ቃል ሥጋ ሆነ ሲባል እንዴት ነው? የግድ ማወቅ ያለባችሁ ነገሮች! ዲ/ን ዮሐንስ ጌታቸው Deacon Yohannes Getachew

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 16 гру 2024

КОМЕНТАРІ • 15

  • @MasyasTube
    @MasyasTube  6 днів тому +6

    ይህን እጅግ ጠቃሚ ትምህርት ለብዙ ሰው እንዲዳረስ Like እና Share ያድርጉ

  • @assilaselefechbedeke3292
    @assilaselefechbedeke3292 3 дні тому

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን 🙏❤️🙏❤️🙏❤️🙏

  • @habeshanmovies
    @habeshanmovies 5 днів тому

    ልክ እንደዚ ከፍ ያሉ ነገረ ክርስቶስ ትምህርት የምንፈልግ ሰዎች ስላለን ባለንበት እንድንማር እንደዚ ኣይነት ርዕሶች ይብዙ በደንብ
    እናመሰግናለን

    • @MasyasTube
      @MasyasTube  5 днів тому

      ክፍል 1👉 ua-cam.com/video/LH-KCyHkWAA/v-deo.htmlsi=cohiUtxfXgQ_17r1

  • @Zewudneshbaye
    @Zewudneshbaye 4 дні тому

    ቃለ ሂወት ያሰማልን❤🤲✝️🤲❤️

  • @SenayWedi21
    @SenayWedi21 6 днів тому +1

    መምህር አንተን የሰጠን እግዚአብሔር ናመስግነው አለን በረከት ቅዱስ አትናቴዎስ ይደርብህ ቀጥልበት ክርስቶስ ማወቅ የሂወት ብርሃን ኖው።

  • @SamuelSemeyat
    @SamuelSemeyat 6 днів тому +1

    ምንም እንኳን ብዙ አንባብ ባልሆንም እንድጀምር ምክንያት ሆነውልኛል መምህር እድሜ ጤና ይስጥልን ። እንዳውም እግሮት ስር ሆኜ ብማር ደስ ባለኝ። ስለ ኖኅ መርከብ ሚስጥር ያስተማሩን

  • @elsaguesh2456
    @elsaguesh2456 6 днів тому

    እግዚአብሔር ይስጥልን በአካል መጥቶ ለመማር አድራሻ ቢቀመጥ...

  • @GoitomAlem-ez2ms
    @GoitomAlem-ez2ms 6 днів тому

    ቃለ ሂወት ያሰማልን አንዳንድ ወንድሞች እያወቁ እንዳላወቁ ሆኖ አውቀው እየጠፉ ኖው እግዚአብሔር የሙሴን መቃብር ይሸሸጎው ሰይጣን እሱጋ አድሮ እንዳይመለክ ኖው መናፍቃን ደግሞ በፓስተር አድሮ የሚመለኮው ሰይጣን አላወቁቱም ሲጨፍሩ ያድራሉ

  • @adbarungatu2820
    @adbarungatu2820 4 дні тому

    ❤❤❤❤❤

  • @kapolehabite4282
    @kapolehabite4282 6 днів тому +1

    ቃለ ህይወት ያሰማልን

    • @MasyasTube
      @MasyasTube  5 днів тому

      @@kapolehabite4282 ይህን እጅግ ጠቃሚ ትምህርት ለብዙ ሰው እንዲዳረስ Like እና Share ያድርጉ

  • @AlemTesema-yz2wl
    @AlemTesema-yz2wl 5 днів тому

    ወንድም የት ጠፋ ብየ ነበር ።በልቤ ሳስብህ ነበር እንኳን መጣህልን።

  • @asresbitew7105
    @asresbitew7105 5 днів тому

    ዲያቆኑ የመረጡት ርዕሰ ጉዳይ እጅግ ከባድ ነው። ባያነሱት መልካም ነበር። ተዋኻደ ማለት ተቀላቅሎ ላይለያይ አንድ ኾነ ማለት ነው። compounded ኾነ ማለት ነው። ነገር ግን ተቀላቅሎ የየራሱን ኹኔታ ወይም መገለጫ ባሕሪ እንደያዘ ቢገናኝ ወይም ኅብረት ቢፈጥር ኖሮ mixed ኾነ ይባል ነበር። ሚክስድ የኾኑ ነገሮች መነጣጠል ይችላሉ። የተዋኻደ አንዱ ከሌላው በኹለንተናዊ ጋር ላይለያይ ተሠበጣጠሮ አንድ የጋራ ባሕሪ ወይም ሕልውና ይዟልና የቀደመ ባሕሪውን ይዞ መነጠል አይችልም ማለት ነው።
    የኾነው ኹኖ ይህን የጌታችን የቃል አወላለድ ኹኔታ እንዲሁ ተዋኻዳትና ተወለደ ብለን ከመቀበል በቀር እንኳንና አንድ ወጣት ዲያቆን የትኛውም የረቀቀ መምህር ተናግሮ ማሳመን አይችልም። በዚህ ጉዳይ ላይ የበለጠ ማሰብና መመራመረ ጨርሶ ወደ ጥርጥር ስለሚገፋ እንዲሁ የኾነው ኾኗል ብሎ መቀበሉ የተሻለ ነው።

    • @arsemagojjam9469
      @arsemagojjam9469 5 днів тому

      @asresbitew7105 diakon slehonu ewketachewen akleh mayet yelebhem betaekbo yale mekelakel tewahade bila eko yemitstemrew betekristian nat leminden new menesat yelelebet betekristian eskeastemarechew dres Mastemar Masawek melkam new bye asebalew eschew betekristian ena abatoch siastemru yenebruten new yastemarew