🛑 ዉዝግብ ተፈጥሯል ! አቡነ ሉቃስ ወይስ አቡነ ሩፋኤል ናቸዉ ያጠፉት

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 8 вер 2024
  • አንተ የቤተክርስቲያን የስስት ልጅ ኾይ! ልብ ብለኽ አስተውል!
    👉የማይጠቅምኽን አትመኝ! እንደ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ትኾናለኽ፡፡ ዘፍጥ 3÷1-8
    👉አትቅና! እንደ ቃየል ወንድምኽን ትገላለኽ፡፡ ዘፍጥ 4÷1
    👉 አትስከር! አእምሮ አሳጥቶ የማይገባ ሥራ ትሠራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷30-38
    👉 ዓለምን አትመልከት! እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነኽ ትቀራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷22-23
    👉 በአባትኽ አትሳቅ! እንደ ካም ትረገማለኽ፡፡ ዘፍጥ 9÷20
    👉 እልከኛ አትኹን፡ እንደ ፈርዖን ትሰጥማለኽ፡፡ ዘፀ 14÷28
    👉 በሐሰት አትመስክር! እንደ ሐማ ባዘጋጀኸው ጉድጓድ ትገባለኽ፡፡ መጽ.አስቴ 7÷1
    👉 ትዕቢተኛ አትኹን! እንደ ሰናክሬም ትወድቃለኽ፡፡ 2ነገ 19÷35
    👉 ክፉ ባልንጀራን አትያዝ! እንደ ሶምሶን በጠላት እጅ ትወድቃለኽ፡፡ መጽ.መሳ 16÷15
    👉 አትዘሙት! እንደ ሶሎሞን አምላክኽን አስረስቶ ጣዖትን እንድታመልክ ያደርግኻል፡፡ 1ነገ 11÷1-8
    👉 ሥልጣንን አትውደድ! እንደ አቤሴሎም በአባትኽ ላይ ትነሣለኽ፡፡ 2ነገ ሳሙ 15÷13-17
    👉 ገንዘብን አትውደድ! እንደ ይሁዳ ጌታኽን ያስክድኻል፡፡ ማቴ 26÷14÷16
    🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
    የተወደዳችኹ የንሴብሖ ቻናል ተከታታዮች!
    ዉድ ኦርቶዶክሳዉያን ኢትዮያዊያን እና ኤርትራውያን በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ያላችሁ እህት ወንድሞቻችን እኛን ቤተሰብ አድርጋቹሁ ለምታደርጉልን ሁሉ ማንኛዉም እገዛ እናመሰግናለን! ምክራችሁ አስተያየቶቻችሁ አይለየን 🙏
    #share
    የ telegram ገፅ✅
    t.me/nesibho1
    የ facebook✅
    / nesibho
    #ethiopian #abagebrekidan #nsiebho #mahbere_kidusan #orthodox #eotc

КОМЕНТАРІ • 19

  • @okom6307
    @okom6307 3 місяці тому +2

    ወድም እባክህ ልጅን አስተምሩልኚ ዬመምህር ዬወርዳኖስ አበበ ንገርልኚ ክአረብአገር በእኔሞት መለስልኚ ይቅርታ 💒💒💚💛❤💚💛❤🙏🙏🙏🙏🙏

