⭕(ክፍል 1) በእመቤታችን ላይ የተነሳው ኑፋቄ የመምህራን ምላሽ| ጥንተ አብሶ እና የወደቀው የአዳም ስጋ
Вставка
- Опубліковано 11 лют 2025
- እኔን ለማገዝ ከፈለጋችሁ እና ከቻላችሁ VPN አብርታችሁ ተመልከቱልኝ
🚩👉🏿 ነጭ ዕንቁ በአዳም ገላ :- የመ/ር ሀብተ ማርያም ተድላ የሚል መጽሐፍ ፈልጋችሁ አንብቡ ከአዳም ወገብ ጀምራ እንዴት በንጽሕና ተጠብቃ እንደመጣች ይናገራል
ይህንን ቻናል ለማሳደግ እና እገዛ ለማድረግ ከፈለጋችሁ
የንግድ ባንክ 1000148595918
አቢሲኒያ ባንክ 45326977
ዘመን ባንክ 1551211205309013
የምጠቀምበትን ማይክ ለማወቅ 👉🏿 • Hollyland LARK M2 Mic ...
ሁለተኛ ቻናሌ ለመቀላቀል / @tsegayetutorial
ቲክቶኬ www.tiktok.com/@tsegaye_kiflu
ለተጨማሪ መረጃ About ላይ በመግባት ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ
ዶ/ር ሮዳስ የቤተክርስቲያናችን ዕንቁ እግዚአብሔር ረጅም እድሜና ጤና ይስጥህ እመ ብርሐን አብዝታ የእውቀት ጽዋ ታጠጣህ
ቃለሕይወት ያሰማልን አባቶቻችን መ/ር ዶ/ር ሮዳስ ፈጣሪ ረዥም እድሜ ከጤና ጋር ይስጦት።
እውነት የሚናገር አይወደድም እንጂ ዲያቆን ዮርዳኖስ እኮ የሚናገርው እውነት ነው ግን እውነትን ተግጻጽን የሚወድ የለምና ሁሉም ይጠሉታል ለወንድማችን ዲያቆን ዩርዳኖስ እንዲሁም ለዘመድኩን ለመምህር ዘበነ ቃለህይወት ያሠማልን እረጅም እድሜ ይሰጥልን
መ/ር ሮዳስ ቃለ ህይወት ያሰማልን
እዉነት ለቤተክርስትያን የቆመ ቢሆን ቅዱስ ሲኖዶስ ያለወሰነበትን ነገር ለምን አነሳው ብለን መጠየቅ አለብን። ይህ መርዛማ ነገር ነው።
መጋቢ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ቃለ ህይወትን ያሰማልን ረዥም እድሜ እና ጤና ይስጥልን የአባቶቻችን በረከታቸው ይደርብን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጅ መሆን መመረጥ ነው እግዚአብሔር ይመስገን 🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤❤❤❤
ወንድማችን ፀጋዬ እባክህ ለአክሊል "ካለማወቅ" ለሚለው ድፍረቱ የመምህረ መምህራን የኔታ በጽሃ አለሙን መጽሐፍ ታኦዶኮስን እንዲያነበውና ክብር ውዳሴ ለእመቤታችን ይሁንና የመሰሉበትን ምሳሌ እንዲመለከት ንገረው
ለዚህም ነው ወንድማችን ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበን የምወደው የማከብረው የቤተክርስቲያን ስርአቷን እና አስተምሯዋን ሲያበላሹ የሚያመው የሚገስፀው ዘመድኩንም እንደዛው ሌላው ነገሩን ለራሱ
ትክክል
ትክክል ለዲያቆን ዮርዳኖስ እድሜና ጤና ይስጥልን አዛኝቷ ትጠብቀው
ፀጋዬ ወንድማችን እናመሰግናለን እግዚአብሔር ባለህበት ይጠብቅህ ከመላው ቤተሰብህ ጋር ቃለ ህይወትን ያሰማልን ኑርልን 🙏🙏🙏💚💚💚💚💛💛💛💛💛❤❤❤❤የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጅ መሆን መመረጥ ነው እግዚአብሔር ይመስገን🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ከተኩላ ይጠብቀን
ልጁ በነገረ ማርያም ላይ ስቷል
Yeglistlet,kebad nw,gin erasun yechale t/t silslew mimar neberebet endene..ayedel.❤
ቀላል ስቷል። የሚገርመዉ ነገር ብዙ መናፍቅ የሚሳሳተዉ በነገረ ማርያም ላይ ነዉ። ድብን አድርጎ ስቷል። አካሂያዳቸዉ እፍኝ ጨብጠዉ መጥተዉ ....... አኬ ንስሃ ግባ። የወሬህ ግሬስ ራሱ ተገፏል
ከ እመቤታችን ፍቅር የሚለየን የለም
አኬ ማነው???
አየህ አደል ዘመድኩን ያለ ምክንያት አላወጣውም በአደባባይ ጉዱ ወጣ አይይ የኛ አዋቂው አየነው ጉዱን እኔ ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምንም ሐጥያት በአዳም እንዳላገኛት ከአዳም በፊትም በእግዚአብሔር ሐሳብ እንደነበረች ከየኔታ ከሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ ከተማርኩ በጣም ቆይቷል ከ8 አመት በፊት ከፈለክ አንተም ፈልገው እሺ እግዚኦኦኦ😳🤲💒😭
ልክ ነሽ እማ ግን እሄ ግሪሳ ህዝብ ሳያገናዝብ ነዉ ሚከተል😢
ከድንግል ማርያም ፍቅር የሚለየን ማነው???
