Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
yemigerm ewunet !
ወንድም ደጉ ተባረክ እጅግ የምታውቀኝ ልጅኽ ነኝ ከጀርመን ስወድኽ እኮ
Amen Amen Geta Eyesus hoy bezhi bekeberew Ewnet lay nefsan silasarefikilign ejig ejig adrige ameseginihalhu
ሀሌሉያ አሚን እልልልልልልልልልልልልልአሚን አሚንንንንን እልልልልልልልልልልልልልልምእመናኑ ደስ ሲሉ ዋው ይሄ ዘመን ናፈቀኝ ዋው
1yohans 5:20 የእግዚአብሔርም ልጅ እንደ መጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።
ኢየሱስ ብቻ ይንገስ፤አሜን።
የእግዚአብሔር አገልጋይ ተባረክልኝ
JESUS BLESS U SINCE U ARE THE TRUE MISSIONER OF HIM(JESUS)
Oh yes he is!
Awu Abi New!!!!!!!! Bro LJBU
Ameen Ameen Ameen haleeeluya yimetal liwesiden bemelakt tajibo simu yibarek lezelalem faster zemenh yibarek✅✅✅✅🙏🙏🙏🙌🙌🙌
that's right GOD BLESS YOU BISHOP DEGU JESUS IS MY LIFE
ናፈቀንኮ ይሄ ቀን ሀሌሉያ እየሱስ እፉፉፉፉፉፉ
ከልጅነትህ ጀምሮ የመረጠህ አምላክ እየባረከ ይባርክህ
THE LORD OUR GOD IS ONE LORD
hg awchi athunaa hg astergwami hun derek athun gn ye egziabher kal mn endemil mermer
የኔ ሰባኪ ስታምር እግዚአብሔር ካተጋኮነው ሀሌሉያ እየሱስ ያድናል
God bless u more my bishop degu we love u
Amen ewnetnew
amazy preaching oh! there is only one God named jesu. glory to one lord jesus.
አመአአን ❤️❤️❤️☝️🥰🥰🥰ልልልልልልለ
አሜን አሜን 🙌🙌
geta eyesus ybarkh wendm degu amlakachin and New smum eyesus new
እልልልልልልልልአሚን ፓስተርዬ በየሱስም ዘመንክ ይባረክልን ዋውውውውውውውው እግዚሀብሔር ይባረክልን
ሀሌሉያ ኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡአአኡኡኡኡኡእልልልልልልልልልልልልልልሆእየሱስ አባባዬ ሀሌሉያያያያያያያያያያያሀሌሉያ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልአሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚንየኔ ሰራተኛ እየት በማስተዋል እደሚሰብክ ኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡበእባ ሆኜ ነብስም አልቀርልኝም ኡኡኡኡኡኡኡኡኡ ኧረ ዘመንክ ይባረክልን
Amen God Bless You Bro
P
እነጂ በሆነ ዘመን የኖረ አንድ ሰውዬ አይደለም
Amen Jesus is father
ይልከቱት!
oh! Ameen
yes Jesus is the truth God and my father
oh haleluya haleluya amen amen
Yigermali !!!!!
አሚን አሚን አሚን አሚን አሚንንንን አሚንንንንንን አሚሚሚሚሚንንንንንንንንንንንንን እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
Amen joro yalewu ehen sibket bedemb yisma ☝️💖💖
Amen
ወደእርሱ መድረስና የመንፈስ ቅዱስን ፍሬ ማፍራት ወይም መውለድ ነው አባትነት የምንደርስበትም በውስጣችን የተሰወረ በስራ ወይም በማፍራት የሚገለጥ ህይወት ነው ክርስቶስ ህይወታችን ውስጣችን ስለሆነ
oh haleluya haleluya amen
Amennnnnnnn yesus haleluya haleluya haleluya haleluya yesus
Hashi like new
Amen amen tbareku♥️♥️♥️♥️
Ameeeen yesus haleluya haleluya haleluya haleluya yesus elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii
1 amelak eyesus temesgennnnnnnnn
Ameeeen yesus haleluya haleluya haleluya haleluya yesus elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii yesus Tamasegen yesus ohhhhhh yesus
Amen Amen Amen Amen
Aman Aman Geta eysuci zamanhi yibark
ብዙ ኣመታቶች 3ኣማልክትን ሳመልክ አየኖርኩኘ ሳለሁ አየሱሴ ኣባቴ ወደሃዋርያት ቤ/ክ በራሱ ጊዜ ኣመጣኝ
kakaka you decived your self brother you have no idea of what you are in.
