በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ፀበል Bermel Georgis
Вставка
- Опубліковано 14 жов 2024
- የሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፀበል ነው።
መገኛው ምእራብ ጎንደር ዞን ቋራ በረዳ በርሚል ቀበሌ ነው።
መጥቶ ማየት ለሚፈልግ መነሻ ካላችሁበት ሲሆን
ከባህርዳር አዲሱ መናሀሪያ ቋራ ብለው በዘላቂው መኪና ይሳፈሩ።
በጎንደር ከሆነ ከጎንደር ቋራ ብለው ይሳፈሩ በስልክ መጠየቅ የፈለገ 0978761828 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
የሚሰውረው የቅዱስ ጊዮርጊስ ፀበል የመጀመሪያው ቀን ጥምቀት እጅጉን የሚያስፈራ ነበር! ነብሴ ከሚያውካት ከስጋዊ አስተሳሰብ ለ3 ደቂቃ ያክል እረፍት አደረገች! ሞትን በትንሹ የመቅመስን ያክል ሆነብኝ! በዚህም ድንቅ የሆነ ተአምርን አየሁ!
በጣም ድንቅ ተአምር ነው ደስ ሲል እግዚአብሔር ይመስገን የቅዱስ ጊዮወርጊስ ምልጃው አይለየን ለደጅ ያብቃን ይህንን የተቀደሰ ቦታ ማየት ምንኛ መመረጥ ነው ለደጁ ያብቃን ተዋህዶ ለዘላለም ትኑርልን መታደል እኮ ነው እግዚአብሔር ይመስገን
በረከታችሁ አይለየን❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔርን አመስግኑት ሥራህ ድንቅ ነው በሉት !!! የሠማአቱ የቅዱስ ጊዬርጊስ በረከት ይድረሰን🙏🏾🙏🏾🙏🏾
ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ በጣም የሚገርም ተአምር ነው እኛንም ለዝህ ለተቀደሰው ከበረከቱ ተካፍይ ያድርገን የኢትዮጵያ ጠባቂ ለሰው የሚራራ ሲጠሩት ፈጥኖ የሚደርስ በምልጃው የሚታመን ሰማዕት ነው
እግዚአብሔር ይመስገን ድንቅ ነው ስራው
ክብር ለ ሰመአቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ አምላክ አሜን ።ሰመአቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ አባቴ አምላክህ ባከበረሕ መጠን ፤ክብር ምስጋና ላንተ ይሁን አሜን ። ፀጋውን ያብዛልሕ ወንድማችን አምላከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይስጥልን አሜን ።
ሰመአቱ ጌርጊስ ለደጅህአብቃን
እኔ ጸበሉና እምነቱን አምትጠዉልኝ ከቸግዋራ ከብዙ በሺታ ዳኩኚ እግዚአብሔር ይመስገን ሰማይቱ ክዱስ ጊዮርጎስ ምስጋና ይድረሰው ለእናታቺን ለ ኪዳነ ምረት ምስጋና ይድረሳት
አሜን አሜን እንኳን ተደረገልሽ ለኛም በረከቱ ይደርብን
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለደጁ ያብቃን ምልጃህ አይለየን የሚገርም ታምር ነው
አሜን አሜን አሜን ስራ ድንቅ ነው እግዚአብሔር ሰመአቱ ቅዱስ ገወርጊስ ለደጁ ያብቃን ሁላችንንም እውነት ታምር ነው
አሜን ለደጁ ያብቃን ሰማዕቱ
እዉነት ነዉ ወንድሜ የጊዮርጊስ አምላክ ረድቶኝ ለደጁ በቅቻለሁ የህ ነዉ ብሎ ለማስረዳት እጅግ ከባድ ነዉ ያላየ ይየዉ ነዉ የምል
አሜን አሜን አሜን ቁዱስ ጌርግሽ በፀበሉ ይማረን አሜን ድንቅ ታአምር ነዉ አሜን 💐🙏⛪️🙏⛪️🙏🇪🇷
አሜን
እህት ወንድሞቼ ፈጣሪ ደጁን ለመርገጥ ያብቃን
እግዚአብሔር ይመሰገን ለደጁ ያብቃን አሜን አሜን አሜን
እግዚአብሔር ይመስገን !!