አኬ ነው???
በጋሻው ነው???
ዘርፌ ናት???
ሁሉም ይተናሉ እኛ ግን ከእናታችን ጋር እንኖራለን!!!
ክብር ለድንግል ልጅ
@@abibekele4680 ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል ነው መፅሃፍ ቅዱድ የሚለው:: ያልተፃፈ አታንብብ:: መድሃኒያለም ማስተዋልን ይስጥህ
አክሊለ ነው የመለሰኝ ዝባዝንኬ ማውራት አያስፈልግም ድንግል ማሪያም ተነካች ማለት ጌታ ተነካ ማለት ነው ጎራ መያዝ ሳይሆን የድንግል ማሪያምን ክብር እናስቀድም ንጽሂት ቅድስት ልህልት አደፈፍ ጉድፍ የሌለባት የፍጥረት ሁሉ መመኪያ በኔ ኮታፋ አንደበት የምትጠራ አይደለችም
እውነት ለመናገር የአክሊል ትምህርቱን እከታተል ነበር ፅጋው የበዛለት ልጅ ነው ነገር ግር በእመቤታችን ዙርያ ጥንተ አብሶ አለባት ብሎ ሲያስተምር ወጣልኝ። በጣም አበሳጨኝ እመቤቴ ስስ ጎኔ ናት ድንግል ማርያም ልቦና ትስጠው በጸሎት አስቡት ከስህተት ት/ት እንዲመለስ
Kale hiwet yasemaln memkir Rodas. Kezemen ametash tmhrt egzihabher ytebken sewoch tetenkeku. Yemetaw hulu aywsedachu
ኢሳይያስ 1:9
የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር።
****እመቤታችን የወደቀውን ሥጋ
ይዛለች ከተባለ ዘርን ባያስቀርልን
ለምን ተባለ? የቀረችልን ዘር እርሷ
ስለሆነች አይደል?
በእዉነት ከጉባኤ ቤት ያልተማረ ምንፍቅና ነዉ። አንድም ጤነኛ የቲዎሎጂ ምሩቅ የለም
እናመሰግናለን ወድማችን💖💖
Megabi addiss rodas tadese medehanialem betsegalay tsega yadelot! Betam des belogne new yademetekut!
Ante gen betam setekerakerelet neber! Betam gen tegeremaleh!
enamesegnalen wendm tsegaye.
Yihen muluwun vidio yet agegnalehu
አክለሊ እና ግብረአበሮቹ የምንፍቅና ትምህርት ይዘው ነው የተነሱት ወላዲተ አምላከ ክብር ለእሷ ይሁንና ምህመኑ እየነቃ መጥቷ እንደነ በጋሻው ደራሻችሁ ነው የሚጠፋው ጠብቁ
አወ ግን አልተረዳውም ብዙውን መናፍቅ መሆኑን ዲያቆን ዮርዳኖስ ሲናገር ሰደቡት ግብረ አበሮቹ አፍሪያለሁ በቲክቶክ ዲያቆን ነን ባዮች ከእሱ ጋር ሁነው አፋቸውን ሲከፍቱበት ዲያቆን ዮርዳኖስ ላይ ያሳዝናል 😢
ቀላል ስቷል። ያሳዝናል። አንደበቱ ሁሉ ተሳሰረ ያ ስል አንደበል። እመቤቴ ሆይ እባክሽ ፍቅርሽን ግለጭለትና ወደ ቀናዉ መንገድ ይመለስ።
@@mefordadበትክክል። ዲያቆን ዮርዳኖስና ዘመድኩን የተፈተኑ የኦርቶዶክስ አርበኛ ናቸዉ
አንተ ደንቋሮ አባኒዮርኒስ ዘጋስጫስ መናፍቅ ናቸው????
wendmachin tseagye ketlbet Egzyabher Amlak Bezihu yakoyh!!!!