Nahom Girma Eyezus lemiwedew erasen egelitletalhu ayedel yalew. Lersu beralet lantem endiberalih yilik seliy mekawemun titeh
Enquan ewinetu beralih wendime
and gwadengayee endihee bloo aleee "enante hawariyatoch stebaluuu ke seytan yanese meredat yzachuu ekoo nw church yekefetachut"degmom ewnetun nw and ewnetaa be wengelat lay tesfooo enagengalen matiwose wengel 4:3 1 ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥ 2 አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ። 3 ፈታኝም ቀርቦ።የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው። matiwos 8:2928 ወደ ማዶም ወደ ጌርጋሴኖን አገር በመጣ ጊዜ፥ አጋንንት ያደሩባቸው ሁለት ሰዎች ከመቃብር ወጥተው ተገናኙት፤ እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው ድረስ እጅግ ክፉዎች ነበሩ። 29 እነሆም። ኢየሱስ ሆይ፥ የእግዚአብሔር ልጅ፥ ከአንተ ጋር ምን አለን? ጊዜው ሳይደርስ ልትሣቅየን ወደዚህ መጣህን? እያሉ ጮኹ። matiwose wengel 4:6 5 ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ። 6 መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው። markos wengel 3:11 11 ርኵሳን መናፍስትም ባዩት ጊዜ በፊቱ ተደፍተው። አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ እያሉ ጮኹ። markos 5:7 5 ሁልጊዜም ሌሊትና ቀን በመቃብርና በተራራ ሆኖ ይጮኽ ነበር ሰውነቱንም በድንጋይ ይቧጭር ነበር። 6 ኢየሱስንም ከሩቅ ባየ ጊዜ ሮጦ ሰገደለት፥ 7 በታላቅ ድምፅም እየጮኸ። የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳታሠቃየኝ በእግዚአብሔር አምልሃለሁ አለ፤ lukas wengel 4:3 3 ዲያብሎስም። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ ይህን ድንጋይ። እንጀራ ሁን ብለህ እዘዝ አለው። lukas wengel 4:11 6 ዲያብሎስም። ይህ ሥልጣን ሁሉ ክብራቸውም ለእኔ ተሰጥቶአል ለምወደውም ለማንም እሰጠዋለሁና ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ 7 ስለዚህ አንተ በእኔ ፊት ብትሰግድ፥ ሁሉ ለአንተ ይሆናል አለው። 8 ኢየሱስም መልሶ። ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአል አለው። 9-11 ወደ ኢየሩሳሌም ደግሞ ወሰደው፤ በመቅደስም ጫፍ ላይ አቁሞ። ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል፥ እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ከዚህ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው። lukas wengel 4:1141 አጋንንትም ደግሞ። አንተ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ እያሉ እየጮኹም ከብዙዎች ይወጡ ነበር፤ ገሠጻቸውም ክርስቶስም እንደ ሆነ አውቀውት ነበርና እንዲናገሩ አልፈቀደላቸውም። lukas wengel 8:2827 ወደ ምድርም በወጣ ጊዜ አጋንንት ያደሩበት አንድ ሰው ከከተማ ወጥቶ ተገናኘው፥ ከብዙ ዘመንም ጀምሮ ልብስ ሳይለብስ በመቃብር እንጂ በቤት አይኖርም ነበር። 28 ኢየሱስንም ባየ ጊዜ ጮኾ በፊቱ ተደፋ በታላቅ ድምፅም። የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳትሣቀየኝ እለምንሃለሁ አለ። engdihee yhen yahel kalen diablosen erasuu afun yemyasiz megelet be enantee zend alee yhen ewnet esuuu erasuuu likedew endemaychel kayen aybekam seytan be ewketm be megeletm ybeltachuhal be simet sayhone bemaweke nw..........................btcheluuu endawem le sewyeachuuu mekerut be eyee adebabayu afun endaykeft seytan be saak eyetenketeketebachuuunw so please lenantew nw mechereshaw
Nahom Girma የጠቀስከው ጥቅስ ከምንም ጋር አይሄድም: የሀዋርያት ቤተክርስቲያን እውነተኛ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን ናት: ጥንቆላ ሳይሆን ወንጌል የሚሰበክባት: ማጭበርበርና ማደናገር የሌለባት: ብዙዎች ከእስራታቸው ተፈተው ሰላም ያገኙባት እየሱስ ብቻውን የሚመለክባት የክርስቶስ ሙሽራ ናት: ይልቅስ ነፍስህን ከዘላለም ሞት አስመልጥ!!
