Over 30 years ago when I was in sudan i did remember like yesterday before I wake up early morning i did saw her face close to eyes i did wake up. Their is nothing so far beautiful woman close to compassion like her period. How do you describe about rock formations inside just by looking at? Some one may think she is ordinary Jewish woman BUT she is exceptional very beautiful woman i haven't seen like her it's true. She saved me all ways etc i am extremely lucky & great full forever to virgin Mary.
" . . . እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን። . . '" ሮሜ 8 ÷ 28 እንደ ተባለው እነሱ በቅድስት እመቤታችን ክብርና ቅድስና ላይ ያለንን መረዳት ለመሸርሸር የወረወሩት ድንጋይ እናንተ በበዛ መጠን አትግቶ በጎላና በተረዳ መጠን እንድትናገሩ እኛም ተመስጦ እንድምጠን ወደ ተሻለ መረዳት እንድናድግ አደረረገን፣ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን! በጣም ጥሩ ዝግጅት ነው እግዚአብሔር ቃለ ሕይወትን ያሰማልን!
Great comment,, keep it up
አሜን!
በነሱ ምክር ነው አይንሽ ሚከፈተው? አንቺስ ምንድነው ፍለጋሽ?
እልልልልል አቤት ዶ/ር መምህር እንዴት ውብ አገላለፅ ነው?!! በእውነት ድንግል ማርያም አማኑኤል አምላክ ረዥም እድሜ ፀጋውን ከጤና ጋር ይስጥልን።
እጅግ እናመሰግናለን❤️❤️🙏🙏
ጽዮን ድንግል ማርያም ሆይ ስለ አንቺ ክብር የሚመሰክሩልሽ አንደበቶች ሁሉ የጻድቃን አንደበትን የተሰጣቸው ምሁራን አባትና እናቶቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን። የጠሉሽ ወደ ጫማዋችሽ ትብያ እንደሚመለሱ ቃል ኪዳን ያለሽ ጽዮን ሆይ የሚንቁሽ ሁሉ ልጅሽ ልቦና ይስጥልን።
እንኳን እንደዚህ ፍንትው አድርገው የሚያስረዱን የሚያሳዩን ፈጣሪ የቀባቸው አገልጋዮች እያሉን ይቅርና የእመቤታችን ፍቅሯ መች ይሰደናል ።
እዩጩፋ ለፈለፈ
ዮናታን ለፈለፈ የማንም ወጠጤ ስለለፈለፈ ሳይሆን የእመቤችን ታዕምሯ እውርን ሲያበራ ድውይን ሲፈውስ በአይኔ በብረቱ እያየሁ ላንቃው እስኪሰነጠቅ ሰይጣን ቢያስለፈልፈው መች እሰመዋለሁ።
ግራም ነፈሰ ቀኝ ነፈሰ ተዋህዶ ሐይማኖቴ ለዘላለም ትኖራለች
የእመቤቴን አማላጅነት ተዋህዶ ዛሬም ነገም ትመሰክራለች።
ለመምህሮቻችን እግዚአብሔር አምላክ የአገልግሎት እድሜ እና ጤና ይሰጥልን
የመናፍቃን መነሳት ለኛ ትምህርት ነው መምህሮቻችን እግዚአብሔር ይጠብቅዎት ቃለ ሕይወትን እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትጠብቀን
በእውነት ግሩም እጅን በአፍ የሚያስጭን ምስጢርና አገላለፅ ቃለ ህይወትን ያሰማልን አባቶቻችን
ቃለሕይወት ያሰማልን
ለኛም እመቤታችን ምልጃዋ አይለየን
ለመናፍቃኖችም ልቦናቸውን እመቤታችን ትመልሰሏቸው
ክቡራን መምህሮቻችን ድንቅ ትምህርት ነው ቃለ ህይወት ያሰማልን 🤲🤲🤲 , በእውነት ሁሉም ነገር ለበጎ ነው እኛም ምዕመን እንድንነቃና በደንብ ይበልጥ እንድናውቅ ስላደረጉን እናመሰግናቸዋለን እ ነ ዮናታን ይበልጥ እንድንነቃና እንድንጠነክር እያደረጉን እንደሆኑ መች ገባቸው ያልታደሉ
ሚገርም ትንታኔ ነው በጣም ደስ የሚል ትምህርት ነው ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ክብሯን ንጽህናዋን በደንብ ነው የተማርነው ደግሞ መምህር የጠቀሱትን የመፀሐፍ ቅዱስ ማስረጃ ብንመለከት በጣም በጣም ብዙ ነው ወደ ፶ የሚሆኑ ምዕራፎችን በዝርዝር አስረድተውናል ምን እንላለን የድንግል ማርያም ልጅ ፀጋውን ያብዛሎት መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን እባክህን አምላኬ እኔም በተማርኩት ትምህርት ስለ እናትህ ስለ እናቴ መመስከር እንድችል እርዳኝ
