bermel Georgis 22 ጊዜ በርሜል ገብቻለው ብዙ ለውጥ አግቻለው ማህበረ ኤልሻዳይን አመሰግናለው ስለደረሳቹልኝ | በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጥምቀት ታምር
Вставка
- Опубліковано 14 жов 2024
- ኤልሻዳይ በጎ አድራጎትና መንፈሳዊ የጉዞ ማህበር ሚድያ
telegram :-t.me/mahbereel...
ቢሯችን መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ 413 እንገኛለን
ለበለጠ መረጃ
ስልክ:-0941161616
0943121212_በመደወል ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ አብረውን መጓዝ እና ሀሳብ አስተያየትዎን በመስጠት የተለያየ የጉዞ መረጃዎችን በመጠየቅ አብረውን መጓዝ ይችላሉ።
/ @elshadayorthodoxmedia
የኔ እናት ልጅሽን እግዜአብሔር ይፈውስልሽ ስማአታቱ ይፈውስልሽ 🙏
እልልልልልልልልልልል ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰማዕት ነው አባቶቻችንን ድል ያቀዳጀ እግዚአብሔር ይመስገን
አዙይዞን እናታችን እምነት ይኑራችሁ እግዚአብሔር ጊዜ አለው ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ልጆትን አድኖላችሁ ለምስክር ያብቃችሁ
ሁላችንንም እንደቸርነቱ ለደጁ ያብቃን
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ የኛም ፈዎሰን ለደጅህን አበቃን 😢
አሜን ለደጁያብቃን
ኣይዛችው እናታችን❤❤
እግዝአብሄር አምላክ ልጅስ ይማርልሽ🙏 🙏🙏ቁዱስ ጊዮርጊስ በማልድነቱ ልጂሽ ይማርልሽ 🙏🙏🙏
እናንተብሩካን 100ፍሬ ያፈራችሁ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ እንርዳቸው የምትሉ1000000ላይክ ይገባችኋል💖💝💔💜💛
እግዚአብሔር ይስጣቹ ኤልሻዳይ
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማራት
እግዚአብሄር ቀን አለው ፅኑ
መታደል ነው ክርስቶስ መሀሪ ነው ንስሀ ከገባንለት🙏
እግዚአብሔር ይስጥሽ ብርቱካን
የኔ እናት እግዚአብሔር ይማርልሸ ሰማዕቱ ይፈውሰልሸ
Egziabher chreso yimarlwot 🙏🙏🙏
እግዚአብሔር ይመስገን ወንድሞቻችን እግዚአብሔር አምላክ ፀጋዉን ይብዛላችሁ 😭😭😭😭🤲🤲🤲🤲🤲አባት ስማአቱ ቅዱስ ጊወርጊስ አባት አንተ አሰብኝ አደራ 😢😢😢😢😢😢😢😢😢
አይዞሽ እህቴ ዋናው ዕምነት ነው ደጁን ረግጣለች ድናልሻለች አምላከ ቅዱስ ጊዮርጊስን አመስግኝ
እግዚአብሔር ይመስገን
ቅዱስ ጊዮርጊስ አሁንም ጨርሱ ይማርሽ የኔ ማር❤
እባካችሁ ኤልሻዳዮች ደርሶመልስ ብለው እየቆረጡ እዛ አድርሰው የመመለሻ ሳይሰጡዋቸው እዛ ትተዋቸው የሚመለሱትን እግዚአብሔር አይምራቸውም መመለሻ ላጡት ትብብር አርጋችሁ መመለስ የሚፈልጉትን ተባብራችሁ ለቤታቸው እንዲበቁ አድርጉ
እሺ
ምልስ ነው 4000 ነው@@elshadayorthodoxmedia ደርሶ መ
Elllllllllllllllllllllllllllleeelllllllllllllllllleeeeellll semato enaynm kene baytesbochyy kalenbete yezare mefes atewe fetan 👏👏👏👏👆☝☝👏👏👏👏👏👏👏❤❤❤❤enatenm edemayna teayna yesetachihu👏👏👏