እግዚአብሔር በቦታው ላይ ያለውን ምህረት ይቅርታውን ያሳድርብኝ ::
በፀበሉም እድጠመቅ ያብቃኝ :: ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን ጠላቶቹዋን ቅዱስ ጊዩርጊስ ከምድረገፅ ያጥፋልን ::
ፍጡነ ረድኤቴ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለደጁ ያብቃን ክበርልን ወዳጄ
እግዚአብሔረይመስገን የፈረሰ ቅርጥ ያስታወቃን
ሠመአቱ ቅዱሰ ገወረጊስ በምልጃው ይጠብቀን ለንሳሃ ያብቃን
Ellllllllllllll berkuto yederben amen amen
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከደጅህ መጥቼ እንድድን፣እንድፈወስ፣ከሐጢያቴም እንድነፃ እርዳኝ።
Amen 🙏
አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ስራው ድንቅ ነው በረከትሕ ይደርብን ጊዮጊርስ ሆይ በረከቱን አትለየን
አሜን እውነት ነው ድንቅ ነው ስራው
ማንም ሰው ሳይሞት ማየት ያለበት ቦታ ነው ማርያምን
Amen Amen Amen Amen Amen
Wow betam yemiegerm new.
👉ዛሬ ጥር ሁለት የሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊሰ ልደቱ ነው ይላልና መጽሐፈ ገድሉ
በረከቱ ና አማላጅነቱ ለሁላችን ሕዝበ ክርስቲያን ያድለን አሜን🙏🙏🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን በደንብ ተረዳሁ ፈረሰኛው ለደጁ ያብቃኝ
አሜን
Betam tamer new aneten selasayehen kerstose yesteh
ተባረክ ወንድሜ እንኳን ደስ አለህ
Amen amen amen 🙏🙏🙏
ሰማዕቱ በረከቱ አይለየን የጥንቱን በረከት ይርዳን ይላክልን ለደጅ ያብቃን ከበረከቱ ስላካፈልከን እናመሰግናለን ተባረክ ወንድማችን ሀገራችን ሰላም ያርግልን
አሜን የኔ እህት
አእግዝቢሔር ይመዝገን ቅዱስ ግዮርግሲ ለደጁ ያቢቃን ❤❤
አሜን አሜን አሜን
አሜን ።
እኛ የኦሮቶዶከ ሃይማኖት አማኞች በጣም ኦግዚአብሔርን ጠዋትና ማታ ማመሰገን አለብን ጠበል ሄጄ አልዳንኩም ይላሉ ከልባቹ እግዚአብሔርን ያድነኛል ካላቹ የድናል ታምረኛ ነው አምላካችን
እውነት ነው ትንሽ እምነት ቢኖረን ብዙ በተደረገልን ፀበል ደገሞ ከተሰጡን መፈወሻ አንዱነው እግዚአብሔር ይመስገን
በጣም የሚገርም ተአምር ነው
❤❤❤
🙏🙏🙏ተመስገን ለመዱሀኒያለም
Thank you !!!Wenedemachene!!!
Amen Amen Amen 🤲🤲🤲💒💒💒❤❤❤❤❤❤❤
Lek semaetu kedus zeworges egnanem ledju yabkan
Enamesegnalen wendmachin Behiweth Mulu Kidus Giorgis Ytebkih Bastelalefkew Melekt Bzusew Eyehede Endemidin Alteraterm.
ፈጣሪ ለቦታዉ ያብቃኝ ቅድሰ ጀወርጊሰ
አሜን ቅዱስ ጊዮርጊስ ለደጁ ያብቃቹሁ
@@mekdim97 እንዴ ለምን ወሹት ነገር ይጥፍሉ እህቴ
አይን እና ልቦናቸው ተጋርዶባቸው ነው ለእግዚአብሔር ምንም የሚሳነው የለም የሰመአታን የቅዱሳን በረከት ይደርብን
እግዚአብሔር መጥቼ ለመጠመቅ ይርዳኝ ፈቃዱ ይሁንልኝ ።እስክመጣ በጣም ጓጉቻለሁ
እግዚአብሔር ሀሳብሽን ያሳካልሽ
ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን በእውነት
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ምልጃ እና ጸሎቱ አይለዬን
ቸሩ መድኃኔዓለም በቸርነቱ ለደጁ ያብቃ ን
ከአዲስ አበባ የት ብለን ነው እምንመጣው
አሜን መገኛው ምእራብ ጎንደር ዞን ቋራ በረዳ በርሚል ቀበሌ ነው።
መጥቶ ማየት ለሚፈልግ መነሻ ካላችሁበት ሲሆን
ከባህርዳር አዲሱ መናሀሪያ ቋራ ብለው በዘላቂው መኪና ይሳፈሩ።
በጎንደር ከሆነ ከጎንደር ቋራ ብለው ይሳፈሩ በስልክ መጠየቅ የፈለገ 0978761828 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
@@LeAklile እግዚአብሔር ያክብርልኝ
አመሰግናለው
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይርዳኝ
Emebete lezih bota abkigne ebakesh adera😭😭😭🙏🙏🙏
እረበየትነዉ ምገዱ እምታዉቁ ካላችሁ ወይም ቁጥር ካለ አስቀምጡልን????