ወላዲተን። ስንት ጊዜ እንዳዳመጥኩኝ___አጠግብ አልኩኝ ለመምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን። ለእኛም ሰምተን እንድንድን አይኔ ልቦናችንን ያብራልን የእመቤታችን ፍቅሯ ይደርብን።
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን ደስ በሚል አንደበት የእመቤታችንን ክብር በሚገባ ገልጻችኋል ክበሩልን❤
እግዚአብሔር ይስጥልን አንጀቴን አርሰኸዋል። ትምህርት አልቦ ሰባኪ ወላዲት አምላክን አፉን ከፍቶ ሲሳደብ፣ እንደጣቃ ሲበጠረቅ አዝኜ መጥፎ ምላሽ ሰጥቻለሁ። በእሷ የሚመጣ ነገር ስለማያስችለኝ ነበር። ከገባው ይህ ለሕይወት የሚሆን ድንቅ፣ በጎ ትምህርት እያስጠላውም ቢሆን ይዋጠው። ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
******************************************
በአደባባይ በድፍረት ተዋሕዶን ለተሳደበው እዝነልቦና አልቦ የፔንጤ ሰባኪ ዮናታን አክሊሉ የተጻፈ።
አባቶቻችን አፍር ፣ ትቢ ልሰው ዳዋ ለብሰው እንዳንተ እየሳቁ እጃቸውን ኪሳቸው ላይ ከተው እንደዚህ ለብሰው ዘና ብለው ሳይሆን አንገታቸውን ደፍተው በትህትና ነው ይቺን እምነትና አገር ያቆይዋት።
ዮናታን ትንሹ ጭንቅላትህ ይህን አሳሰበህ እንጂ እኛስ የምናመልከው አጋዓዚተ ዓለም ስላሴን (ወልድ ዋህድ መድህን ዓለም ክርስቶስ) በእምነታችን ከእሱ ሌላ አምላክ የለንም። አንተ እንደምትለው የሱስ ሳይሆን የጌቶች ጌታ የሆነው መድህን ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ከእሱ ሌላ የምናመልካው አምላክ የለም።
በመጽሐፍ ቅዱስ እራሱ ጌታ በመልዕልተ መስቀል ለቅዱስ ዮሐንስ እነሆ እናትህ እነሆ ልጅሽ ተብላ የተሰጠችን እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን እናከብራታለን፣ አማላጃችንም ናት፤ ምን ትሆን ተቃጠል። ሰይጣኑ ከድሮ ጀምሮ አሳዷታል የልጇና የእሷ ስም ሲነሳበት ስለማይወድ አንተም የእሱ ልጅ አሳዳጅዋ ሆነሃል ለዚህም ነው አፍህን የከፈትከው፤ ዘንዶ የተባለው አንዱ አንተ ነህ ፤ ዘመኑም እያለቀ ነውና ይህ ሊሆን ግድ ነው አይገርመንም።
የፃድቅን በፃድቅ ስም የነብይን በነብይ ስም የሚሰጥ ዋጋውን አያጣም ይላል፤ ከገባህ ከዚህ የምልጃ ስርአትን ተማር የአብርሃምንና የአልአዛርን ታሪክ ፈትሽ? አላዋቂው ቀባጣሪ።
ይቅር ከጌታ ጋር መከራ የቀመሰች ክብርት ንዕድት ድንግል በክልዔ ወላዲት አምላክ ስለጌታ ፍቅር እራሳቸውን አሳልፈው የሰጡ ቅዱሳን ሐዋርያት፣ ሰማዕቱ ቅዱስ እስጢፋኖስ፣ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ቅድስት አርሴማ... እመነኝ ዮናታን በአንተ እና እሷን በምትጠሏት የሉተር ልጆች ላይ እሷ በጌታ ቀኝ ቆማ ትፈርድብሃለች ቅዱሳን ሃዋርያት ሰማዕታት ፊት ለፊት ቆመው ይፈርዱብሃል የአፍህን ፍሬም ትበላለህ።
አንተና መሰሎችህ እንፀልይላችሁ ትሉ የለ? ፀሎት ይፈልጋል ያላችሁት ሰው እራሱ ስለምን አይፀልይም? አንተ እንኳን ስራ የሌለህ ሀጢያተኛ ሰው የምልጃ ስርዓት እየፈፀምክ ለመሆኑ ስለምን ትጠራጠራለህ? የእራሴን ሀሳብ ላስቀምጥልህ እሷን አይሆንም እንጂ አምላኬ ብላት በተገባ ነበር ለምን ብትለኝ የአምላክን ባህሪ ተላብሳለችና ምሉዕ በኩልዬ የሆነው አምላክ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወስኖ ከስጋዋ ስጋ ከነብሷ ነብስ ነስቶ በላይዋ ላይ አደረ፣ ይህ ምን ማለት ነው? ተመራመርበት? ምን ትሆን?
