Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
አላህ የሀገራችንን ሰላም ይመልስልን
አሚን የኔ ዉድ
በርቺ ሀቢቢቲ አላህ ይጨምርልሽ
ሀቢቢቲ ብርች አላህይጨምርልሽ
ትክክል ሀገሬ ኢትዮጵያ ታፍረሽ ተከብረሽ ለዘልአለም ኑሪልን
Mashallah 🥰
አሰለሙ አለይኩም ወራመቱለህ ወበራከቱ ሀዬቲ አህለን እንኳን በደና መጠሽ ተጠፈፈን👍👍
ወአሊኩም ሰላም ወራህመቱላሂ ወበርካቱሁ አህለን ፊኪ ማማየ💚💚💚
በሕይወት ታሪኮች ውስጥ ልምድ ያላቸው እና ለመናገር የሚጠቅሙ ትምህርቶች ብዙ ጊዜ ይጠቀሳሉ ፡፡ ብዙውን ጊዜ ፀሐፊው ስለቤተሰቡ ሽማግሌዎች ፣ ስለ ማህበራዊ አከባቢ እና ስለ የቤት ውስጥ ሁኔታዎች ከራሱ ጋር ይናገራል ፡፡ እንደ ሥነ ጽሑፍ ፣ ሥነ ጥበብ ፣ ፖለቲካ እና ስፖርቶች ባሉ የተለያዩ ዘርፎች ዝነኛ ሰው; እሱ ያልታወቁ ገጽታዎችን ፣ ለስኬታማነቱ ዕዳዎች እና እንዴት እንደደረሰ ለማብራራት የሕይወት ታሪኩን ይጽፋል ፡፡ ምንም እንኳን የሕይወት ታሪክ-ተኮር ተፈጥሮአዊ ተፈጥሮአዊ ቢሆንም ፣ እውነታዎች ግን ችላ ሊባሉ አይገባም ፡፡ ይህ ሁሉ ቢሆንም ፣ የሕይወት ታሪኮች እንደ ተጨባጭ ትረካ ይቆጠራሉ ፡፡ ምክንያቱም ሰውየው ስለራሱ ይናገራል እናም ይህን ሲያደርግ ገለልተኛ ሊሆን አይችልም ፡፡ ከማስታወሻ ውስጥ የሕይወት ታሪክ (ስነ-ህይወት) ልዩነት ትልቅ እና ረዘም ያለ ጊዜን ያካተተ መሆኑ ነው ፡፡ራስን መወሰን ምንድነው?ራስን መወሰን ወይም የራስ ታሪክ አንድ ሰው የራሱን ሕይወት የሚናገርበት ሥነ-ጽሑፍ ዓይነት የተሰጠው ስም ነው ፡፡ የተወሰኑ ህጎችን እያከበሩ የአንድን ሰው የህይወት ታሪክ ለመንገር ራስ-ገዝ-ጽሑፍ ይባላል ፡፡ ልክ እንደ ደራሲው የራስ-ፎቶግራፍ ራስ-ሰር ፎቶ ተብሎ ይጠራል። ደራሲው ከተወለደበት ጊዜ ጀምሮ እስከ መጀመሪያው ጊዜ ድረስ ፣ ቤተሰቡ ፣ ጓደኞቹ ማለትም ስለ ህይወቱ በአጭሩ ለመናገር ነው ፡፡ በሌላ አገላለጽ ፣ የሌላውን ሰው ሕይወት የሚናገር ዓይነት የሕይወት ታሪኩን የሚጽፍ ሰው እራሱን ይጽፋል ማለት እንችላለን ፡፡ እሱ እራሱን ለሰዎች ለመንገር ከፈለገ የእሱ የግልፅፅሁፍ ምኞቶች ምኞቱን እንዲያከናውን ይረዱታል ፡፡ በተመሳሳይ ጊዜ አውቶግራፊክ ፊደላት በአንዳንድ አስፈላጊ ክስተቶች ላይ ምልክት ያደረጉትን ሰዎች በማስተላለፍ የድምፅ ሥራዎችን ወይም ሥራዎችን ወደ ሚቀጥለው ምዕተ ዓመት በማስተላለፍ ረገድ በጣም አስፈላጊ ናቸው ፡፡ ግለሰቡ የራሱን ሀሳቦች ያቋቋመ እና የተገኘውን ተሞክሮ በአስተሳሰቡ የሚገመግመው ከሰነዶቹ የበለጠ አስፈላጊ ነው