አኬ ሊሳሳት ሊያጠፋ ይችላል ምክንያቱም ሰውነው ከዛደሞ ባባቶች ይታረማል መቼም መምህር ነኝ በቤተክርስቲያን ተሾሚያለው ብሎ አያውቅም ሁሌም ካጠፋን የሚያርሙን አባቶች አሉን ነው የሚለው.....ዘመድኩን እገሌ እዲአለ እያለ አሉባልታ ከማውራት ውጪ እስኪ ለትውልዱ ያበረከተውን ንገረን ሌላው tik tok ላይ ትውልዱን እየመለሱ ከጥፋት እየታደጉ አይደለም ያሉት ብዙነፍስ አድነዋል እውነታውን እዲመለከት እዲያነብ እያደረጉን አይደለም ለምን ስህተታቸውን ብቻ እየያዛቹ ለመንቀፍ ትሮጣላቹ እኛ አለን ከጎናቹ በርቱ ይሄን ቀጥሉበት ይሄን አስተካክሉ ብላቹዋቸዋል ሁልግዜ ነቀፊታ ውግዘት ስድብ ማሸማቀቅ ምንይሻላቹዋል
ያላወቀ አያስተምርም አኬን ይዘህ ጥፍ
lisasat ychlal gn ezih lay mnm yesatew yelem 2 view ale even ke abatoch masreja alegn eyale new
አረ ባክህ ዘመዴ እማ ዘመድ ነው ከልብ ነው አኬው እዛው ኦርቶዶክስ ተዋሕዶን አይወክልም የኛ አደለም ከፈለክ አብረህ ሒድ የማትረቡ ሁላ😡
ቤተክርስቲያን የሾመቸውን መምህር ተቀበል ማንም በቲክቶክ የሚለፈልፍ አትከተል አይደለም ስንት የተዋህዶ እንቁ እያለ ባይኖር እንኳን ቤተክርስቲያን ያልተቀበለችውን መቀበል የለብህም ምክንያቱም ስንት የቀደሙ አባቶች አሉን ስለክርስቶስ ስለቤተክርስቲያን እመቤታችንን ከነልጇ ይዞ ስንት ሰማእታት ስንት ቅዱሳን አሉን ምን አጣን ስለ አኬ ቅር የሚልህ ከሆነ ቅራሬ ጠጣበት እሱ አዎ መናፍቅ ነው ስለእመቤታችን ስለ እናታችን ምንም ስህተት ከተናገረ እዚያ
አኬ በናትህ እመአምላክ መልስ ትስጥህ እባብ በተሰጡት ሁለት ምላሶች ክፉን በጎውን ይለይበታል አንተግን ምኑም ከምኑም አታውቅም እኮ አኬ! እመብርሀንን
አክሊለ የሚባል ልጅ ግን ከምንፍቅናው በተጨማሪ ትዕቢቱ የሚገርም ነው
"እይታዬ የተለጠጠ ነው፥ እኔ የተናገርኩትን የሚነቅፍ ሰው ያላነበብ ከእውቀት የራቀ ሰው ነው !" በቤተክርስቲያናችን አስተምሕሮ እኔ የዋህ በልቤም ትሁት ነኝና ከእኔ ተማሩ ባለን መሠረት ትህትና አንዱ የቤተክርስቲያናችን ትምህርት ነው የቅዱሳኑ ሕይወትም የሚያስተምረን ይህን ነው።ለምሳሌ በንጽህና የደመቀች፡በትህትና ያጌጠች እናታችን ድንግል ማርያም ጌታን ትወልጃለሽ ስትባል እንሆይ የጌታ ባርያ ነው ያለች, እሂ ልጅ ግን ይህን ሁሉ ትዕቢት የት አግኝቶት ይሆን!?
እየውልህ የካቶሊኳ ስጦታ ባዶ ስቸኾነባት እንድንጠብቅላት ነው፣ሌላው በአገር ውስጥ እንኳ የቤተክርስትያን ትውፊትና ስርአት እየወሰደች ያለውን ነገር ይታሰብ፣ ከቫቲካን የሚመጣ ሁሉ ነገሯ ፖለቲካዊ ነው ፣ድምለላ ነው ሁሉን በኔ ስር የሚለው ፖለቲካዋ ነው።
❤❤❤❤❤❤❤
መርዙን እየረጨነው
በኢትዮ ቤተክርስቲያን የግል አመለካከት አይሆንም ወንድም አመጣጥህን አስተካክል ከንንግርህ ከራሱ ትክክል አይደለም
ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ
ካቶሊክ የነካዉ እዉነት ነዉ አይጠቅመንም
ነገ ግብረሰዶምንም ፍቀዱ ለማለት እየተንደረደሩ ነው ምድረ ለማኝ የሰጡትን ይቀበላል
እየሱስ ክርስቶስ እራሱን የሰው ልጅ እያለ ሲጠራ እናስተውላለን። ይህ የሚያሳየው እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ሰው መሆኗን ነው ስለዚህ ከአዳም የመጣ የውርስ ሐጢያት ነበረባት ማለት ነው
ዶ/ር ሮዳስ እንደዛሬው ነፍሴን አስደስተሀት አታውቅም እውነቱ ይሄ ስለሆነ ማለት ነው፡፡ አዎ መጽሐፍ ቅዱስን መማር ቤተክርስቲያን እውቅና ከሰጠቻቸው መምህራን ነው፡፡ ያለዛ በየቲክቶኩ ራሳቸውን ሐዋርያ ሳይሆኑ ሐዋርያ አርገው ከሾሙ ትቢተኞች መማር የለብንም፡፡ ፡፡ ፡፡
ስለ ቤተክርስቲያን በጀርመን የተሰጠ ተብሎ ማሟቅ ሳይሆን ስጦታው እግዚአብሔር አይን የታየ ይሁን ብሎ መፀለይም ያስፈልጋል ።
✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅
እውቀት ያላቸው ቤተክርስቲያን የተኮለኮሉ ሊቃውንት ነን ባዮች የትኛውን አህዛብ መለወጥ ችለው ነው? ፤ እውቀታቸው ደሞዝ ለመብላት አስችሏቸው ይሆናል ። ፍሬ ቢስ የአይሁድ መምህራን ቤተመቅደሱን ሞልተውት እንደ ነበር አትርሱ! አኬን ለመተቸት ሞራል ማግኘታችሁ የሚያስደምም ነው ፤ለማንኛውም ቀጣዩን ክፍል በጉጉት እየተጠበቅሁ ነው ። 🤔🤔🤔
