የገጣሚ፣ ፀሐፊ ተውኔት፣ ሃያሲ እና የስነ ፅሁፍ ምሁር ደበበ ሰይፉ ህይወት፣ ትዝታ እና ስራዎቹ

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 22 сер 2024
  • Ethiopia: የገጣሚ፣ ፀሐፊ ተውኔት፣ ሃያሲ እና የስነ ፅሁፍ ምሁር ደበበ ሰይፉ ህይወት፣ ትዝታ እና ስራዎቹ በተፈሪ አለሙ
    (About the great Ethiopian poet Debebe Seifu)
    Subscribe for more videos

КОМЕНТАРІ • 4

  • @kiduseesatgo8126
    @kiduseesatgo8126 6 років тому +2

    Thanks for remembering such great Ethiopian intellectual.
    B . Ephrem

  • @albertcamus5976
    @albertcamus5976 6 років тому +1

    Yebirhan fiker. We have so many assets in literature. Debebe Seifu is one of them.

  • @kalhone692
    @kalhone692 6 років тому +2

    ደራሲ ደበበ ሰይፉ ለኢትዮጵያና ሕዝቧ ጥሩ እንደተመኘ፣ ግን በተቃራኒው በሀገርና በሕዝብ ላይ በደረሱ ዘግናኝ ሁኔታዎች እንዳዘነ፣ ውስጡ እንዳለቀሰ ያለፈ ታላቅ መምህር ነበር፤ ደጋግመን ልናስታውሰው ይገባ ነበር፡፡አቶ ተፈሪ እግዚአብሔር ይባርክህ!

  • @eliasalemseged3553
    @eliasalemseged3553 6 років тому

    ደበበ ሰይፉ ያረፈው በሚያዝያ 16 ቀን 1992 ዓ.ም ሰኞ ዕለት ነበር።ተፈሪ እዚህ ላይ እንዳቀረበው ሳይሆን ዛሬ ሚያዝያ 16 ቀን 2010 ዓ.ም 18 ዓመት ሆነው ነፍስ ይማር ! የገረመኝ ግን የደበበ ዘመነኞች ስለ ደበበ ወጣ ብለው መናገር አይደፍሩም። የሙያ ባልደረባቸው ከተለያቸው ረዘም ያለ ጊዜም ሆኖት እንኳ ትንሽነታቸው ይገዝፋል።ቀደም ያሉ ወላጆቻችን አንድ ነገር ለየት ወይም ከፋ ሲልባቸው ''አበስኩ ገበርኩ'' ይሉ ነበር።እኔም ነገሩ በጥልቀት የገባኝ በቅርቡ ስለሆነ አበስኩ ገበርኩን ልዋሳቸው።