  • @asfawbono8250
    @asfawbono8250 12 днів тому

    መምህራኖቻችንበጤና በሕይወት ይጤብቅልን ፀጋውን አብዝቶ ይስጥልን አሜን

  • @AyfokruChalnew
    @AyfokruChalnew 3 місяці тому +2

    ኸረ ማዉገዝ የአንድ የፈራጅ የእግዚአብሔር ነዉ እኛ ሰዎች ጎዶሏችን ብዙ ነዉና ንሥሀ መግባት ብቻ

  • @zemlakemulat-vm5yx
    @zemlakemulat-vm5yx 3 місяці тому +2

    የእውነት አምላክ ይመዝነው።

  • @user-gi5ei6mh2y
    @user-gi5ei6mh2y 2 місяці тому

    ለመምህራችን ቃለህይወት ያሰማልን

  • @belaineshagonafir27
    @belaineshagonafir27 2 місяці тому

    ቃሄውተይስማልን

  • @okom6307
    @okom6307 3 місяці тому +1

    ሰላም ላንተይሁን ወንድም ዐለም 🙏🙏🙏👍🌹🌹🌹

  • @Keberesnshaw
    @Keberesnshaw 3 місяці тому +1

    ከብጹህነታቸወ ጎን እንቆማለን

  • @nsiebho
    @nsiebho  3 місяці тому +1

    ዉድ ቤተሰቦች ለምትሰጡኝ አሰተያየት ሁሉ አግዚአብሔር ያክብርልን ሰብስክራይብ ማድረገን አትርሱ ቪዲዮን Like ያድርጉ

  • @MengistuKebede-sq1tp
    @MengistuKebede-sq1tp 2 місяці тому +1

    ወደዉ ሳይሆን ተገደዉ እንደሆነ አነደበታቸዉ ያስታውቃል አቡነ አብርሃምን እናቃቸዋለን ስንት ጅብ መነኩሴ እዉስጥ ስንት ተኩላ እያለ ሰለሰናክሬም መቆም ማወጅ ያማል

  • @YekdmowWatader
    @YekdmowWatader 2 місяці тому

    አቡና ሉቃስ አንድ መሰረታዊ ነገር ስቶአል፣ይህም ኢትዮጵያ የአንድ ብሔር አገር አለመሆኑዋንና ኢትዮጵያ አንድም መበላላጥ ሠይኖር የኛም ጭምር ነች የሚሉ ብሔር ብሔረሰብ መፈጠራቸውን እነዚህም ጥቅማቸውን ለማስጠበቅና ለእኩልነት እስከ መጨረሻው ቆርጠው የሚታገሉ መሆናቸውን አቡኑ በጭራሽ ትዝ አላላቸውም፤ አቡኑ ትዝ የሚትላቸው ኢትዮጵያ የፊውደሉ ጊዜ የነበረችው ኢትዮጵያ የሢሦ መንግሥት ሁኔታ፣የእርቦና የሲሶ ሁኔታ ፣ጥቂት ሰዎች ሰይለፉ በዘራቸው ምክንያት ብቻ ተንደለቀው የሚኖሩባት ኢትጵያ፣የአንዱ ምርጥ የተባለ ሕዝብ ባህልና ቋንቃ የነገሠባት ኢትዮጵያ ነች በዕውንም በህልምም የሚትታያቸው፣ይህ ባይሆን ኖሮ አባ ዛሬ ወጥተው ማውገዝ የነበረባቸው ብሔር ብሔረሰብን በአደባባይ የሚያወርዱና የሚሠድቡትን፣ማናቸውም ድርጅት ቢሆን በእግዚአብሔር አምሣል የተፈጠረውን ሰው ወይም ኢትዮጵያዊያንን ያለ ህግ የሚገሉትን፣በማንኛውም ጊዜ ያልሆና ትርክት እየፈጠሩ ሕዝቡን ለመጫረስ ቆርጠው የሚሠሩትን፣የኃይማኖት መበላለጥ በስውርም ሆነ በግልጽ እንደለ የሚሠብኩትን፣በቀደመው ሥርዓት ሌላውን ሕዝብ ለማንቋሸሽ ሲነገሩና በጽሑፍም እስካአሁን ያሉትን ፊውደላዊ አስተሣሣቦችና አነጋጋሮችን በአሁኑ ጊዜ የሚጠቀሙና በዚህም ምክንያት በህዝቡ መሐከል ችግር እንድመጣ የሚሠሩትን ወዘተ መውገዝ ነበረባቸው፤በስልጣን ላይ የተቀመጠውም ምንም እንኳን እርሳቸው እንደሚመኙት ሰለሞናዊ ዘር በይኖረውም ሕዝቡን በትክክል እንደመራ እግዚአብሔር እንድረዳው መጸለይ ከአባታችን የሚጠበቅ ሠማያዊ ተግባር ነበር፣እርሳቸው ግን ከፖለቲከኞቹና ከአወናባጆቹ በልጠው እንድታዩ የሚያደርጋቸውን አለማዊ ነገር ፈጽሞአል፣በመሆኑም ከተከራከሩላቸውና ቀጥፈው ሊረዱዋቸው ካሠቡት ሕዝብ ውጪ ያለው ኢትዮጵያዊ እርሣቸውን አባት ብሎ ለመቀበል ይቸግራዋል፣ ብሔር ብሔረሰብ ብቻም ሰይሆኑ አቡኑ ያደረጉት ድርጊት ትክክል አለመሆኑን ፈጣሪም የገሠጻቸው ይመስለኛል፣በዚህም ምክንያት ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት በአየር እንደይበሩ የሐክም ምክር ተለግሦዋል፣ይህም የሰሩት ሥራ የአበትነት ሳይሆን የወገንተኝነትና የወንጀልሰራ እንደሆነ ተገንዘበው ንሰሐ እንድገቡ ይረዳቸዋል ብለን እንጠብቀለን፣ለዚህም ፈጣሪ እንዲያግዛቸው መጸለይ የእውነተኛ ክርስቲያን ተግባር መሆን አለበት።