ሰማእቱ ቅዱስ ጊወርጊት ለደጅ ያብቃል
Ye Semaetu kidus Giorgis Bereketu tebekaw Yedereben!
Yeledaw Nigus kidus Giorrigis enenem ye bereketu tekafaye aderegen.⛪⛪⛪
Egziyabeher Yeseteline wenedemachen
አሜን እህቴ እንደ ሀጢያታችን ሳይሁን እንደ በረከቱ ያስበን
@@LeAklile Amen!
በስደት የለነው ቅዱስ ጊዮርጊስ ለደጁ ያብቃን
ሁሉም ሰው ሄዶ መጠመቅ ያለበት ቦታ ነው ገንዘባችንን ጊዜያችንን አልባሌ ቦታ ከምናጠፋ ይሄንን ታምረኛ ፀበል በመሄድ በረከቱ እንዲደርሳችሁ ፀሎት አድርጉ
Zimbileh atineda Ene hije gud biye new yemetahut GUD BEL GONDER !!!!! betam yasazinal
እግርህ ሄደ እንጂ ልብህ መች አመነ የሰማአታን የፃድቃን በረከት አይለየን አሜን
🙏🙏🙏 le botaw yabekan
Egzabher yemsgen sele hulum niger
ቤተክርስቲያኑን ብታሳዩን
ወንድም እህቶች አንደምን አላችሁ ቀጣይ የጉዞ ፕሮግራማችሁን ማወቅ ፈልጌ ነበር
አሳውቅሃለው ወንድሜ
ሠላም ወንድሜ እኔ ስደት ላይ ነው ያለሁት ግን አድራሻ የት ነው? ቤተሰቦቼ እንዲመጡ
የሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፀበል ነው።
መገኛው ምእራብ ጎንደር ዞን ቋራ በረዳ በርሚል ቀበሌ ነው።
መጥቶ ማየት ለሚፈልግ መነሻ ካላችሁበት ሲሆን
ከባህርዳር አዲሱ መናሀሪያ ቋራ ብለው በዘላቂው መኪና ይሳፈሩ።
በጎንደር ከሆነ ከጎንደር ቋራ ብለው ይሳፈሩ በስልክ መጠየቅ የፈለገ 0978761828 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ
ፈረሱም ከነህይወቱ አርጓል ማለት ነው? I am confused. I have no idea what is going on?
ሁሉም በእግዚአብሔር ላመነ ቀላል ነው ቅዱስ ጊዮርጊስ ለዚህ የታደለ ነው በረከቱ ይደርብን ማመን ብቻ ከኛ የሚጠበቀው ምሳሌ የቅዱስ ኤልያስም ታሪክ ማየት ቀላል ነው
አድራሻው የት ነው
ቅድስጊወርጊስአባቴበረ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ከትህይደርብን
Kedus Georgis lenante endederese lenem yedeselegn selyulegn
በረከቱ ለሁላችን ይሁን በያአለንበት ሰማአቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይጠብቀን አሜን
Abate wada sabalehe abekane
Silk.kuter.tsafulin.mehed.egeligalew.besemaitu,!!!
Gudayun lemimeleketew betekihnet basawikim linekut alchlum chigiru kelay jemro new betekihnet !!!
ወንድሜ በእግዚአብሔር አምነህ በፃድቃን ሰመአታት በረከት አማላጅነት ከተጠመክ መተት አፍላይ እንዳለው አይከብድህም በእግዚአብሔር ደጅ ምንም ስልጣን የለውም
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
ለአዲስ አበባ ነዎሪ ለመምጣት አመቺ ነው?