ዉንድማችን ፀጋዬ ጉንፋኑ አልተሻለህም እንዴ እኔ እኮ የተሻለህ መስሎኝ ሳልጠይቅህ ይቅርታ ወተት በነጭ ሽንኩርት ጠጣበት ዝንጅብል በሻይ ቶሎ ቶሎ ጠጣበት እግዚአብሔር ይማርህ ኑርልን 🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤❤
መጀመሪያም እኮ መምህራን አይብዙ ተብሏል ሲጀመር እነ አክሊል መምህራን አይደሉም የዬትብ አስተማሪ እንጅ የቤተ ክርስትያን መምህራን አይደሉም ማን ሾማቸዉ እረ እንጠንቀቅ አዉቀዉም ይሁን ሳያወቁ እየሳቱ ሰዉንም እያሳቱ ስለሆነ መጠንቀቅ ይገባል ማንም ሰገጤ መዘባበቻ መሆን የለብንም
ዘመድኩንን ዝም ብላቹሁ እምትወቅሱ መጀመርያ አስተውሉ አክሊልን ተናገረው ብላቹሁ ስትንጫጩ ነበር አሁንስ ምትሉ በጣም አሳፋሪ ናቹሁ አኬ አኬ እያልክ ስትጫጫ የነበር አሁ የታለህ መስቀሉ ቢነሳ ባይነሳ ችግር የለም ያለ ሰውየ እዲህ ሲል መጠርጠር ሲገባቹሁ ፀጥ ብላቹ አሁን በመቤቴ ማርያም መጣላቹሁ አሁንስ ምን ትሉ ዘመድኩንን መናገር መቸም አትችሉም ይህ ይመጣል ብሎ ነው ሲጮህ ነበር
Qoyi betkirstana adenew eyalachu new hend
አኬ ራሱ መልስ ስትሰጥ እየሳቅክ በጣም ስርዓት የሌለው ክርስቲያናዊ አነጋገር አይታይም ስለዚህ ራስህን ብቻ ከፍ አርገህ ማየት ለሰው ያለህን ንቀትያሳያል!!!
በጣም እኔም ግርም የሚለኝ እሱ ነው ሰውን የሚያንጎጥጠው ነገር
ሁላችንም ልናስተውል ይገባል አንድ ተራ ሰው በድንገት በቲክቶክ ተነስቶ ሊሰብክ ሊያስተምረን አይገባም ለምን እንሰማለን ቤተክርስቲያን የሰጠችን እያለ ባለፈው አኬ ቤተክርስቲያን ያልሾመችው የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላ ነው ብሎ ዲያቆን ዮርዳኖስ ባስተማረው ላይ ብዙ ሰው ዲያቆን ዮርዳኖስን እየነቀፋችሁ ነበር ዝም ብለን መነዳት እንደ ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ እንደ እነ አባ ገብረ ኪዳን ያለ መምህርን ያብዛልን ሰው አትከተሉ ተባልን ግን አንሳማም ውይይይ ማስተዋሉን ያድለን ብዙ ሰው በአኬ ምክንያት የተመለሱ የተጠመቁ አሉ እያላችሁ ስትንጫጩ ነበር አሁን ስንት ሰው ይዞ ካደ 😢😢
በርግጠኝነት በብሔር የተባደናቹ ሰዎች ናቹ በኛ ውጪ ወደ ውጪ የምትሉት ሀሳብን እንኳን በሀሳብ መሞገት አትችሉም 😂😂😂😂
Be irgit hasabin behasab bemilew alsimam mknytum yihe poletika aydelem sihitet kehone sihitet new akilil kesate beka sate isu fitsum aydelem linkerakerilet aygebam belelaw Tru nebr imbetachin lay yalewun timihirt atefabey zero hone
መጀመሪያ ቤተክርስቲያን ውስጥ ያለውን ችግር ፍቱ
አያ አኬ በጣም ያሳዝናል 🥲🥲ሉተር እንግዳ የሆነ ትምህርት አምጥቶ ለዚህ ዳረገዉ መናፍቃንን ሲል እንዳልነበር ሁሉ ልክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የጠራ ትምህርት እንዳልነበራት ሲዘበዝብ ማርያም ጥንተ አብሶ አለባት ብሎ እንግዳ ትምህርት ተከተለ። ያሳዝናል። አኬ ከሉተር እንደ አንዱ ሆነ
አክሊል ግን በጉዳዩ ላይ ድምድም አርጎ ባያስተምር ይሻለው ነበር,
አኀት ቤተ-ክርስትያናት ይህን ይህን ይላሉ, የኢትዮጵያ ቤተ-ክርስትያን ይህን ይህን ትላለች ብሎ ማለፍ ነበረበት, ዶግማቲክ ትምህርት ስላልሆነ እየሰራው ባለው የእቅበተ እምነት ስራ ላይ የግድ ይሄን ካልመለስክ የሚለው አይኖርም ነበር። ግን ያ ጉዳይ ላይ እርግጠኛ በመሆኑ, በክርስቶስ ስጋ ላይ ጥያቄ አስነሳበት። ለማንኛውም አባ ገብረኪዳን እንዳሉት,ቆይ መምህራንን እንጠይቅ ማለቱ ከምንም በላይ ሚጠቅመን ራሳችንን ነው። ፈጣሪ ይርዳን በቸርነቱ 🙏
እኔ ያለሁበት አገር ትንሿ ከተማ ቤ/ያን እጅግ ብዙ አሉ! እንዴት እንደሚያምሩ ገና ከውጭ ያሉት የቅዱሳን ሐውልት፥ ምስሎች እንዳርሳ ያስታውሱናል እኛም አንዳንዴ በነጻ/በትንሽ ገንዘብ በኪራይ ወይም በሽያጭ ከካቶሊክ ተረክበናል!