🙏 👉#ፀጋዬ_የቅኔ_ዋርካ____ጥበብን ለብሶ የኖረ የሀገር ግርማ ሞገሱ፣የስነ ግጥም ጨረቃ የቅኔ መብራት ፋኖሱ፣ የኪነት ልዩ ደም ግባት ፀጋዬ ነበር መንፈሱ። ሎሬቱ ስትሆንለት ከፍታህ በአለም ተሰማያዋቂ ሊቀሊቃውንት የውቀት መቃኛ ማማ፣የእውነት መገኛ ጎጆ ማገር ነህ የቅኔ ካስማ።አንተ ነህ የጥበብ ለዛ የተውኔት ልዩ ውበቱ፣አንተ ነህ የፊደል እናት የድርሰት ሀቀኛ አባቱ፣ በህብረ ቀለም አጊጦ ጥበብን ከፍ አርጎ መስቀልበፍቅር ባንድነት ዜማ ጥላቻን ከቀልብ መንቀል፣በፍቅር ቅኝት ተውቦ በአብሮነት ቅኔ መሽቀርቀር፣ታቃለህ በጥበብ መራቅ ጥበትን አርቆ መቅበር ስማኝ ልንገርህ ፊደሌልክ የለው ያንተነትህ ወግ አይገለፅም በዋዛያለውን ሆሄ ብጠቀም ተጭማሪን ቃል ብገዛይርቃል ስለ አንተ መፃፍ ታንስብኛለች ደብተሬየኔጣት ሳደክም መክተብ ቶሎ ታልቃለች ብዕሬጨሽላ ነኝ አልችልበትም አይመጥንህም ተግባሬ__ ✍️ አብዱል ከሪም የእናቱ ልጅ.
ማሻአላህ ሀገራችንንሰላሟንይመልስልን ያርብ
አሰላምአሊኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ አህለን
ማሸአላ ማሸአላ
አህለን
ሰዉ ገሎ ፍቅር ፍቅር ነው አሉት ህብረት አንድነትመያያዝ ነው አሉትነፍስ ቀጥፈውበትሀገር ጠባቂ ነኝ ባይ የሀገር ነጋዴወዶ ዘማች ገዳይ ወንበዴእውውውይ እማማ ሀገሬ ላንቺ ነው ቆሜ ማደሬ ድንበር ላስከብር ጥሬ ተጣጥሬይለዋል ይለዋል ፍቅር ነውይለዋል ደግሞ አንድነት ነውድንጋይ ከምረን መንገድ የዘጋነውእውነት ስልሽ ሀገር ልንጠብቅ ነውጠላት እንዳይገባ ላንች በማሰብ ነውሰውም የገደልነውን በክፉ አትይብንሱስ ሆኖ ሳይሆን ያንቺ ነገር ሆኖወልደሽ ያሳደግሽው ልጅሽ ብነካብንምእሱን ልናድን ትንሽ ሰው ብንገልምሙች እልሻለው ለክፋት አይደለምዱላ ይዘን ከተማ የወጣነውየምገባን ጠላት አፈር ልናረገውአንቺን ሳይነካ ተከብረሽ እንድትኖሪኢትዮጵያ ስሚ ይገባሻል ልትኮሪወየው ስትይ ፈጥኖ ምደርስልሽቆራጥ ዱላ ያዥ መንገድ ምዘጋልሽአንጀት አርስ ብዙ ሰው አለልሽእናማ አንቺ አትስጊምንም ብፈጠር አንቺ አትፍሪአትስጊ ስትለኝ ስጋቴ ጨመረከትላንቱ ይልቅ ጭካኔህ አየለአልገኝ አልኩ እንጂ እኔ ኢትዮጵያ ብታየኝ ከመንገድ እንደመንገደኛላንቺ ነው እያልከኝትገለኝ ነበረ እንዲሆነኝ መዳኛድንበር ዘግተህ ድንጋይ ደርድረህከወጭ ጠላት እኔን ጠበቀኸ???