ይቅር እሱን ፀንሳ ሳትፀንስ በፊትም በእናቷ ቅድስት ሐና ማህፀን ውስጥ ሆና ተዓምር ሰርታለች በማህፀንዋ እያለም ተዓምር ሰርቷል። እናቱ እመብርሃንም አሁንም እስከአለም ፍፃሜ ተአምር እየሰራች ትኖራለች።
አንተ ያልታደልክ ፍጡር የሰበሰብከውን መንጋ እንዳሻህ እያስፏጨህ፣ እየገረፍክ ንዳው። ሁሉንም ሲረዳ ነገ ጥሎህ እንደሚሄድ አትጠራጠር፤ እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሽቱ ብልቃጥ ናት፤ ከብልቃጡ ሽቶው ከአለቃ በኋላ እንኳ ሽታው አይጠፋምና።
ወላዲት አምላክ ትል በሆንከው በአንተ በገማ አፍ አትብጠለጠልም፣ አታንስም አፍህን ሰብስብ። ለብሰህ ስትታይ ሰው ትመስላለህ ትል፣ ትቢያ፣ አፅም እንደሆንክ አስብ። በአንደበትህ የሰዎችን እምነት ሳትነካ የእራስህን የሀሰት ትምህርት ማስተማር አትችልምን?
ይቅር አንተ ምግባር የሌለህ ተራ ግለሰብ እንደምትለው በፀጋው ልጅነት ድኛለሁ የምትለው ሆድ አደር አፍ አደር አርብ ረቡዕ የማታውቅ፣ ያገኘኸውን የምትጨረግድ፤ ቅዱሳንን የምታቃልል እንዳሻህ የምትኖር በሀፀ ዝሙት የምትነድ፣ የምትሰክር በምድራዊ አስተሳሰብ ሁሉንም ሀጢያት እየሰራህ ምግባር ሳይኖርህ ፈጣሪን ለማግኘት እንደምን ይቻልሃል? ሀጢያት የሌለበት አምላክ ስለምን አርባ ቀን አርባ ሌሊት ፆመ...? አስተውል? አባቶቻችን እሱን ለማግኘት 20፣30 አርባ አመት ለፍተው ያላገኙትን በኋላ ላይ ለድል ያበቃቸውን አንተ መንፈስ ቅዱስ ተገለፀልኝ የምትለውን ሀሰት እራሱ ይፈርድብሃል። አንተ የዲያቢሎስ ልጅ አቡሃ ለሀሰት ከእናታችን አፍህን ሰብስብ።
ምድራዊ ባለሥልጣን ጋር ለመግባት እንኳን ስንት በር አልፈህ፣ ጥበቃ አስፈቅደህ፣ ደጅ ጠንተህ ነው። ይቅር የፈጣሪን? በምን ፅድቅህ በምን ምግባርህ ነው ቀጥታ የምታገኘው? መድረክህ ላይ አንተና ተከታዮችህ ከምታፈራውም ፍሬ ይታያል የምትሰራው ትሪክ... እውን የሚያፀድቅህ (የሚያፀድካችሁ) ነውን? ፈጣሪን የምታገኙበት መንገድ ነውን?