ወንድሜ ፀጋዬ እኛ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች የሮም ካቶሊክ እምነትን የምንጠላው ግብረሰዶምን ስለፈቀደች አብዝተን እንጠላታለን የፊልፒን ካቶሊክ ፈቅዷል የሌላውን ግን አላውቅም የሮም ፓፕ ፍራንሲስ ለማወቅ በፊዲዬም አለ የሳጥናኤል ጎል ኢትዬጵያን ማንበብም ፍንትው አድርጎ ያሳየናል አሁን ጀርመን ለሚገኘው ኦርቶዶክስ እርዳታ ምናምን ከበስተጀርባው የጨለማው ማህበር አጀንዳ አራማጆች አሉ ምክንያቱም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት እውነት የህይወት መንገድ ስለሆነች የዲያብሎስ አፉ የተስጣቸው ሀሳውያን የበግ ለምድ ለብሰው ገብተዋል እግዚአብሔር ልባችንን ያብራልን በእናት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን በቤቱ ያፅናን የዲያብሎስ አጀንዳ አራማጆችን ሴራ ያጥፋልን 🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤❤
ልጁ ግን ገና ብዙ ነገር ይቀረዋል
እኔ በበኩሌ ድምፀቱ እራሱ አይመቸኝም ልጅ እራሱን ሰቅሏል እኔ እምለው ከቤተክርስትያን አንወጣም ይላሉ እኦርቶዶክስ ህግ አላት ይላሉ ግን እነሱ እየፈፀሙ አይደለም
በቀን በቀን እራሱን እያውጣ ነው አስገድዶ እሚባለውን እንድናምን እያደረገን ነው እሱ ማነው ቤተክርስቲያንን ለማረም ሚሞክረው እሁንም እኮ እየተከራከረ ነው ጨራሺ ክርስትናን ይላል እንዴ እንደሌሎቹ በልምንድ ምናምን ይላል ግን ተገቢ አይደለም እሱ እንኳን ትክክል ቢሆን እሺ ብሎ ዝም ማለት ነበረበት እኔ ነኝ ልክ አይባልም ዝቅ ብለክ ካባቶች እግር ስር ተማር ውጪ ውጪ አትበል አድማሱ ጀበሬ በራሳቸው ብዙ ስተት ነበረባቸው አኬ ተመለስ።
እርኩሷ አኬ ሾተላይ ተገለጠች፤ሰላቢው ሄኖክም በቅርቡ ይቀሰፋል።በቅዱስት ቤ/ክ የተጣበቁ መዠገሮች በእሳት ጉጠት ተጠብሰው ይጣላሉ።
የሰዎቹን ነገርከን
አኬ አንተስ ስለእመቤታችን
ምን ትላለህ ? ለይ ለይ
እስከመጨረሻው ከሰማችሁት እኔ የማምነው እንዲህ ነው ብሏል
@Tsegayekiflu
አዎ አዝናለሁ
የበግ ለምድ ለብሶ የመጣ ተኩላ ነው ተጠንቀቁት
አዎ
አቡነ ገብርኤል የሐዋሳው ሊቀ ጳጳስ የነበሩት ናቸው?
የትኛው ሊቃዉንት የሚከራከረው? መናፍቁ ካልሆነ...እኔ እስከዛሬ ስማር አንድ አይነት ትምህርት ነው ይህም ጥንተ ተአብሶ እንዴሌላት..
አስተጸርዬ፣ አነፃ፣ ተዋሐደ
Ene teyeq yehonebegn ye Ethiopia orthodox bechne lemandew ke alem kirstaana ye taley qoyi waye gud hulum nagare
ውድ ወንድሞቼ እና እህቶቼ ምንፍቅና ምን እንደሆነ ሳናው እጌለ መናፍቅ ነው ማለታችን በኃላ ዋጋ ልያስከፍለን ይችላል ስለዚህ የቅዱስ ሰኖዶስን ውሳነ እስክን ሰማ ብንታገስ ይሻላል።
መናፍቅ ማለት እንዳንተ እየሰማ የማያምን ተጠራጣሪ የሰይጣን ፈረስ ማለት ነው
እና በዚህ ምክንያት ካቶሊክ ቅዱስ ነው እንበል? እንዴት አውቀህ ሞተሀል ባክህ!