የገዛጠላቴ እቤቴ ተቀምጦማን ማንን ጠላት ይላል ማን ማንን ፈርቶጠላት ያለው እዚህ ከየት ይምጣ ከማዶእራሱ ላይ ያጠረ ያገር ጠላት ወዶእራስህ ጠለት አሳቢ መሳይአዳኝ ነኝ ባይ ብዙ ገዳይሀገር አልባ ባለሀገርጀግና መሳይ ፈሪየራስን መቀበሪያ እራሱ ቆፋሪ ✍✍Dirrshu maa
ወአለይኩም አሰላም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ አዩቲ ቃላት የለኝም ለመልክቱም ለግጥሙም ሀገራችንን ሰላም ያርግልን እኛም ከሩቅ ሆነን ክብሪት አቀባይ ሆነናል ለወገን ለጎረቤት በዚ ነፃ ዋይፋይ ሀገር ማባላት ዘር ሀይማኖት አረ ታጥቦ የማይፀዳ ትውልድ ሆነናል ከዳር ተቀምጠን እሳት ማሞቅ አላህ ልቦና ይስጠን በታሪክ መፎከር በእከሌ ዘመን እያልን በተረት ተረት ሀገርን ምናፈርስ ትውልዶች ከሆንን ቆየን ሰው ሰርቶ ቤተሠብ ለመለውጥ ከሀገሩ ወቶ ሀገሩን ሲክድ ይገርማል ምን ያህል ጊዜ ለምምኖራት ምድር ክፉን እንደምንሰራ አይገባኝም ብቻ አላህ ሂዲያውን ይስጠን ደስ የሚል እኔ ማነኝ የት ነኝ ለሀገሬስ ምን እይረኩላት ነው ብለን እንድናስብ ያደርገናል
ሽኩራን ማማየ አሚን ለሁላችንም ልቦና ይስጠን
"የሀገር ሰው ወርቅ ነው"❗መተባበር እንድህ ሲፈረጥምሀገር በጋራ ይጸናል!===💌በአድስ አበባ የሚኖሩ የለገሂዳ ወረዳ ተወላጆች ማህበር በሰባዓዊ ልማት ዘርፍ ድጋፋቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል።መልካም ስራ አርቲፊሻል ጌጥ ያልሆነ፣ ማንም የማያጥበው፣የሚደልዘው ሌባ የማይሰርቀ ከውስጥ በሚፈነቅል የሀገር ፍቅር ንዝረት በወረቅ የተነጠፈ የማይጠፋ ተሻጋሪ አሻራ ነው።ተወላጅ ማህበሩ በለገሂዳ ወረዳ መብራት ለገባባቸዉ ለ5 ትምህርት ቤቶች ኮሙፒውተር ከነሙሉ አክሰሰሪዉ መብራት ላልገባላቸዉ ደግሞ ለ4 ትምህርትቤቶች ለእያንዳንዳቸዉ 80 መፅሃፍት አበርክተዋል።