አዎ አመቺ ነው ጉዞ የሚዘጋጁ ልጆች አሉ ከሰማሁ አሳውቃችሃላው
@@LeAklile እሺ እጠብቃለሁ አመሰግናለሁ በጣም
መጀመሪያ በደንብ ደውላቹሁ አጣሩ 🔔🔔🔔🔔ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ🔔🔔
🔔ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ ወደ በርሜል ጊዮርጊስ
የጉዞ ቀን #ጥቅምት 19/2015
የቅዱስ ጊዮርጊስ ተአምረኛ ፀበል
#ስለፀበሉ_ ፀበሉ የሚገኘው ቋራ በሚባል ቦታ ሲሆን ተአምረኛ እና ፈዋሽ ፀበል ነው
ፀበሉ ሰው ሲገባ ወደላይ ይፈልቃል ተጠምቀው ሲጨርሱ ደግሞ መልሶ ይጠልቃል።
በዚህ ፀበል ገብቶ የወጣ ሁሉ ካለበት በሽታ ይፈወሳል
እነርሱም ፀበሉን ጠጥተው የተፈወሱት ከቦታው ድረስ በመምጣት ተአምሩንና ፈውሱን ይመሰክሩ።
📌አዘጋጅ #ማህበረ ጎዶልያስ
☎️ስልክ ቁጥር +251947 15 15 15
lenate yederes lenem yidereselegn
አሜን
Tayto tesemto yemaytawek be engida timihirt atiwesedu
ለእግዚአብሔር ምን የሚሳነው ነገር አለ እኛ አነስን እንጂ በዝቶ አልነበርም ይሄ
Tsebelu endefeleke aysewirm nebere behala debtera tebtabi sibega new echi dirama yetejemerechiw birr lemesebseb bew leniseha Birr, Le Keder birr, Lemetemek Birr atekalay hayabache BIRRRRR
በምድር ላይ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ይፈወሱበት ከተሰጠው በረከት አንዱ ነው
KALE HYWET YASEMALN WEDE BOTAW LEMEMTAT KE BAHRDAR TENESTO MEDRESHA YEMNADERGEW WEREDA KEBELE MAN YBALAL
Yet nw yemigegnew
Digimt alew heje ayichewalehu gemedu metet alew genet ena siol ayitayiw yaganinit mithat new waldiba tehido yaltaye kebad metet new hidachihu tsegachihun atasgefifu sitmotu tidersubetalachihu !!!!!!!!!!
መተት በእግዚአብሔር ደጅ ምን ስልጣን አለው የቅዱስ ጊዮርጊስ በረከት አይለህ ወንድሜ
ደግምትን የሚፈርስ የእግዚአብሔር ፀጋ የሚታይበት ደጅ ነው ብትሄድ በደጁ በረከት ትፈወስ ነበር
የሰውም ጠጉር ተላጭቶ ነው የሚታየው ባካል ያየሁት፡፡ ይህም የተዋህዶ ስርአት አይደለም የቡድሀ የስንዱ ሀይማኖት ነው እንጂ፡፡ ለቄደርም ቢሆን አይላጭም አምላክ ሳይላጭ ቄደር ሲጠመቅ ያነፃዋል፡፡ ጠጉርን ቢታጠቡት ቅባቱም ሌላውም ነገር ይለቃል መላጨት አይጠበቅብንም ይህም አንደኛው የአጋንንት ግብሩ ነው እነደ ህንድ ቡድሀ አና ስንዱ እምነት፡፡ ካህናት ዲያቆናት ጠጉር አይላጩም አዛ ቦታ ግን ዲያቆናትም ተላጭተው አይቻለሁ፡፡
አቃቂር ማውጣት ምንም አይጠቅምህም እግዚአብሔርን አምኖ በሰመአታት ቅዱስ ምልጇ ተማምኖ ለሚሄድ መንገዱ ሁሉ ቀናነው የቅዱስ ጊዮርጊስ በረከት አይለየን አሜን
እኔም ይሄ ነገር ምኑም አለላማረኝም በርሜል አስገብተዉበት ነው እንዴት ነዉ እንዴት ሰሩት፡ ምሰኪን ህዝብ፡ በክርሰቶስ ካመነ ህዝቡ ምን አንከራተተው ሌላ አዳኝ ፍለጋ፡ ፍለጋው ደሞ አያልቅም በየጊዜው አዳዲሰ ትርክቶች እየመጡ ህይወት ይቀጥላል …. May God help us!
lucy መጀመሪያ ስለ እምነት ጠንቅቀሽ እወቂ የክርስቶስ ተከታይ ነኝ ካልሽ ስምሽ እራሱ ይፃረራል እኛ ከጦጣ አልመጣንም የእጆቹ ስራ ነን ከራስ ማስተካከል ይጀመር
@@Lucy-o2j6b እግዚአብሄ በቅዱሳን አድሮ ያድናል ኢየሱስ ኢየሱስ ወይንም ጌታ ጌታ ማለት አያድንም ሰማእቱ ይድረስልሽ ኢየሱስ ያድናል የሜድነዉ በቅዱሳን ነዉ