እውነት ነው አምላኬ ጨርሶ ይማርሽ የእግዝአብሔር ስራ ረቂቅ ነው ልጅትዋ በበለጠ እንድትበረታ ለሌላው እንድትተርፍ ነው የኔ እናት አይዞን ይበርቱ
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማርውት❤🎉
አናቴ አዞት እግዚአብሔር ቀን አለው ግን እናቴ እኔ የምለው ብኖር ሙሉን ስራ ለሰማእቱ ስጡት ማለቴ መዳኒትም ፀበልም በአንድ አትውሰዱ ምክንየቱም ስትድን ሙሉ በምሉ በእዝአብሔር ድነት እዲሆን ለግዜው መዳኒት ታቁም እና የዛኔ ስራው ይጀምራል ሰማዕቱ ቅዱስ ጊወርጊስ በቤት ውስጥም ትስገን ትፀልይ
ድንጋይ መሐይም። እግዚአብሔር እንደ አንቺ ጨካኝ አይደለም። ጸበሏን እየተጠመቀች መድሐኒቷን እየወሰደች በመጨረሻ ውጤቷን ከሰማዕቱ መጠበቅ ነው ያለባት።
@@mershaabebayehu3095ስድቡ ለምን አስፈለገ?? በስነስርዓት መመለስ አትችልም? እሷ የተናገረችው የራሷን እምነት ነው መቀበል አለመቀበል የናንተ ምርጫ ነው።
@@mershaabebayehu3095 በሥላሴ ስም አቺ ጋር የለው የተሳዳቢ መፈስ እግዚአብሔር ይገስፀው እኔ እያሱስ ክርስቶስ ጨካኝ ነው እላልኩም እምነታች ሙሉ በሙሉ በፈጣሪ ይሁን ነው የልኩት ካጠፋሁ ይቅርታ
@@እኔስየማርያምነኝትክክል ነሽ ምንም አልተሳሳትሽም እምነት ያድናል ስገዱ ፀልዪ ማለት ደግሞ ከአንድ ክርስቲያን የሚጠበቅ ነው እግዚአብሔር ይባርክሽ።
እህቴ ልክ ብለዋል ፀበል ከሄድን መድሀኒት አያስፈልገንም በመድሀኒቱም መዳን እግዚአብሔር ሲፈቅድ ነው እግዚአብሔር ቤት መጥቶ በሙሉ እምነት እንፈወሳለን ፀበልና መድኀኒት ግን አአይመከርም አንዱን መያዝ አለብን እናቴ ፀበሉን ብቻ ይጠቀሙ ልጅዎት ትድናለች
Hulachum yesetachum yetebaberachihutim yazegajehutim kidanemiheret timulalachu
Adarash ebakachu nigerugn
አይዟችሁ እግዚአብሔር ቀን አለዉ መልስ አለዉ ጽኑ ሁሉለቦጎነዉ
Egziyhberh yemesegen
Egziabhare lijishin yimarlish
ኤልሻዳዬች እባካቹህ አድራሻችሁን እዚህ ላይ ብታስቀምጡልን?
Ebakachu enem efelg alew
ቢሯችን መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ 413 እንገኛለን ለበለጠ መረጃ
ስልክ:-0941161616
0943121212_በመደወል ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ አብረውን መጓዝ ይችላሉ።
ብዙ ሰው በዚህ ጉዳይ ቅሪታ እያቀረበ ያለው እና ቢስተካከል ጥሩ ነው ወገኖች የሚመለከተው አካል ቢያስተካክሉ ልብ ይስጠን
ቦታዉ ስትሄዱ ንስሀ ገብታቹ ግቡ ጥቃቅን ሀጥያት እንኳን ሳይቀር ነዉ መናዘዝ ያለብን እኮ
አይዞን በመቁጠርያ እየቀጠቀጡ የዛር መንፍስ ስራህን አቁም ለቅዱስ ጊዮርግስ አሳልፌ ሰጥጨሃለሁ ይበሉት ያቆማል
እልልልልልልል❤❤❤🎉🎉🎉😂😂😂😂
ሰው እንዳይድን የ እግዚአብሔር ማዳን እንዳይገለፅ ዳቢሎስ ብዙ ውሸት ይዋሻል ለመዳን የሚፈልግ ይደርሳል🙏