Amennnnnnn
"Kal sega hone tseganena ewuneten temolto begna adere"
amen
ይመልከቱት!
realy the revelation is from the GOD
yemimetawu yemiwesiden eyesus bicha .Haleluya
SO AM I(GELETA ABEBE
አሜኀኀኀኀኀኀኀኀኀኀኀኀሜ
እልልልልልልልልልልልላእልልልልልልልልልልልል ልእልልልልልልልልልልልልልልእልልልልልልልልልልልልልልኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡአሚንንንን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን
yemimeta,yemikebir,yeminegis iyesus!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
egz/er edme chemiro lerasu ahunim kibr yewused!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
.. ዩሃንስ ፮ ፣ ፬፬አብ ከሳበው በቀር ወደ ኢየሱስ የሚሔድ የለም
ጆሮህ ላይ ልክ እንደ እስኪሪፕቶ ሳኆልን ጆሮህ ላይ ሰከተህ እረስተሀው ስኦልን በክርስትያኖች ጉያ መፈለግህ በፈቃድህ የወንጌል ወገንተኝነት ስለተንገራገጭብህ ንቃያንቀላፉ ዘንድ ምክንያት የሆንካችውን ሁሉ ቀስቅስ አንቃ
BBitsue amlak :- ምን ለማለት እንደፈለክ አልገባኝም ትምህርቱ ስህተት ነው እያልክ ነው ወይስ???????
bedenb nwa ehet alem let me send you resources if yes replay
ችግሩ የትርጉም ስህተት ነው። አብም ወልድም መንፈስ ቅዱስም በክርስቶስ ተገልጧል። ቅዱሳን ሐዋሪያት ክርስቶስ ማን እንደሆነ ስለተረዱ በስሙ አጠመቁ። ዛሬም ከክርስቶስ ውጪ ሌላ አብ ብለው የሚያምኑትን በትምህርት ማረም ይቻላል።
ጳውሎስ የሰበከው ኢየሱስ ሌላ፣ አንተ የምትሰብከው ኢየሱስ ሌላ!!እያነበቡ መሳት ይሏል ይህ ነው!!ጳውሎስ ግን፦⏩ (ኤፌ 1:3-4) ነው ያለው!!