ዘመኑ የእኔ ነው ብለህ ከሆነ ተሳስተሃል በእምነት የሚመጣ ነገር ፈፅሞ የማይበርድ እንደሆን እወቅ። እኔ በእምነቴ የማላፍር ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነኝ በእምነቴ አልለቅህም፣ በእምነቴ አትምጣ እናቱን የማያከብር የፈጣሪን እናት ያብጠለጥላል። የተፃፈው ውስጥህ ሲፀርስ ይገባሃል በመሰለህ ብትተረጉመው መልሶ የሚጎዳህ አንተን ነው። አልገባህም፣ አልተረዳኸውም።
ዮናታን አንደበትህን እጅህን ከኦርቶዶክስ እምነት ላይ አንሳ በእውነት ስድሳ ሚሊዮን ሕዝብ እንደማይለቅህ እወቅ ለተናገርከውም ምድራዊ ዋጋህን በህግ ታገኛለህ በሰማይ ቤትም ይፈረድብሃል።
ተረዳው በያዝነው በዚህ ዘመን በዓለም ላይ ባሉ የዲያቢሎስ ልጆች ይቺ ርትዕት ቤተክርስቲያናችን፣ አገራችን እየተፈተነች ትገኛለች ምክንያቱ አጭርና ግልፅ ነው እውነት በውስጧ ስላለ ነው።
የእኔ ቢጤው እንኳ አንተ ዘንድ አይደርስም የሚመጣው እኛ ዘንድ ነው ስለእመቤታችን ብሎ የእለት ጉርሱን ያገኛል ፈጣሪ አምላኩ መሆኑን ስለሚያውቅ እግዚአብሔር ይስጥልኝ ብሎ ያመሰግናል ከዚህ ተረዳ።
ውድ ኦርቶዶክሳዊያን ወገኖቼ ይህን ሰው በእምነታችን መጥቷልና ፈጣሪ ይቅጣው ብለን ዝም ብለን የምንለው(የምናልፈው) ጉዳይ አይደለም። መንፈሳዊው አካሄድ እንዳለ ሆኖ በምድራዊ የህግ ስርአት ሊጠየቅና ገትረን ልናቆመው ይገባል።
የፈቀዳችሁ ለሁሉም ሼር አድርጉት
በዘመነ ደርግ
እናቸንፋለን የሚሉት የደርግ ተቃራኒዎች-ወያኔ ኢፒአርፒ ወዘተ ሲሆኑ እናሸንፋለን ደሞ የመንግሥት ወገን ነን የሚሉት ናቸው ሲሉት የነበረው።ፖለቲከኞቹ ሠፈር እንዲህ ያለ የግብዝነት ነገር ይኑር እንጂ በቋንቋው ሊቃውንትና ቋንቋ ስምምነት እንደመሆኑ በብዙኃን ተናጋሪዎች ዘንድ የነበረውና አሁንም ድረስ ዖፊሴላዊው መነጋገሪያ ውስጥ ' ሸ '
እንጂ ' ቸ 'አደለም ኢያገለገለ ያለው።
አሁን ድረስ ባካባቢ እና ቀዬ ' ቸ ' ን እንዳለ ያስቀጠሉ ደሞ ሞልተዋል።
ቡድኖቹ ልዩነትን በዚህም ያንጸባርቁ እንጂ ብዙ ልዩነታችን ሚሏቸው ነጥቦችን ነበር ሚመዝዙ።
ሲጨመቅ ግና ምን እንደሆኑ እና እንደነበሩ ቢያንስ በዘመን አጉሊ መነፅርነት ያወቅነው ወይንም የደመደምነው አለ-አሁን ከሞላ ጎደል ብዙዎች የሚጋሩት ፈርጅ።
ፖለቲክስ ከፍ ሲል ሐይማኖት ይሆናል፤
ሐይማኖት ከፍ ከፍ ሲል ደሞ መንፈሳዊ ጦርነት ይሆናል።
ከፍና ዝቁ በተዋንያኑ ልክ እንጂ ሐይማኖት እንደውሁ ሁሌም ሥፍራው አይቀየርም - ከፍ ያለ ነው።
ኢየሱስ እና የሱስ
የሚለውን ዐይቼ ነው።
' ኢ'
አፍራሽ ነው ሚሉ ነበሩ ( ዐዋቂዎቹ-በዕድሜም በአስተውሎትም ) ልክነቱን በማሰብ የተቀበልንበትም ጊዜ ነበር።
ኋላ ላይ ግን ……… ሰይጣን ምን ያክል በሰዎች እንደሚቀልድ ሲገባኝ
ከ ' ጨዋታው '
ራሴን አወጣሁ። እንዳሁን ነገር ሁላ ……………………
አንዱና ብዙ ሲ'ሠራበት የሚታየው ነገር ያለ መንፈስ ቅዱስ ልዩ የምሪት መገለጥ - ባሻ :- ቦዩንና ማንዶልዶያውን ወደ ፈለጉት እንዲፈስስ ……………………
( አገር በቀል local=ለአባባል ያክል ነው ) …………………………
ቀመርን የማበጀት ነገር !