ምንው ባክህ። ሰይጣን የብርሐን መልአክ እስኪመስል ራሱን እንዲለውጥ መባሉን አልሰማህምን? በጣም አሳዘንከኝ
እነ ዶክተር ዘበነ አያውቁም እነ አባ ገብረ ኪዳን እና ሌሎች መምህራን ባላማወቅ ነው ያ ል ከ ው ም ን ማለት ነው ??? አ ኬ?? እረ ባካችሁ ተው በ ራ ሳችሁ አረዳድ ሳይሆን ካባቶች ከመ ም ህራን መማር መልካም ነው
ዘመድ ኩን በቀለ ለድንቁርናዉ ለከት የለዉም።በየ ሁሉም ጥቅምና ተዋቂነት ያለ ሲመስለዉ ዘገደዉ ብሎ ገብቶ ይጮሃል።ከንቱ !!!
Akilil??????????????????????????? Kebad kihidet ke Doctor rodas yilik gibtsoch yetsafut imertalehu maletih ketesasatku itaremalehu yemil kal tinageraleh biye tebikeh neber gin ante belela bizi inadirgachew yemil concept mansatih azignalehu
ቀሲስ ዲበኩሉ ትለቅ ስተት እየሰሩ ነው
እንደ ካቶሊክ የክርስትናን እምነት የኢትዮጵያን ቤተክርስቲያንን በተለይ የደ ከመ የለም የቤተ ክርስቲያንን ታሪክ እባክህ አንብ !!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ወደፊት ከ150 ዓመት በኋላ ይወስናሉ
አውሮፓ ያሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አማኞች እኮ የፕሮቴስታንት ቸርቾችን ነው የሚጠቀሙት ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ጥበት አይጣል ነው🤔🤔
እናንተ የኦርቶዶክስ አስተማሪዎች ነን የምትሉ ወዮላችሁ በፍርድ ወንበር ትቀመጣላችሁ። እናንተ አትገቡ ሕዝቡንም አታስገቡ።ከቅዱሱ መጸሐፍ ይልቅ ለወጋቹና ስርአታቹ ግድ የሚላቹ😢😢
አኬ ከመቼ ጀምሮ ነው በጥንተ አብሶ ያመነው? አዳማዊ ማንነት ነው ያላት ብቻ ነው ያለው።
አከራካሪ የሆ ጉዳይ ግን አጀንዳ ባይሆን ጥሩ ነው። ሆኖም ቲዎሎጂ እንደማንኛውም ትምህርት የሙህራን ክርክር ይኖራል፣ ጥናት ይደረግበታል። ይህ ክርክር ሀጥያት ይሆናል ታድያ? እንደኔ የአካዳሚክ ክርክርን ለኛ መቅረቡ ግን ስህተት ነው።ግራ እየገባኝ የመጣው ነገር ግን ቤተክርስቲያን መልስ ሰጠች ይባልና አባ ገብረኪዳን፣ ዶ/ር ዘበነ እና ዶ/ር ሮዳስን እንደ መጨረሻ የቤተክርስቲያን ድምፅ መውሰድ ግን ምን ያክል ያሳምናል? የሊቃውንት ጉባኤ እና ቅዱስ ሲኖዶስ መልስ ይሰጡበታል። በመጨረሻም ከግብፅ እና ሌሎች ቤተክርስቲያን ጋር የሚጋጭ ከሆነ የኛ ቤተክርስቲያን ሌሎችን ቤተክርስቲያን ታውግዛለች?
ባጠቃላይ ግን academic debate ነው ብናልፈው አይሻልም?
የቫቲካንን ውስጥ አየውማ, please
አኬ ነው እንዲጠመቁ ያደረገው ይሄ ጥጋበኛ
ያላነበቡማ ተረት እንጂ ቃሉን አያውቁም
እዚሁ ሁሉ ለኣኬ የሚሳደብ ያለ ጴንጠ መሆን ኣለበት ወይ ደሞ ኣኬ የሚለው ያለ ያልገባው ነው ። ኣኬ ነች ኣላለም እመሬት ያለ ምን ይሁን መነው የሚለው ያለ pls ኦርቶዶክሶች ጠንቀቆቅ በሉ ልበታቱነን የሚፈልጉት ኣሉ ኣኬ ምን እያለ ነው ብለን ማሰብ ኣለብን እንጂ እነ ዘመደ በጠነሰሱልን ሴራ ኣንነሳሳ እርስ በርሳችን ❤ኦርቶዶክስ ለዘለዓለም ትኑር❤
አንተ አዳምጥ።
ሁሉም የየራሱን ፍልስፍና ነው ሚያወራው በቃ የቤተክርያኗ መፃፍ ይገለጥ እና ይነበብ አታወናብዱን 😮ከዘላለም ሕይወት ጋራ ማይገናኝ ርዕስ ይዛችሁ እየመጣችሁ አትበጥብጡን ቃሉን ስበኩ ሌላው ተረት ነው።
ሰው ስለፈለገ ስላቆለጳጰሰ እውነት አይቀየርም አይጠቅምም የአዳም ዘር አይደለችም እንዴ ድንግል ማርያም
ለምን ግልፃ አይናገርም እመቤታችን የውርስ ሐጥያት አለባት እያለነው?ግልፁን ይናገር
ነገረህ እኮ በግልፅ ጥንተ አብሶ አለባት ብሎ ፤ የሀጥያት ደሞዙ ሞት ነው አለ ስለዚህ ድንግል ማርያም ደሞ ሞት አጊኝቶታል አለ ምኑን ከምኑ እንዳምታታው ብቻ
እኔ ምለውየኛ ነገር አለመካሰስ ምንም የምናውቀው ነገር የለም ይሄ እርስ የዛሬ 20አመት በካንሳስ ብዙ መስዋት የከፈሉ አባት አሉ ስለዚህ ይሄ እርስ እራሳቸው ሊቃውንቱ ለሁለት ተከፍለዋል እውነቱን ነው አኪ ግን ግን ዘመድኩን የሚባል ሰው ምንም የክርስትና ይዘት የለሌው ፖለቲከኛ ነው በቃ ልጆቹን ተዋቸው
መቼም ቢሆን ስለመቤታችን አንዳች ህፀፅ የሚፈልግ ሁሉ መናፍቅ ነው ምክንያቱም ሀብት ሁሉ የተሰጣት አደፍ ጉድፍ የሌለባት ዘላለማዊ ድንግል ናት።
ይህ ጉዳይ በብዙ ኦርቶዶክስ መምህራን ዘንድ ክርክር ላይ ያለ ነው፤ ስለሆነም በአቋም ደረጃ በሊቃውንት ጉባኤ ምክክር አልያም ጉባኤ ተደርጎ በሰነድ ደረጃ ተሰንዶ አልያም ታትሞ ለመጪው ትውልድ መማሪያ እንዲሆን ቢቀመጥ፤ ለምሳሌ አቡነ ጳውሎስ ለ ፒኤችዲ ማሟያ ያሳተሙት ምን የሚል ነው?