ኢየሱስ አምላክ ነው። ኢየሱስ አብ አይደለም። ኢየሱስ ወልድ ነው።
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ የማይነጣጠሉ ናቸዉ ነገር ግን ኢየሱስ አብ አይደለም።ዩሀንስ 1:1-10 በደንብ አንብብት እርሱ ከገባችሁ ይገለጥላችሀል
የምናመልከውን እንወቅ! ወንድም ኢየሱስን በማወቅ ዙሪያ ተሳስተሃል ማንም እውነቱን ማወቅ ቢወድ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን በጥሞና እና በመንፈስ እስከመጨረሻው ቢከታተል ከተሳሳተ ግንዛቤ ራሱን ይመልሳል። ua-cam.com/video/K9c7mV3XxmE/v-deo.html
ማመልከዉን አዉቀዋለሁ ሊንክ ማየት አይጠበቅብኝም ቅዱስ ቃሉ እያለ ቃሉን ደስ እንዳላችሁ ስለምትተረጉሙት ነዉንጂ ሴት ነኝአብ ፣ ወልድ ፣ መንፈስ ቅዱስ (ሶስት አካላት (persons) ናቸው። በአካል 3 ናቸው። በእውቀት ፣በፍቃድ ፣ በስሜት አንድ ናቸው። ማለትም አብ የሚያቀውን (ወልድም መ.ቅዱስም ያውቃሉ) ፣ አብ የሚሰማውን(ስሜት) ወልድም መ.ቅዱስም ይሰማዋል፣ የአብ ፍቃድ (የወልድም የመ.ቅዱስም ፍቃድ ነው)። በስራ ድርሻ ግን ይለያያሉ ማለትም መስቀል ላይ የሞተው #አብም #መ.ቅዱስም አደለም። ወልድ ነው የሞተው። ልጁን ደግሞ የሰጠው #አብ ነው ፣ ልጁ በማርያም ማዕፀን ውስጥ ሰው እንዲሆን ያረገው #መንፈስ.ቅዱስ ነው። በተጨማሪም ዘፍጥረት 1:26 ላይ ( #ኑ ሰውን #በመልካችን እንፍጠር) የሚለው ቃል ላይ አብ #ኑ ብሎ የሚጠራቸው #እየሱስንና #መንፈስ.ቅዱስን ነው።
አይይይ ከማንም አልወረስኩም ወራሹ እራሱነዉ የወረሰኝ ወንድሜ ጥቅስ ጠቅሶ ማጣመም ምን ይሉታል አረ ንቃ (የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 26)----------39፤ ጥቂትም ወደ ፊት እልፍ ብሎ በፊቱ ወደቀና ሲጸልይ። አባቴ፥ ቢቻልስ፥ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ፤ ነገር ግን አንተ እንደምትወድ ይሁን እንጂ እኔ እንደምወድ አይሁን አለ።. . .42፤ ደግሞ ሁለተኛ ሄዶ ጸለየና። አባቴ፥ ይህች ጽዋ ሳልጠጣት ታልፍ ዘንድ የማይቻል እንደ ሆነ፥ ፈቃድህ ትሁን አለ።እዚህ ክፍል ላይስ..አባቴ እያለ ማንን ነው ይህች ፅዋ #ፍቃድህ ከሆነ ከኔ ትለፍ ብሎ ሚጠይቀው? እራሱን ነው?. ድራማ አይደለም እራስን በራስ እያወሩ የሚተወንበት #አንተ እንደምትወድ ይሁን እንጂ #እኔ እንደምወድ አይሁን አለ. #አንተ ከዛ ደግሞ #እኔ እያለ የሚያወራው ሁለቱም ቦታ ላይ እራሱን ነው??? Never!! አንተ ብሎ #አብን ሲጠራው #እኔ ብሎ እራሱን ይገልፃል። መጨረሻ ላይስ #አባቴ ለምን ተውከኝ የሚለው ማንን ነው? እራሱን ነው? አረ አይደለም!😁
yemigerm ewunet !
ወንድም ደጉ ተባረክ እጅግ የምታውቀኝ ልጅኽ ነኝ ከጀርመን ስወድኽ እኮ
Amen Amen Geta Eyesus hoy bezhi bekeberew Ewnet lay nefsan silasarefikilign ejig ejig adrige ameseginihalhu
ሀሌሉያ አሚን እልልልልልልልልልልልልል
አሚን አሚንንንንን እልልልልልልልልልልልልልል
ምእመናኑ ደስ ሲሉ ዋው ይሄ ዘመን ናፈቀኝ ዋው
1yohans 5:20 የእግዚአብሔርም ልጅ እንደ መጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።
ኢየሱስ ብቻ ይንገስ፤አሜን።
የእግዚአብሔር አገልጋይ ተባረክልኝ
JESUS BLESS U SINCE U ARE THE TRUE MISSIONER OF HIM(JESUS)
Oh yes he is!