እናቴ የእርሶን ሁኔታ በወቅቱ አላውቅም ግን ልጅቷ እዛው በርሜል ጉዮርጊስ ተፈውሳ ነበር ለምን ቢባል ከዘጠኝ እስከ አስር ሰአት ሳትባ ቆይታለች ብለዋል ስለዚህ ሌሎች ምስክርነት ስሰማ እዛው መድሐኒታቸውን እየተዉ ነው እየተጸበሉ ቆይተው ከሰማአቱ መልስ ሰምተው ነው የሚመጡት እዛ ባላቸው ልምምድ ምግባቸውን ቆይተው እየበሉ መድሐኒታቸውን ግን ትተው ነው መእምነት ከበሽታቸው በእምነታቸው እግዚአብሔር የፈወሳቸው እርሶም በእምነት ልጄ ምን ትሆንብኝ ይሆን ሳይሎ ለእግዚአብሔር ሐላፊነቱን ሰተው እንደገና ጠበል ይውሰዷት ከዛ ትፈወሳለች እኔ የማምነው ይሄን ነው የጠበሉ ሐይል በእኛ በሀጢያተኞች አይገለጥም ሣትፈወስ መጣች ብለው ያሉዋት የእርሶ ልጅ ብቻ ነች ስለዚህ ቁልፉ ያለው እርሶ ጋ ነው እምነት መእግዚአብሔር ላይ ይጣሉ ፡፡እኔም የካቲት 23 የኤልሻዳይ ተጓዥ ነኝ የእግዚሀብሄርን ድንቅ ስራ አይቻለሁ የሰማዓቱን የቅዱስ ጊዮርጊስን ደጅ መርገጥ እራሱ ታላቅ በረከት ነው ፡፡
ልጅቷን የት ላገኛት እችላለው ወንድሜ? በጣም ይጠቅማታል ልጅቷን አገናኙኝ፣ እግዝያብሔር አድኗታል።
I want her to know she is not sick anymore, there’s just one thing left, i want to tell her!!!
endet new ke adis abeba yemine hedow
እናታችን በቤቶ ፁሎት ቤት ሰርታቹ ፀልዩ ስገዱ ይሄ የዛር መንፈስ ነዉ በሽታ ሚሆን እሱ ነዉ መምህር ተስፋዬ አበራ ብላቹ ገጠመኝ ስሙ አባግርማ ቀሲስ ሄኖክ ይቱብ ተከታተሉ
አድራሻ ብትሠጡን
ቢሯችን መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ 413 እንገኛለን ለበለጠ መረጃ
ስልክ:-0941161616
0943121212_በመደወል ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ አብረውን መጓዝ ይችላሉ።
እባካችሁ ስልክ ቁጥር
ቢሯችን መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ 413 እንገኛለን ለበለጠ መረጃ
ስልክ:-0941161616
0943121212_በመደወል ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ አብረውን መጓዝ ይችላሉ።
ቀጣይ ጉዞ መቼ ነው?
ቢሯችን መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ 413 እንገኛለን ለበለጠ መረጃ
ስልክ:-0941161616
0943121212_በመደወል ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ አብረውን መጓዝ ይችላሉ።
አካውንት ላኩልኝ
ቢሯችን መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ 413 እንገኛለን ለበለጠ መረጃ
ስልክ:-0941161616
0943121212_በመደወል ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ አብረውን መጓዝ ይችላሉ።
Fetune redier semaetu kidus giorgis egnanem ledejeh abkan
22 ግዜ ያለችው እናት ልጇን እምነት ቢኖራት ከበሽታዋ ታላቅቃት ነበር የሄዱ ሁሉ ከስኳር እንደዳኑ አውቃለሁ ምናልባት እንደሷ እምነት ካልጎደላቸው ፣ምኑን ያስተምራል ብለህ አቀረብካት፣ እንደዳነች ማመን አልፈለገችም፣ ከዚያ ይልቅ የናንተን ስራ ሰበከች፣እናንተ መታበይ ትፈልጋላችሁ እንዴ?ከዚህይልቅ የእግዚአብሄር ስራ የማይሸፈንበትን ብታቀርቡ ነው ተገቢ የሚሆነው።
አይባልም እህቴ ለበጎ ነዉ ምክንያት አለዉ አትፍረዱ እባካቹ
❤❤❤❤❤