በስራ ምክንያት በትውልድ አከባቢያቸው ቢርቁም ዘወትር የወረዳቸው ፍቅር እድገትና ከፍታ የሚያሳስባቸው፤ የሚያስጨንቃቸው የወረዳችን የአድስበባና በአረብ ሀገር የሚገኙ ተወላጆች ባለውለታዎችና ፈርጦች፤ ጥረው ግረው ከሚያገኙት አነስተኛ ገንዘብ በማካፈል በወረዳችን በችግር ግዜ ፈጥነው በመድረስ ህብረተሰባችን በመታደግ "የትምህርት የእድገት ሁሉ መሰረት ነው" በማለት በሰበዓዊ ልማት ዘርፍ ዛሬም ድጋፋቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል።☞ የምትሄድበት እናዳይጠፋህ የመጣህበትን አትዘንጋ! 💚 ወዳጅ ሆይ ለህሊናህ እርፍት ለልብህ ደስታን ከፈለክ ሁልጊዜ መልካም ሰው ሁን መልካምነት ለራስ ነው። 💛 በልባችን መልካምነት ካለ እንኳን የተርፈንን ያለችንን እንካፈላታለን! 💚 ሁሌም ጥሩ ነገር እናድርግ ምክንያቱም ከክፋትና ከተንኮል ደግነት ትልቅ ዋጋ አለውና! 💚 ያለውን ማካፈል የህሊና እርካታ የመንፈስ ፍሬ ነው"! ይሉናል።"
አላህ የሀገራችንን ሰላም ይመልስልን
አሚን የኔ ዉድ
በርቺ ሀቢቢቲ አላህ ይጨምርልሽ
ሀቢቢቲ ብርች አላህይጨምርልሽ
ትክክል
ሀገሬ ኢትዮጵያ ታፍረሽ ተከብረሽ ለዘልአለም ኑሪልን
Mashallah 🥰
አሰለሙ አለይኩም ወራመቱለህ ወበራከቱ ሀዬቲ አህለን እንኳን በደና መጠሽ ተጠፈፈን👍👍
ወአሊኩም ሰላም ወራህመቱላሂ ወበርካቱሁ አህለን ፊኪ ማማየ💚💚💚
በሕይወት ታሪኮች ውስጥ ልምድ ያላቸው እና ለመናገር የሚጠቅሙ ትምህርቶች ብዙ ጊዜ ይጠቀሳሉ ፡፡ ብዙውን ጊዜ ፀሐፊው ስለቤተሰቡ ሽማግሌዎች ፣ ስለ ማህበራዊ አከባቢ እና ስለ የቤት ውስጥ ሁኔታዎች ከራሱ ጋር ይናገራል ፡፡ እንደ ሥነ ጽሑፍ ፣ ሥነ ጥበብ ፣ ፖለቲካ እና ስፖርቶች ባሉ የተለያዩ ዘርፎች ዝነኛ ሰው; እሱ ያልታወቁ ገጽታዎችን ፣ ለስኬታማነቱ ዕዳዎች እና እንዴት እንደደረሰ ለማብራራት የሕይወት ታሪኩን ይጽፋል ፡፡ ምንም እንኳን የሕይወት ታሪክ-ተኮር ተፈጥሮአዊ ተፈጥሮአዊ ቢሆንም ፣ እውነታዎች ግን ችላ ሊባሉ አይገባም ፡፡ ይህ ሁሉ ቢሆንም ፣ የሕይወት ታሪኮች እንደ ተጨባጭ ትረካ ይቆጠራሉ ፡፡ ምክንያቱም ሰውየው ስለራሱ ይናገራል እናም ይህን ሲያደርግ ገለልተኛ ሊሆን አይችልም ፡፡ ከማስታወሻ ውስጥ የሕይወት ታሪክ (ስነ-ህይወት) ልዩነት ትልቅ እና ረዘም ያለ ጊዜን ያካተተ መሆኑ ነው ፡፡
ራስን መወሰን ምንድነው?
