ቅዱሳን በአፀደ ነፍስ ያማልዳሉን?+ "የሞቱ ቅዱሳን አንዳች አያውቁም"+ "መታሰቢያቸውን ማድረግ አይገባም"+ / መጽ. መክብብ 9:4 /
Вставка
- Опубліковано 2 жов 2024
- Telegram - ቴሌገራም t.me/mahederet...
ሰብስክራይብ / Subscribe - www.youtube.co...
Facebook Group ፌስቡክ ግሩፕ- / tewahedo21
Facebook page ፌስቡክ ፔጃችን - - / mahederetewahedo
More Videos
UA-cam ሌሎች ቪዲዮዎች ለማየት- www.youtube.co...
አሜን ቃለህይዎትን ያሰማልን በዕድሜ በፀጋው ይጠብቅልን የቅዱሳን ምልጃቸው በረከታቸው ይደርብን አሜን 👏
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ጸጋውን ያብዛልን የሰማነውን በልቦናችን ያኑርልን ኑርልን የቅዱሳን አምላክ አገራችንን ይታደግልን
አሜን አሜን ቃል ህይወት ያስማልን። በዕድሜ በጤና በፀጋው በክብር ያቆይልን መምህር እውቀቱን ጥበቡን አብዝቶ ይስጥህ❤❤❤ የፃድቅቃን የስማእታት ረድሄት በርከታችው ይደርብን በምልጃችው ይጠብቀን ❤❤❤
አሜን አሜን አሜን ስለቃሉየቃሉባለቤትእግዚአብሔረይመስገን የሰማነዉንበልቦናችንያሣድረልን መምህራችንቃለህይወትያሠማልንአሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን
ቃለህይወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን አሜን
የቅዱሳን በረከታቸው አማላጅነታቸው አይለየን አሜን
አሜን: ቃለ: ህይወትን: ያሰማልን፣ ቀሪ: ዘመንዎን: በእድሜና: በጤና: በጸጋው: ይባርክልዎት: አሜን: ❤❤❤
አሜን፫በኡነት የሒወትን ቃልያሰማልን ወዲማችን የአገልግሎት ዘመንክን ልኡል እግዚ አብሔር ይባርክልን👏👏👏👏👏👏
ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን የቅዱሳን ማበርከታቸው ፀሉታቸው አይተየን አሜን ❤❤❤❤
አሜን አሜን አሜን የቅዱሳን በረከታቸው ለዘላለም ከእኛ ጋር ትኑር ቃለ ህይወት ያሰማልን❤❤❤
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወትን ያሰማልን ዲያቆን ጥበበ በእድሜ በፀጋ የቅዱሳን አምላክ ይጠብቅልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
በእውነት። እግዚአብሔር
አምላክ። ጸጋውን ያብዛሎት
መምህራችን 🙏❤🙏
አሜን/፫/ቃለ ሂይወት ያሰማልን መምህራች
እግዚአብሔር እድሜእና በጤና ይስጥልን❤❤❤🙏🙏🙏
ወንድማችን ቃለ ሂወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመንህን ያርዠምል አመሰግናለን❤
ቃለህይወትያሠማልን አባታችን💗❤❤️🙏🙏🙏
አአሜን አሜን አሜን 🙏🙏🙏🙏❤❤❤ ቃለ ሕይወት ያሰማልን በእድሜ በጸጋ ይጠብቅልን 🙏 ዲያቆን የቅዱሳን አምላክ ቸርነቱ በእኛ ላይ ይደርብን 🙏 እናታችን ከልጇ ከወዳጇ ታማልደን 🙏
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ወንድማችን ዲያቆን ጥበበ የቅዱሳን አምላክ ይቅር በለን
አሜን አሜን አሜን በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን እድሜና ጤና ያድሎት የቅዱሳን እረዴኤት በረከት አይለየን አሜን
ቃለህይወት። ያሰማልን። ወንድማችን
አሜን 🙏🏽🙏🏽🙏🏽ቃለህይወትን ያስማልን!!!
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
አሜን እግዚአብሔር ይመስገን
አሜን ቃለህይትን ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያስማልን ❤❤❤
Amen kale hiwet yasemaln xegawn ybzaln wendmachn diyakon xelota ena bereketachw ayleyen 🙏🙏🙏
ቃለህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ይስማልን
ኣሜን ኣሜን ኣሜንቃለ ሂወት ያሰማልን
Amen kela hiwot yesemalin wondimachin
አሜን አሜን አሜን
Amen amen amen ❤❤❤
Amen Amen Amen
አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለህይወትያሠማልንአሜን❤❤❤ መምህርይቅርታ ዛሬ ከበድያለናረዘምያለጥያቄ አቀርባለሁ ይሄውም የአባቴ የእናቱ ወገን ኢአማንያን ናቸው የአባቴ አክሥቱ መካን ነበረች በጉልበት ሥትደክም አባቴ የአክሥቱን እህትናወድምች እህታችሁን ከነንብረቷውሠዱና ጡሯትወይምተከባከቧት አላቸው እነሡም እኛሥአንፈልግም አሉ ለምንሢላቸው በባእድአምልኮ ውሥ ጥ ሥለነበሩ ባለዛር ነንእና የታመመሠው አንነካም አሉት አባቴ እኔ በሀይማኖት ልዩነት አክሥቴንአልጥልም ብሎዳቆንልጅአለውእና በሤትወዋፍቃደኝነትንብረቱንወርሦ ሤትወዋን ጡሮ ከዚህአለም ተለየች ለዳቆኑ ወድሜ ንብረቱ እደት ይታያል ? ማለትይፈቀዳል?
አፃፃፍክን አስተካክል
እሺ የአባቴ አክሥት ኢአማንያንናት በፍቃደኝነት ለዳቆኑ ወድሜ ንብረቷን አውርሣው ከዚህአለም ተለይታለች ውርሡ ከሀይማኖት አንፃር ይፈቀዳል ወይሥ አይፈቀድም አመሠግናለሁ
እረ ምንም አይነካውም ያውም ዲያቆን ሆኖ እምነቱን አይከተል እሳችው የሚጠቀሙበትን የባእድ አምልኮ ኮተት አውጥቶ መጣል ቤትም ከሆነ በፀበል አስረጭቶ ገንዘብም ከሆነ ከላዩ ላይ ለቤተክርስትያን ስጥቶ መኖር ነው እንጅ የአባትሽ አክስት እንጅ ያመለኩት ንብረት እኮ ቁስ ነው ነፍስ የለውም ስለዚህ ከአምላካችን በስተቀር ስይጣን ምንም ሀይል የለውም መፍራት አያስፈልግም
@@emebetzewde7492 አመሠግናለሁ አሸናፊ እግዚአብሔር ብቻነው በሀይማኖታችን የሌላ ሀይማኖት ተከታይ ንብረት መውረሥ ይቻላል?
ቤተሰቦችሽ እዛው ቤተክርስቲያን አይጠይቁም?@@Masrat-m5t