Awu Abi New!!!!!!!! Bro LJBU
Ameen Ameen Ameen haleeeluya yimetal liwesiden bemelakt tajibo simu yibarek lezelalem faster zemenh yibarek✅✅✅✅🙏🙏🙏🙌🙌🙌
that's right GOD BLESS YOU BISHOP DEGU JESUS IS MY LIFE
ናፈቀንኮ ይሄ ቀን ሀሌሉያ እየሱስ እፉፉፉፉፉፉ
ከልጅነትህ ጀምሮ የመረጠህ አምላክ እየባረከ ይባርክህ
THE LORD OUR GOD IS ONE LORD
hg awchi athunaa hg astergwami hun derek athun gn ye egziabher kal mn endemil mermer
የኔ ሰባኪ ስታምር እግዚአብሔር ካተጋኮነው ሀሌሉያ እየሱስ ያድናል
God bless u more my bishop degu we love u
Amen ewnetnew
amazy preaching oh! there is only one God named jesu. glory to one lord jesus.
አመአአን ❤️❤️❤️☝️🥰🥰🥰ልልልልልልለ
አሜን አሜን 🙌🙌
geta eyesus ybarkh wendm degu amlakachin and New smum eyesus new
እልልልልልልልል
አሚን ፓስተርዬ በየሱስም ዘመንክ ይባረክልን ዋውውውውውውውው እግዚሀብሔር ይባረክልን
ሀሌሉያ ኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡአአኡኡኡኡኡ
እልልልልልልልልልልልልልል
ሆእየሱስ አባባዬ ሀሌሉያያያያያያያያያያያ
ሀሌሉያ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን
የኔ ሰራተኛ እየት በማስተዋል እደሚሰብክ ኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡ
በእባ ሆኜ ነብስም አልቀርልኝም ኡኡኡኡኡኡኡኡኡ ኧረ ዘመንክ ይባረክልን
Amen God Bless You Bro
P
እነጂ በሆነ ዘመን የኖረ አንድ ሰውዬ አይደለም
Amen Jesus is father
ይልከቱት!
oh! Ameen
yes Jesus is the truth God and my father
oh haleluya haleluya amen amen
Yigermali !!!!!
አሚን አሚን አሚን አሚን አሚንንንን አሚንንንንንን አሚሚሚሚሚንንንንንንንንንንንንን እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
Amen joro yalewu ehen sibket bedemb yisma ☝️💖💖
Amen
ወደእርሱ መድረስና የመንፈስ ቅዱስን ፍሬ ማፍራት ወይም መውለድ ነው አባትነት የምንደርስበትም በውስጣችን የተሰወረ በስራ ወይም በማፍራት የሚገለጥ ህይወት ነው ክርስቶስ ህይወታችን ውስጣችን ስለሆነ
oh haleluya haleluya amen
Amennnnnnnn yesus haleluya haleluya haleluya haleluya yesus
Hashi like new
Amen amen tbareku♥️♥️♥️♥️
Ameeeen yesus haleluya haleluya haleluya haleluya yesus elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii
1 amelak eyesus temesgennnnnnnnn
Ameeeen yesus haleluya haleluya haleluya haleluya yesus elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii elllllllllliiii yesus Tamasegen yesus ohhhhhh yesus
Amen Amen Amen Amen
Aman Aman Geta eysuci zamanhi yibark
ብዙ ኣመታቶች 3ኣማልክትን ሳመልክ አየኖርኩኘ ሳለሁ አየሱሴ ኣባቴ ወደሃዋርያት ቤ/ክ በራሱ ጊዜ ኣመጣኝ
kakaka you decived your self brother you have no idea of what you are in.