ራስን መወሰን ወይም የራስ ታሪክ አንድ ሰው የራሱን ሕይወት የሚናገርበት ሥነ-ጽሑፍ ዓይነት የተሰጠው ስም ነው ፡፡ የተወሰኑ ህጎችን እያከበሩ የአንድን ሰው የህይወት ታሪክ ለመንገር ራስ-ገዝ-ጽሑፍ ይባላል ፡፡ ልክ እንደ ደራሲው የራስ-ፎቶግራፍ ራስ-ሰር ፎቶ ተብሎ ይጠራል። ደራሲው ከተወለደበት ጊዜ ጀምሮ እስከ መጀመሪያው ጊዜ ድረስ ፣ ቤተሰቡ ፣ ጓደኞቹ ማለትም ስለ ህይወቱ በአጭሩ ለመናገር ነው ፡፡ በሌላ አገላለጽ ፣ የሌላውን ሰው ሕይወት የሚናገር ዓይነት የሕይወት ታሪኩን የሚጽፍ ሰው እራሱን ይጽፋል ማለት እንችላለን ፡፡ እሱ እራሱን ለሰዎች ለመንገር ከፈለገ የእሱ የግልፅፅሁፍ ምኞቶች ምኞቱን እንዲያከናውን ይረዱታል ፡፡ በተመሳሳይ ጊዜ አውቶግራፊክ ፊደላት በአንዳንድ አስፈላጊ ክስተቶች ላይ ምልክት ያደረጉትን ሰዎች በማስተላለፍ የድምፅ ሥራዎችን ወይም ሥራዎችን ወደ ሚቀጥለው ምዕተ ዓመት በማስተላለፍ ረገድ በጣም አስፈላጊ ናቸው ፡፡ ግለሰቡ የራሱን ሀሳቦች ያቋቋመ እና የተገኘውን ተሞክሮ በአስተሳሰቡ የሚገመግመው ከሰነዶቹ የበለጠ አስፈላጊ ነው
🙏
👉#ፀጋዬ_የቅኔ_ዋርካ
____
ጥበብን ለብሶ የኖረ የሀገር ግርማ ሞገሱ፣
የስነ ግጥም ጨረቃ የቅኔ መብራት ፋኖሱ፣
የኪነት ልዩ ደም ግባት ፀጋዬ ነበር መንፈሱ።
ሎሬቱ ስትሆንለት
ከፍታህ በአለም ተሰማ
ያዋቂ ሊቀሊቃውንት የውቀት መቃኛ ማማ፣
የእውነት መገኛ ጎጆ ማገር ነህ የቅኔ ካስማ።
አንተ ነህ የጥበብ ለዛ የተውኔት ልዩ ውበቱ፣
አንተ ነህ የፊደል እናት የድርሰት ሀቀኛ አባቱ፣
በህብረ ቀለም አጊጦ
ጥበብን ከፍ አርጎ መስቀል
በፍቅር ባንድነት ዜማ ጥላቻን ከቀልብ መንቀል፣
በፍቅር ቅኝት ተውቦ በአብሮነት ቅኔ መሽቀርቀር፣
ታቃለህ በጥበብ መራቅ ጥበትን አርቆ መቅበር
ስማኝ ልንገርህ ፊደሌ
ልክ የለው ያንተነትህ ወግ አይገለፅም በዋዛ
ያለውን ሆሄ ብጠቀም ተጭማሪን ቃል ብገዛ
ይርቃል ስለ አንተ መፃፍ ታንስብኛለች ደብተሬ
የኔጣት ሳደክም መክተብ ቶሎ ታልቃለች ብዕሬ
ጨሽላ ነኝ አልችልበትም አይመጥንህም ተግባሬ
__
✍️ አብዱል ከሪም የእናቱ ልጅ
.
