መስቀሉ ተነሳ ወይስ አልተነሳም ??? ...ጉዳዩ ሃይማኖታዊ ነው....ዋናዎቹ መጠየቅ አለባቸው.....
Вставка
- Опубліковано 5 лют 2025
- ከሚዲያው ጋር በተያያዘ እና መረጃ ለማግኘት
ስልክ ቁጥር
0912656342
0913549442
0938606162
#subscribe #like #share
ሚዲያዉን ለማገዝ ኢቲ አርት ፊልም ፕሮዳክሽን በማለት
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000411367839
አቢሲኒያ ባንክ 113239751
አሐዱ ባንክ 0011200820101
በወገን ፈንድ ሚዲያዉን በማገዝ ማህበራዊ እና መንፈሳዊ ሀላፊነትዎን ይወጡ፡፡
www.wegenfund....
#በ MEMBERSHIP የኢቲ አርት ሚዲያ ቤተሰብ በመሆን አጋርነትዎን ያሳዩ
Join this channel to get access to perks:
/ @etartmedia
ኢቲ አርት ሚዲያ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርዓት እና ደንብ የተዘጋጁ መንፈሳዊ ትምህርቶችን፣ ወቅታዊ የቤተክርስቲያን መረጃዎችን፣ ሃይማኖታዊ ዝግጅቶችን፣ መዝሙሮችን፣ ምክረ አበወ እና የተለያዩ መንፈሳዊ ዝግጅቶችን የሚያቀርብ መንፈሳዊ ሚዲያ ነው፡፡ ስለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መረጃዎችን ሲፈልጉ ኢቲ አርት ሚዲያን ይመልከቱ፡፡
ET Art Media is Located in Ethiopia.This spiritual media focus on EOTC and provides spiritual teachings, current church information, religious events, hymns, advice and various Spiritual events prepared by the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (EOTC). When looking for information about the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, Check out ET Art Media.
Facebook / et-art-media-102803251...
INSTAGRAM / et_art_media_official
TELEGRAM t.me/etartmediaa
WhatsApp chat.whatsapp....
TikTok www.tiktok.com...
UA-cam / @etartmedia
መደወል ሲፈልጉ ከታች ባሉት ስለኮች ይደዉሉ እናመሰግናለን፡፡
+251912656342
+251938606162
+251939048556
ኢቲ አርት ሚድያን መርጣችሁ ሰብስክራይብ ስላረጋችሁ እናመሠግናለን።
#share:
#like :
#subscribe
*ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ በዋትስአፕ
For any promotion
sales@etartmedia.com
pleas conatact
#0912656342
#0939048556
Unauthorized use, distribution, and re-upload of this content is strictly prohibited …Copyright ©2025 ኢቲ አርት ሚዲያ |ET ART MEDIA - Розваги
እጎዚሐብሔር የራሱን ወገን ያስነሳልን😢😢😢❤❤❤
😢😢😢😢እግዚሐብሔር እዝቦቻንም ሀገራችንም ሀይማኖታችን ቤተክርስቲያናችንም ይጠብቅልን ለሁላችንም ልብ ይስጠን በጣም ያማል😢😢😢😢
በርቱ❤❤❤❤
አስቡበት አስቡበት አስቡበት ንቁ እንንቃ
ሳራ❤❤(Biruk)
ሠላምእንኳን ደና መጣቹ❤❤❤
❤❤❤❤❤❤
❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉
በየቤተክርስቲያኑ በቂ አዳራሾች ይሰሩ ህዝቡ ለአገልግሎት መጥቾ የሚያድርበት ለምን ርቀው ሄደዋልና ቤተክርስቲያን አሁን የሚያሳስባት ይህ ነው መሆን ያለበት
አቤኔዘር የት ጠፍቶ
ቤቴ ክርስቲያን ውስጥ ያላቹ ግለሰቦች ሁሉን አዋቂ ነን ስለምትሉን ለመስማት ሰለቸን። ለመስማትም ተቸገርን።
እንኳን ተመለስክ ወንድማችን
እናንተ እንደ ጋዘጤኛ የቤተክህነቱን ሕግ ክፍል ጋር በመነጋገር መልስ መስጠት ያስፈልጋል
ለመሆኑ ኦርቶዶክስ ሆኖ የሌላውን ሃይማኖት የሚያንቋሽሽ ያሉ እንዳሉ ተደርጎ ለፖለቲካ ትክክልነት የሚነገር ንግግር ነው። የሌለን እንዳለ አድርጎ መናገር ትክክል አይደለም።
ሰላም ለእናንተ ይሁን እናንተ እርስ በርሳቸሁ መልስ የሌለው ጥያቄ ከምትጠያየቁ የሚመለከታቸውን ለምን አትጠይቁም? ወይስ እንደፖለቲከኞቹ እሺ ብለው አይቀርቡም?
እኔ ምላችሁ ግን ተውት እርስ በርስ ምክንያት እያነሳን ተጣልተን ይቅርና ጊዜው ራሱ ከቤተክርስቲያን የምንርቅባቸው ምክንያቶች እየበዙ ነው እኔ እንደውም ምለው ቤተክርስቲያን ሌላውን ትታ ከሩቅ መተው ሊያገለግሏት ሊገለገሉ የሚመጡትን ካህናት ይሁኑ ምዕመናን የሚያርፉበት አዳራሽ ብትሰራ መኪና (ባሶች ) ብታዘጋጅ አይሻልም ትላላችሁ እሱ በመንግስት ካልተከለከለ ይልቅ አባቶች ቅዱስ ሲኖዶስ ይህን ቢያስብበት አድርሱልኝ መጭው ያስፈራልና የእውነት አሳስቦኛል ህዝቡም ከመቸገሩ የተነሳ ለትራንስፖርት የሚከፍለው እንደሚያጣ አጠያያቂ አይደለም ለምን አሁን ነፃ ቤት የለምና እናስተውል ??????
ግን እኮ እስከዪኔስኮ ድረስ እንደሄድ እየተነገረ ነበር ይህም ቢታይ