' ዝም ' ሳይሆን በፊደል ያልተቀመጠ፣
ለዕምነት እና መንፈስ ቅዱስን በልባችን ስናነግሥ ሊገለጥልን የተጠበቀልንን ለመክፈት የምንሞግት አለን በየሥርፋው።
ክርስቲያን ነኝ የሚል ሁሉ የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ቁጥር አሥራ ስድስትን መቸም ያውቃል።
መፅሐፍ ቅዱስ በምንም ዓይነት version ቢዘጋጅ ከዚህ መሠረታዊ አሳብ ከወጣ ወጥቶ ለይቶለታል ይባላል።
እንንዲህ ነው።
የሰው ዘር ሁሉ ተጋርቶት ሚኖረው የሕይዎትን ጉዳይ ነው።
በዚህም ምክነያት ስለ ዕጣ ፈንታው
ያዋጣኛል ባለው መንገድ ለመድረስ
በሩጫ ፣ በሶምሶማም ይሁን በዕርምጃ መንገድ ላይ ነው።
የት እንደ ደረሰ ወይንም መንገዱ የት እንደሚያደርስ ተመልሦ መጥቶ ያሳወቀ ባይኖርም ነገሩ ሁሉ ምንም ማይታወቅና ድፍንፍን ያለ ነው ማለት ግን ፈፅሞ አይደለም።
ግብዝና ፣ ከንቱ ውዳሴና ሸፍጥ በፈጠሩት ብዥታና ውዥንብር ውስጥ ኩልል ያለ የጠራ ነጥብ- ዕውነት ሁሌም እንደ ኮከብ በሥፍራው አለ-ሳይናወጥ።
በብኩርናው እንደ ተደራደረው ዔሳው
ወይንም ኩራቱ እንዳየለበት ሳዖል አለያም የዚህን ዓለም ደስታ እንዳስበለጠው ዴማስ ሳይሆን
ብድራቱን ትኩር ብሎ እንዳየው ሙሴ
ወስነን እና ለጊዜው ምን ቢያምመንም፤ ጊዚያዊውን ችግርና እንግልት
ታግሰን ለሚሽሻለው እንድንበቃ ዛሬ በሚባለው አሁን ፤ የነፍስን አሳብ መርምሮ በሚያውቀው በፈጣሪያችን ፊት በትሕትና እንንበርከክ።
ድንቅ ቃል በተዓምረ ማርያም መቅድም ላይ ስጋዊ ነገርን ከማሰብ የተጠበቀ ማን ነው መላዕክት እንኳን የማይገባቸውን ሽተው ፈልገው ወድቀዋልእና ... በመናገር በማድረግ በማሰብም ጭምር ንፅእት ድንግል ናት! ንፅህናዋን የሚስተካከል ንፅህና ያለው ፍጥረት የለም ስለዚህ ነው አምላክ ከርሷ ሊወለድ የመረጣት! የአምላክ አማናዊት መቅደሱ ድንግል ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ!
በእውነት ለአባቶቻችን ለመምህሮቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ኦረቶዶክስ መልስ አላት #እቁ ልጆች አሏት ሊቃውንት አሏት #የተዋሕዶ ልጆች ውሻ በጮኸ ቁጥር አትበርግጉ ተረጋጉ እመኑ ፅኑ በእምነታችሁበዚች እቁና ንፅእት እምነት ሁላችንንም ያፅናን አሜን ✝️✝️✝️💒💒💒💐💐💐🌹🌹🌹👍👍👍👍🥰🥰🥰🥰ሰላም ለሀገራችን !!!
መምህር ሮዳስ ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመንህ የተባረከ ይሁን።
አሜን ቃለ ህይወት ያስማልን እመቤታችን የተመጠች የመለኮት ማደሪያ ንፅይት ቅድስት እንወድሻለን
አባቶቼ ቃለ ሕይወት ያሰማልን ይህን ለማያምኑት የመቅሰፈት መድሐኒት ነው። ይህን አዳምጠው ብዙ ነፍሶች እንደሚድኑ ውስጤ ይሰማዋል ። እግዚአብሔር ይህ ነገረ ማርያም በአባታችን አንደበት በጣም በሚጣፍጥ አነጋገር ከቅዱስ መጽሐፍ እየጠቀሳችሁ ስላስረዳችሁ ደግሜ ቃለ ሕይወት ያሰማል እላለሁ ይህን የሕይወት ቃል ሰምተን ለረካን በሙሉ እናመሰግናለን እናንተን አያሳጣን በክብር በፀጋ ያኑርልን ይህ አገላለጽ ከማር የበለጠ ይጥማል እና ብዙ ነፍሳትን እንደሚያድን አልጠራጠርም። አባቶቻችን በጣም እናመሰግናለን።
አሜን በእውነት ለአባቶቻችን ለመምህሮቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ኦረቶዶክስ መልስ አላት እመብርሃን ትጠብቃችሁ !!!!