ማሻአላህ ሀገራችንንሰላሟንይመልስልን ያርብ
አሰላምአሊኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ አህለን
ማሸአላ ማሸአላ
አህለን
ሰዉ ገሎ ፍቅር
ፍቅር ነው አሉት
ህብረት አንድነት
መያያዝ ነው አሉት
ነፍስ ቀጥፈውበት
ሀገር ጠባቂ ነኝ ባይ የሀገር ነጋዴ
ወዶ ዘማች ገዳይ ወንበዴ
እውውውይ እማማ ሀገሬ
ላንቺ ነው ቆሜ ማደሬ
ድንበር ላስከብር ጥሬ ተጣጥሬ
ይለዋል ይለዋል ፍቅር ነው
ይለዋል ደግሞ አንድነት ነው
ድንጋይ ከምረን መንገድ የዘጋነው
እውነት ስልሽ ሀገር ልንጠብቅ ነው
ጠላት እንዳይገባ ላንች በማሰብ ነው
ሰውም የገደልነውን በክፉ አትይብን
ሱስ ሆኖ ሳይሆን ያንቺ ነገር ሆኖ
ወልደሽ ያሳደግሽው ልጅሽ ብነካብንም
እሱን ልናድን ትንሽ ሰው ብንገልም
ሙች እልሻለው ለክፋት አይደለም
ዱላ ይዘን ከተማ የወጣነው
የምገባን ጠላት አፈር ልናረገው
አንቺን ሳይነካ ተከብረሽ እንድትኖሪ
ኢትዮጵያ ስሚ ይገባሻል ልትኮሪ
ወየው ስትይ ፈጥኖ ምደርስልሽ
ቆራጥ ዱላ ያዥ መንገድ ምዘጋልሽ
አንጀት አርስ ብዙ ሰው አለልሽ
እናማ አንቺ አትስጊ
ምንም ብፈጠር አንቺ አትፍሪ
አትስጊ ስትለኝ ስጋቴ ጨመረ
ከትላንቱ ይልቅ ጭካኔህ አየለ
አልገኝ አልኩ እንጂ እኔ ኢትዮጵያ
ብታየኝ ከመንገድ እንደመንገደኛ
ላንቺ ነው እያልከኝ
ትገለኝ ነበረ እንዲሆነኝ መዳኛ
ድንበር ዘግተህ ድንጋይ ደርድረህ
ከወጭ ጠላት እኔን ጠበቀኸ???
የገዛጠላቴ እቤቴ ተቀምጦ
ማን ማንን ጠላት ይላል ማን ማንን ፈርቶ
ጠላት ያለው እዚህ ከየት ይምጣ ከማዶ
እራሱ ላይ ያጠረ ያገር ጠላት ወዶ
እራስህ ጠለት አሳቢ መሳይ
አዳኝ ነኝ ባይ ብዙ ገዳይ
ሀገር አልባ ባለሀገር
ጀግና መሳይ ፈሪ
የራስን መቀበሪያ እራሱ ቆፋሪ
✍✍Dirrshu maa
ወአለይኩም አሰላም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ አዩቲ ቃላት የለኝም ለመልክቱም ለግጥሙም ሀገራችንን ሰላም ያርግልን እኛም ከሩቅ ሆነን ክብሪት አቀባይ ሆነናል ለወገን ለጎረቤት በዚ ነፃ ዋይፋይ ሀገር ማባላት ዘር ሀይማኖት አረ ታጥቦ የማይፀዳ ትውልድ ሆነናል ከዳር ተቀምጠን እሳት ማሞቅ አላህ ልቦና ይስጠን በታሪክ መፎከር በእከሌ ዘመን እያልን በተረት ተረት ሀገርን ምናፈርስ ትውልዶች ከሆንን ቆየን ሰው ሰርቶ ቤተሠብ ለመለውጥ ከሀገሩ ወቶ ሀገሩን ሲክድ ይገርማል ምን ያህል ጊዜ ለምምኖራት ምድር ክፉን እንደምንሰራ አይገባኝም ብቻ አላህ ሂዲያውን ይስጠን ደስ የሚል እኔ ማነኝ የት ነኝ ለሀገሬስ ምን እይረኩላት ነው ብለን እንድናስብ ያደርገናል
ሽኩራን ማማየ አሚን ለሁላችንም ልቦና ይስጠን
"የሀገር ሰው ወርቅ ነው"❗
መተባበር እንድህ ሲፈረጥም
ሀገር በጋራ ይጸናል!