  • @legessedebele936
    @legessedebele936 3 місяці тому

    እባካችሁን የአባገብረ ኪዳንን አስተምሮ ተከተሉ። አርትቡርትዎችን አትጋብዙ ለሚዲያ!!

  • @elizabethyohannes1243
    @elizabethyohannes1243 3 місяці тому +3

    አቡነ ሉቃስ ትክክል ናቸው::የቤተክርስቲያን ጠላት የሆነ መሪ ነኝ ባይ ፋሺስት ሊረገምም ሊወገዝም ይገባዋል::የስንቱን ካህናት ህይወት ያሳረደ ያስደፈረ ባለጌ ዘረኛ መሪ የፈርኦንን እጣ ፈንታ በቅርቡ ያገኛል::

  • @elizabethyohannes1243
    @elizabethyohannes1243 3 місяці тому +1

    እነ አቡነ አብርሐም ወደው ሳይሆን ተገደው ነው ውሳኔ ያሳለፉት::

    • @belaygebresilasiege8028
      @belaygebresilasiege8028 3 місяці тому +2

      ይህ የምትደራደርበት ወይም የምትመሳሰልበት የፓለቲካ ጨዋታ አይደለ እውነቱን እውነት ሀሰቱን ሀስት ወይም ነጭ ወይም ጥቁር ብርህን ወይም ጨለማ አንዱን ብቻ ነው በሀይማናት ሥርአት ካለን ግን እኛ የምንመርጠው ያልተሰጠንን የምንመርጠው እንግዲህ ሁሉም ለራሱ ይወቅ በጨለማ የሚፈርድ በጨለማ ይፈረድበታል

    • @atnasbirru8212
      @atnasbirru8212 2 місяці тому

      እባካችሁ አባቶችን አትተቹአትሳደቡ አትጨቅጭቋቸው እባካችሁ

  • @legessedebele936
    @legessedebele936 3 місяці тому

    መምህር የቤትህን ሥራ ብቻ ሥራ !!የግጭት መነሾ ቤቴክርስቲያን ውስጥ ሆነ አታድርግ።ነገ ደግሞ ወደ ፓለቲካው ሌላ ሌላ አትልም ብዬ አልልምና።

  • @ketibedada
    @ketibedada 3 місяці тому

    eghi abher yikir yebelegn ena yhe eko slesltan,slezer,slezmdna...aydelem eko slenefs new abetu getahoy ferag atargegn libonachnn yabraln😂😂😂😂😂

  • @legessedebele936
    @legessedebele936 3 місяці тому +1

    አንተ ሰው ይህ ሚዲያና ያንተ ዕድሜና መረዳት አብሮ አይሄድም መናጆ አትሁን።