ማርያምን ልቤ ሀሴት አደረገች ምህራኖቻችን አባቶችቻችን ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ቃለ ህይወትን ያሰማልን የመንግስቱ ወራሾች ያድርግልን 🥰🥰🥰 እነሱ በስህተት ባያነሱት እኔ አልማርም ነበር ከዚህ በኋላ ቁጭ ብዬ እንድማር አድርጋቹህኛል !!! እናንም አባቶቻችን ሁሌ አስተምሩን ከተኩላው እንድንጠበቅ ! እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ቅድስት ንጽህት ድንግል ማርያም እናቴ ለኔ ስለተሰጠሽኝ እድለኛ ነኝ በፍጹም ልቤ አከብርሻለሁ እወድሻለሁ ምክኒያተ ድህነቴ ነሽና 🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
ቃለ ህይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመኖን ይባርክልን መምህር
መልክሽ የአምላክን መልክ ይመስላል ማርያም ለስዕልሽ ሰላም አሜን።
መምህራኖቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን አስበ መምሕራንን ያድልልን☝🙏🙏
እኛ ግን ለእውራነ ልቡና መናፍቃን መልስ ተጨንቀን ሳይሆን ስለ ድንግል እመቤታችን ፍቅርና ስለናንተ ስለ መምህራኖቻችን ጥልቅ እውቀትና ሃይማኖት ለራሳችን ትምህርት ከልቡና በመነጨ ፍቅር እናደምጣችኋለን❤🙏
ኑሩልን🙏🙏🙏
Gjzgzjgjzgjzgjzgjzgjzgjgzjgjgjzgzjjggjzgjgjzjgjzgjjggzjgzjgzjgjzjggjgzjgzjgzjgzjjggjzgjgjzgjzjgjzgjzgjzgjzgjjzjggjzgzjgjzgjgjzgzjgjzgjzgjzgjjggjgjzgjjzgzjgzjgjzgjgzjgzjgjgjzgzjgzjgzjgzjgjgjzgjzgzjgjzgjzgzjjgjggjzgjjggjzgzjgjjgzjjggjzgzjgjgjgzjgjzjggzjgjzgjzgzjgzjgzjgjzgjzgzjgjzgzj
የእነታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጀው አየለያን አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ፓፓፓፓፓፓፓ ዋው ዋው ዋው እውነትም ኦርቶዶክስ መልስ አላት በወንጌል ቃል ነፍሴ ተደሰተች
አሜን፫ ቃለሕይወትን ያሠማልን መጽሐፍ ቅዱሱን ለክርክር ስለሚያነቡት አይገባቼውም
ለእኔስ የእመ ብረሀን ፍቅሮ ባደርብኝ በበዛልኝ እና ባመሠገንኮት ሁሌም እግዚአብሔር ይመስገን ፀጋዋ የበዛላቼው አባቶች ሲያመሠግኖት መስማትም ትልቅ እድል ነው እግዚአብሔር ይመስገን✝️👏
Amen amen 🙏
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን
" አዎን አንቺ ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ " ። የጌታዬ እናት !! እኔም በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀብሬ በትንሳኤው ተነስቻለሁና ትውልድ ነኝ ስለዚህም ብጽዕት ነሽ እያልኩ አመሰግንሻለሁ።
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን! ያገልግሎት ዘመናችሁን አምላከ እስራኤ ይባርክልን!