ምንድን ነው ሚያስገለፍጠው
በዕውነት መርዙን እየረጨ ነው ተው በሉት..
መንፈስ ቅዱስ ሲርቀው ሳቁ እራሱ ያስጠላል
አነተ ልጅ አኬ አኬ የምትለው አኬ ጥጋበኛ ነው ንግግሩ ምንም አይጥም የተራ ሰው ንግግር ነው የሚናገረው ለምሳሌ ጋይስ ይላል
Yebalatadeya
@@HiraMani-i5ngay eko yaneger new😂😂😂
ያለው ንቀት ማርያምን አንዴ በቴሌግራም ምን አለ መሰለህ አንድ ከጎንደር የመጣ ሰው መጣ ከጎንደር አዲስ አበባ አለ ከዛን እኞም ጎንደር ጎንደር የሊቃውንት ሀገር ሲባል ስለምሰማ ቀረብ ብለን እናወራዋለንስ ወፍ ምንም አያውቅም ሁሌ ከሚሳደብ ለምን አያስተምራቸውም አለ ዲያቆን ዮርዳኖስን ሊሳደብ አስበኸዋል መማር አለመማር የእኞ እንጅ የመምህራን ስህተት ከመቼ ወዲህ ነው የሚሆነው ጉድ
ከዚህ በበለጠ ተአምረ ማርያም ይታደስ አለ አረ እራሱን እንደሚያይ እግዚአብሔር ይወቀው እራሱን እንደ ቅዱስ ጳውሎስ አድርጎ ይናገራል ከዚህ በላይ ትዕቢት አለ ትዕቢት ደግሞ የሰይጣን ነው ሰይጣንም የወደቀው በትዕቢቱ ነው
ዘመድኩን ጎበዝ መምህር ከሆነ ለምን ከአኬ ጋራ ዲቤት አይገጥምም ስድቡን ትቶ????????????????
እመቤታችን ጥንተኣብሶ ነበረባት ማለት ምንፍቅና ከሆነ ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ መናፍቅ ሊባሉ ይገባል ማለት ነው፧ ሌሎች ቅዱሳን ኣባቶችም መናፍቅ ሊባሉ ነው። ነገር ግን ምንፍቅና ኣይደለም።.
እሳቸው አላሉም፡፡ እንዲህ ይላሉ ብለው ጻፉ እንጂ
በእናትህ ንፅህት ቅድስት መህደረ መለኮትን ከምታቃልል ባልተወለድህ ይሻልህ ነበር።አፍህን ዝጋ ።ስብከት ማለት እመቤታችንን ማቃለል ነው?
@Tsegayekiflu እንዳሉ መጽሓፋቸው ካለህ ገጹን ልጠቁምህ እችላለው፡ ኣይደለም እሳቸው የጥንት የቤተክርስትያን ኣባቶች እንኳን ይህንን ይሉ ነበር።.
@God-db9vp ፎቶ አንስተኽ በቴሌግራም ላክልኝ
በእውነት እግዚአብሔር ይቅር ይበለን! የዘመድኩን አንደበት እሳት ነው! ይህ ክርስትና ሳይሆን በዘዴ ሰይጣን ነው! ክርስትያኖችን የሚያምስ መንፈስ!!!
Hide wuta menafek
ነጭ ነጯን ሲነገርማ ይመራችኋል
ስለዚህ ማርያም የአዳም ስጋ አልወሰደችም ማለት ነውን?
አልተባለም::
የኛ ጌታ ንጹህ ነገር ላይ ነው የሚያርፈው ያረፈውም ነው የተባለው አለቀ!!!!
@
ንጹህ ነገር ምንድነው?
