአብሔር አምላክ ይክበር ይመስገን አሜን በእውነት ቃለ ህይወትን ያሰማልን
amen kale hiwet yasemalen rejem edimia yistilen
አባታችን ቃለ ህይወት ያስማልን ።
ወልድን ቅብዕ የሚል ከቅዱሳት መጽሐፍት የሚል እስኪ ይንገሩን?
26ኛው ደቂቃ አካባቢ..ቃል በተለየ አካሉ ልብነትን እስትንፋስነትንና ቃልነትን ገንዘብ ካደረገ...አብና መንፈስ ቅዱስም በተለየ አካላቸው ልብኘትን እስትንፋስነትንና ቃልነትን ገንዘብ ካደረጉ ..3 መለኮት 9 አካል አይሆንም ወይ?????
መምህሩ ያስተውል በርስቱ የሚባል ነገር የለም ካሉ እየሱስ ክርስቶስ የሞተው በምኑ ነው??
ኧረ ድድብናችሁን ይዛችሁ አርፋችሁ ተቀመጡ😂
ቃልን በሥጋ ከበረ ካላሉት ማቴ1፥16(አነድምታው ላይ) በእውነት የሚያምኑ ቃል በሥጋ እንደተቀባ(እንደከበረ) ያስተምሩ ይላል???ይሄስ የተነገረው ጊዜ ተዋህዶ አይደለም? ጊዜ ተዋህዶ ርስት አይነገርም ያሉት ትክክል አይደለም።
ጥያቄ
1. ከ ልብ ከ አንደበት እና ከ እስትንፋስነት የቱ ይበልጣል?
2መንፈስ ቅዱስ ለወልድ የባህርይ ክብር(እስትንፋስ) አይደለምን?
3.መንፈስ ቅዱስ ከ አብ የሚሰርፅ አይደለምን?
እኔ አልከፈተልኝም ግን
ጤና ይስጥልኝ። ይህ ሳምንት የሚተላለፈው ነው። ዛሬ የተሠራጨው ክፍል አንዱ ነው። እሱን ቢከፍቱት ያገኙታል።
እሺ አመሰግናለው