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን መምህራችን
ትልቅ አባባል ቃለ ህይወትን ያሰማልን🙏🙏🙏
አሜን ፍቅሯን በልባችን ጣዕሟን በአንደበታችን ያሳድርብን፣ያኑርልን
AMEN +++
ዶክተር ሮዳስ እግዚአብሔር እረጅም እድሜ ይስጦት❤❤❤
ቃለሕይት ያሰማልን መጋቢ /ዶር ሮዳስታደሰ ።
እመብርሃን ትጠብቃችሁ አባቶቻችን ቃለህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር አብልጦ ይባርካችሁ እድሜና ጤና ይስጥልን ክፉ አይንካችሁ በጣም እናመሰግናለን ❤🙏
በእውነት ቃለህወት ያሰማልን መምህር🙏ለኛ ለልጆቿ መዳሀኒታችን ናት 🙏💞🌹🙏 እመ አምላክ ቅድስት ድግል ማርያም ፍቅሯ በልባችን ጣህሟ በአደበታችን ይደርብን አሜን🙏🌹💞🙏
medehanitachen Mariam natech alalum eko please
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን! በእውነት ወንድሞቼ ቃለህይወት ያሰማልን: እግዚአብሔር በእድሜ በጸጋ ይጠብቃችሁ: ደስ ብሎኛል።
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን ለመምህራች የእመቤታችን እረደትዋና በረከትዋ ይደርብን
Kale hiwoyen yasemalen !!! Bewnet mister yigeltale memher. Thank you!
Waaqayoo saagale jireenyaa isin yaa dhaagechisuu dhugummati Dr mamer rodas qele eyote yasmalen 🥰🥰🥰🥰🥰😍
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!
ስለሁሉም ነገር አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሃገር ናት!!!
ሃገርን ከነድንበሩ፣ ነፃነትን ከነክብሩ፣ ፊደልን ከነቁጥሩ እና በዓላትን ከነቀመሩ የያዘች የስርአት ሁሉ ምንጭ!!!
እጅግ በጣም መልካም መርሐግብር ነበር!!!
መጋቢ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር እስከመጨረሻይቱ ቀን ድረስ በህይወት፣ በጤና እና በእድሜ ጠብቆ በዚህች ኦርቶዶክሳዊት ቅድስት ቤተክርስቲያን ያጽናልን!!!
ቃለ ሕይወት ያሰማልን በዕድሜ በፀጋ ይጠብቅልን አሜን
ቃል ሂወት ያሰመልን መምህራቺን ሮዳስ እግዝኣብሔር ኣምላኽ ፀግኡ ይደርብን።
እስኪ ቢያንስ ይሄን ቪዲዮ እምናይ እንኳን ስለሀይማኖታችን ለማዎቅ እንጣር እስኪ።
ቃለህይወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያዊት ያዋርሰልን
ቃለ ህይወትን ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምሕር✝️
ቃለ ሕይወት ያሰማልን thank you !!!!!!!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን! አሜን!
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሬ እረጅም እድሜ ይስጥልኝ
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
ቃለህይወት ያሠማልን መምህራችን ምንም ቢሉ እመቤታችንን ከመጥላት አያስቆሙንም
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር ።
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወትን ያሰማልን አባቶቻችን
መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን።
እግዚአብሔር ይስጥልን🤲ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ቃለሕይወት ያሰማልን መምህር በእውነት 🙏🏿😘
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህር🙏🏾
ማርያምን ትሳል እና ታማልዳለች የሚለው ቃል በቃል ብታሳየን
አታማልድም የሚለውንስ ቃል በቃል ልታሳየን ትችላለህ ወንድም? ወንድሜ እኛ እናመልካታለን አላልን፣ ለምን እምነታችሁ ላይ ትኩረት አታደርጉም? ጌታ ቅዱስ መድሃኒት አለም ክርስቶስን በቅጡ ሰበኩ ጨርሱና ከዛ ሌላውን እንነጋገራልን። በአፍ ብቻ ወንጌል አውቃለው ብትል በተግባር የምታውቀውን ካልኖርክ ወንጌል ማወቅህ ለምን ነው? ወንድሜ እንዲሁ ወንጌል ማወቅ ብቻውን አያጸድቅም ቅዱስም አያሰኝም እውነተኛ ፈጣሪን በቅን ልቦናና በፍቅር እንዲሁም በፍርሃት ካልተቀበልከው። ባለህበት ጽና የኛን ለኛ ተውልን። እንዲሁ በመልካምነት የምታሰበንና መንገዱን ሰተዋል ብለህ የምታስብ ከሆነ በግብዝነት እና በመታበይ ሳይሆን በቅንነት ወደ እውነተኛው አምላክ ቅዱስ እየሱስ ጸሎት አድርግልን። ከዚህ ውጪ ምንም የምታደርገው ነገር የለም።
አሜን እናታችን የቅዲሰተማርአም ልቦና ትሰጣአቸውመአምሕራአችን ቃለሕወት ያሰማአልን
ቃለ ሂወት ያሰማልን አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏💚💚💚💒💚💚💚
እግዚአብሔር ይጠብቅልን ።ቃለ ሕይወት ያሰማችሁ
እውነት ነዉ ለተዋህዶ መልስ አላት። ቃል ህወሃትን ያሰማልን
ወይከውነከ ትፍሥሕተ ወሐሤተ ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ ።
የሉቃስ ወንጌል 1:14
ቃል ሕይወት ያሰማልን መምህር
ቃል ህይወት ያሰማልን መምህር
“ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “መንገዱ እኔ ነኝ፤ እውነትና ሕይወትም እኔው ነኝ፤ በእኔ በኩል ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።”
- ዮሐንስ 14፥6 (አዲሱ መ.ት)
Qerabena temare atefera wendema lebunahen enda Lediya yekefateleh.