ፀግሽ ባለፈው ስትናገር ምንፍቅ እና ብሎ አንድ ሰው ለማለት ማስረጃ ያስፈልጋል ብለህ ነበር ዛሬ ያቀረብከው ማስረጃ አይሆንሞ ወይ? ሌላው ወንድም አክሊል ለምንድን ነው ስርአተ ቤተክርስቲያን የሌለው እነዴ ! ትምህርቱን ሲያስተምር የቋንቋ ስርአት እና ክብር ያስፈልጋል ደሞ ስህተትን በስህተት ለማረም ይሞክራል አሁን እሱ ከነመምህር ዘበነ ወይንም ከመጋቢ ሀዲስ ሮዳስ በልጦ ነው ? የግብፅን ብቻ ነው ምቀበለው ሚለው ነገ ተነገወዲያ የሲኖዶስንም መቀበሉን እኔንጃ ።
የፈለገ ልትደግፉት ብትሞክሩ አንዴ ወጥቶታል። ይቅርታ ይጠይቅና ያስተካክል።
ስለእመቤታችን ንጽህና መከራከር ቅድስና ነው ማለት ነው? ይሄንን ይዞ መከራከር ሃይማኖተኛ አደረገን ማለት ነው
ሀሰት የለባትም
ፀጋዬ አንተ ራሱ ጤነኛ አትመስለኝም። አፍቃሬ አኬ ነህ። ለምን እሱ ሲገሰፅ ቅር የተሰኘህ ይመስለኛል።
ጥሩ ብለኻል ልብንና ኩላሊትን መመርመር ጀምራችኋል
እኔን ያልገባኝ ጋየስ ከየት ነው ያመጣው
Gay ከሚለው ነው…ጌይ ማለት ደሞ ያ ነገር ነው
አኪ በቤተክርስቲያኗ ጋ የእባብ መርዙን እየረጨ ነው፡፡ እግዚአብሔር ጠባቂ ነው ሳይገባቸው አኬ አኬ የሚሉትም እውነቱን ሲያውቁ ይቆማሉ እግዚአብሔር ለእርሱ ምንፍቅና አሳልፎ አይሰጣቸውም፡፡ ጴንጤ መለሰ የሚሉትም ወደሱ ምንፍቅና አመጣቸው እንጂ ወደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ት/ርት አይደለም ያመጣቸው፡፡፡፡
ሲጀመር ዘመዴ ከስድብ ውጪ ምን ያውቅና ነው ስለሃይማኖት አስተያየት የሚሰጠው:: ዘመዴ መምህር ከተባለ አኬስ ምን ያንሰዋል:: ኩልል ያለ ትምህርት ነው የሚያስተምረው::
@@samymulu7110 ሲጀምር አኬን ዝም ብለን መውቀስ ሳይሆን አብዛኛው ሰው በታየው መጠን ያለበትን ስህተት ሲነገረው በጣም ንቀት አለበት ልክ በቃ በማብሸቅ አይነት ይደግመዋል ለምሳሌ ፕሮቴስታንቶች ጌታችን መድሀኒታችን ኢነሱስ ክርስቶስ ማለት ይደብራቸዋል እሱም ልክ እነሱነ ለማስደሰት ይመስላል በነሱ ዘይቤ ጌታ ጌታ ማለት ይወዳል እንጂ ማንም በሱ ላይ የግል ጥላቻ የለውም እኔ በበኩሌ እንደ ኦርቶዶከስ አሳምረህ ጥራው የሚል አስተያየት ነው ሁሌ የምፅፈው 🙏🙏🙏
ምነው ከግብፅ አይደል እንዴ ጳጳሳት ሲመጡልን የነበረው ;ካልሆነ ከግብፃውያን ጋር ዲቤት ይዘጋጅልን
ምነው ግብፃዊ ልሁን አላችሁ?🤭😁😁
ቤተክርስትያን የማድረግ የእራሱ ሂደት አለው አይደለም እንዴ ምን ማለትህ ነው?
አዎ ዶ/ር ሮዳስ ሲጨርስ ምን እንዳለ ሰማችሁት እንግዲህ ደግሞ አባቶቻችን ጨምሩበት ነው ያለው ትህትናው፡፡ አኬ ግን የአባቱን የሰይጣንን ትቢት ነው የያዘው፡፡
ዘመዴማ ቅናት አንገብግቦታል
አኬ የተናገረው መጽሐፍ ቅዱሳዊውን ንፁህ አስተምህሮ ነው። እውነት የሚናገረውን መናፍቅ ካልን መናፍቁ ማን ነው?
በምን መዘንከው?
😂😂😂 መፅሐፍ ቅዱሳዊ? አስረዳንስቲ ያልገባን ካለ
አንተ ቅዥታም እብድ ዘመድ አምላክ ምንአጥፍተው ነው የሚፈርድባቸው ምን አይነት ክፉ መንፈስ ነው የሚጫወትብክ ችሎታካለክ ውጣና ማስተማር ጀምር የሚያስተምሩትን በጅምላ ከመንቀፍ
ይቅር በሉን ክርስትያኖች ከእንግዲህ መርዝ የሚረጨውን አኬን አወቅነው
በትልቅ ይቅርታ ወገኖቼ! ካቶሊክ እና ኦርቶዶክስ ከሐዋርያቱ ክርስትናን የተረከቡት በታሪክና በሰው ተረት ከአዲስ ኪዳን ትምህርት ተፋተዋል!
የርኩሱ ማርቲን ሉተር ተከታይ ጰንጤ ነህ