===💌
በአድስ አበባ የሚኖሩ የለገሂዳ ወረዳ ተወላጆች ማህበር በሰባዓዊ ልማት ዘርፍ ድጋፋቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል።
መልካም ስራ አርቲፊሻል ጌጥ ያልሆነ፣
ማንም የማያጥበው፣የሚደልዘው ሌባ የማይሰርቀ ከውስጥ በሚፈነቅል የሀገር ፍቅር ንዝረት በወረቅ የተነጠፈ የማይጠፋ ተሻጋሪ አሻራ ነው።
ተወላጅ ማህበሩ በለገሂዳ ወረዳ መብራት ለገባባቸዉ ለ5 ትምህርት ቤቶች ኮሙፒውተር ከነሙሉ አክሰሰሪዉ መብራት ላልገባላቸዉ ደግሞ ለ4 ትምህርትቤቶች ለእያንዳንዳቸዉ 80 መፅሃፍት አበርክተዋል።
በስራ ምክንያት በትውልድ አከባቢያቸው ቢርቁም ዘወትር የወረዳቸው ፍቅር እድገትና ከፍታ የሚያሳስባቸው፤ የሚያስጨንቃቸው የወረዳችን የአድስበባና በአረብ ሀገር የሚገኙ ተወላጆች ባለውለታዎችና ፈርጦች፤ ጥረው ግረው ከሚያገኙት አነስተኛ ገንዘብ በማካፈል በወረዳችን በችግር ግዜ ፈጥነው በመድረስ ህብረተሰባችን በመታደግ "የትምህርት የእድገት ሁሉ መሰረት ነው" በማለት በሰበዓዊ ልማት ዘርፍ ዛሬም ድጋፋቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል።
☞ የምትሄድበት እናዳይጠፋህ የመጣህበትን አትዘንጋ!
💚 ወዳጅ ሆይ ለህሊናህ እርፍት ለልብህ ደስታን ከፈለክ ሁልጊዜ መልካም ሰው ሁን መልካምነት ለራስ ነው።
💛 በልባችን መልካምነት ካለ እንኳን የተርፈንን ያለችንን እንካፈላታለን!
💚 ሁሌም ጥሩ ነገር እናድርግ ምክንያቱም ከክፋትና ከተንኮል ደግነት ትልቅ ዋጋ አለውና!
💚 ያለውን ማካፈል የህሊና እርካታ የመንፈስ ፍሬ ነው"! ይሉናል።
"
🙏
👉#ፀጋዬ_የቅኔ_ዋርካ
____
ጥበብን ለብሶ የኖረ የሀገር ግርማ ሞገሱ፣
የስነ ግጥም ጨረቃ የቅኔ መብራት ፋኖሱ፣
የኪነት ልዩ ደም ግባት ፀጋዬ ነበር መንፈሱ።
ሎሬቱ ስትሆንለት
ከፍታህ በአለም ተሰማ
ያዋቂ ሊቀሊቃውንት የውቀት መቃኛ ማማ፣
የእውነት መገኛ ጎጆ ማገር ነህ የቅኔ ካስማ።
አንተ ነህ የጥበብ ለዛ የተውኔት ልዩ ውበቱ፣
አንተ ነህ የፊደል እናት የድርሰት ሀቀኛ አባቱ፣
በህብረ ቀለም አጊጦ
ጥበብን ከፍ አርጎ መስቀል
በፍቅር ባንድነት ዜማ ጥላቻን ከቀልብ መንቀል፣
በፍቅር ቅኝት ተውቦ በአብሮነት ቅኔ መሽቀርቀር፣
ታቃለህ በጥበብ መራቅ ጥበትን አርቆ መቅበር
ስማኝ ልንገርህ ፊደሌ
ልክ የለው ያንተነትህ ወግ አይገለፅም በዋዛ
ያለውን ሆሄ ብጠቀም ተጭማሪን ቃል ብገዛ
ይርቃል ስለ አንተ መፃፍ ታንስብኛለች ደብተሬ
የኔጣት ሳደክም መክተብ ቶሎ ታልቃለች ብዕሬ
ጨሽላ ነኝ አልችልበትም አይመጥንህም ተግባሬ
__
✍️ አብዱል ከሪም የእናቱ ልጅ
.