Amen amen kalehewet yasemalin kubur memhirachin
እናመሰግናለን መ/ር ቃለ ህይወት ያሰማልን።
ቃለ ህይወት ቃሰማልን በሚገባን ቃል ትንትን አድርገው ስላስተማሩን እናመሰግናለን 🙏💚💛❤️🌷
እግዚአብሔር ይባርክህ ቃለሕይወት ያሰማህ
ነፍስን ደሰ የሚያሰኘ ትምህርት።
You are Amazing teacher Thank you so much .
God bless you 🙏🙏🙏
ቃለህወት ያሠመልን
አሜን አሜን አሜን ቃል ሂወት የስምዓልና
egziabher yistlin rejjim aeedimie yadililn ye agelglot zemenewen yarzmilin
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፣መምህራችን!!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።
amen kal hewot yasmalen abatachen.
WOW. Amazing God bless Dr.
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር የኔታ
የጌታዬ እናት እመ ወላዲ ት ቅድስት ድንግል ማርያም ምልክታችን መመኪያችን ፅላታችን ታቦታችን ፂዮን እናቴ እመቤቴ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል ሉቃስ1:48❤ መምህር ዶክተር ቅዱስ እግዚአብሔር ይስጥልን በእውነት ዳቢሎስ በሰወች ላይ አድሩ ቤትክርስቲያን ያምሳል 😢 መላእክት የሚያመሰግኑት ቅዱሳን የሚስግዱላት እንዴት እኛ ሃጢተኛች ብንሰግድላት ምንድን ነው ማርያም ሆይ እስግድልሽ አለሁ❤ መናፍቃን እራሳችሁን ቅዱስ ነን ሐዋርያት ነን ይላሉ አንዱስ እንደ መላእክት ክፍ ኑሩኝ እሄዳለሁ አለ😢😢 እግዚኦ ማህርን ክርስቶስ
መምህር ዶክተር ቅዱስ አግዚያብሕር ይስጥልን
Kale hiwot yasemalen memhr Egziabher yistelen
ቃለ ሂይወት ያሰማልን🙏🙏🙏
መምህራችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
Amen amen amen 🙏🙏🙏❤️
ቃለህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን
Kalehiwot yasemalin!
Kale Hiwete Yasemalene
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
Over 30 years ago when I was in sudan i did remember like yesterday before I wake up early morning i did saw her face close to eyes i did wake up. Their is nothing so far beautiful woman close to compassion like her period. How do you describe about rock formations inside just by looking at? Some one may think she is ordinary Jewish woman BUT she is exceptional very beautiful woman i haven't seen like her it's true. She saved me all ways etc i am extremely lucky & great full forever to virgin Mary.
Kale Hiwot Yasemalen!!!
እዉነት ሕይወት መንገድ እነ ነኝ ይላል . ኢየሱስ
ቃለ ህይወትን ያሰማልን
Kale hiwet yasemaln memhiranochachn
“ድነት በሌላ በማንም አይገኝም፤ እንድንበት ዘንድ ለሰዎች የተሰጠ ከዚህ ስም በስተቀር ሌላ ስም ከሰማይ በታች የለምና።””
- ሐዋርያት 4፥12 (አዲሱ መ.ት)
Ewenaten lemeredat lebunahen kefate. yehnnen yeminabebawen wengale lalemamen mekennyate atedareder.Ewenate nawe endenebate zande yetasatan seme kebere Yegebawena amelakachene ena medeanitachene Eyesuse Kerestose naew. Tewahedo ortodokesen lemaweqe Mesatete Memeret Mebarek Mamen yasefelegal. lemaweq kefelake temare. Tege laye honahe Yemetaweqachewen teqit teqesoch eyewarewerk ateshewade. lebunahen yaberaleh .AMEN