Nahom Girma Eyezus lemiwedew erasen egelitletalhu ayedel yalew. Lersu beralet lantem endiberalih yilik seliy mekawemun titeh
Enquan ewinetu beralih wendime
and gwadengayee endihee bloo aleee "enante hawariyatoch stebaluuu ke seytan yanese meredat yzachuu ekoo nw church yekefetachut"
degmom ewnetun nw and ewnetaa be wengelat lay tesfooo enagengalen
matiwose wengel 4:3 1 ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥ 2 አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ። 3 ፈታኝም ቀርቦ።የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው።
matiwos 8:29
28 ወደ ማዶም ወደ ጌርጋሴኖን አገር በመጣ ጊዜ፥ አጋንንት ያደሩባቸው ሁለት ሰዎች ከመቃብር ወጥተው ተገናኙት፤ እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው ድረስ እጅግ ክፉዎች ነበሩ። 29 እነሆም። ኢየሱስ ሆይ፥ የእግዚአብሔር ልጅ፥ ከአንተ ጋር ምን አለን? ጊዜው ሳይደርስ ልትሣቅየን ወደዚህ መጣህን? እያሉ ጮኹ።
matiwose wengel 4:6
5 ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ። 6 መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።
markos wengel 3:11
11 ርኵሳን መናፍስትም ባዩት ጊዜ በፊቱ ተደፍተው። አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ እያሉ ጮኹ።
markos 5:7
5 ሁልጊዜም ሌሊትና ቀን በመቃብርና በተራራ ሆኖ ይጮኽ ነበር ሰውነቱንም በድንጋይ ይቧጭር ነበር። 6 ኢየሱስንም ከሩቅ ባየ ጊዜ ሮጦ ሰገደለት፥ 7 በታላቅ ድምፅም እየጮኸ። የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳታሠቃየኝ በእግዚአብሔር አምልሃለሁ አለ፤
lukas wengel 4:3
3 ዲያብሎስም። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ ይህን ድንጋይ። እንጀራ ሁን ብለህ እዘዝ አለው።
lukas wengel 4:11
6 ዲያብሎስም። ይህ ሥልጣን ሁሉ ክብራቸውም ለእኔ ተሰጥቶአል ለምወደውም ለማንም እሰጠዋለሁና ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ 7 ስለዚህ አንተ በእኔ ፊት ብትሰግድ፥ ሁሉ ለአንተ ይሆናል አለው። 8 ኢየሱስም መልሶ። ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአል አለው። 9-11 ወደ ኢየሩሳሌም ደግሞ ወሰደው፤ በመቅደስም ጫፍ ላይ አቁሞ። ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል፥ እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ከዚህ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።
lukas wengel 4:11
41 አጋንንትም ደግሞ። አንተ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ እያሉ እየጮኹም ከብዙዎች ይወጡ ነበር፤ ገሠጻቸውም ክርስቶስም እንደ ሆነ አውቀውት ነበርና እንዲናገሩ አልፈቀደላቸውም።
lukas wengel 8:28
27 ወደ ምድርም በወጣ ጊዜ አጋንንት ያደሩበት አንድ ሰው ከከተማ ወጥቶ ተገናኘው፥ ከብዙ ዘመንም ጀምሮ ልብስ ሳይለብስ በመቃብር እንጂ በቤት አይኖርም ነበር። 28 ኢየሱስንም ባየ ጊዜ ጮኾ በፊቱ ተደፋ በታላቅ ድምፅም። የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳትሣቀየኝ እለምንሃለሁ አለ።
engdihee yhen yahel kalen diablosen erasuu afun yemyasiz megelet be enantee zend alee yhen ewnet esuuu erasuuu likedew endemaychel kayen aybekam seytan be ewketm be megeletm ybeltachuhal be simet sayhone bemaweke nw..........................
btcheluuu endawem le sewyeachuuu mekerut be eyee adebabayu afun endaykeft seytan be saak eyetenketeketebachuuunw so please lenantew nw mechereshaw
Nahom Girma የጠቀስከው ጥቅስ ከምንም ጋር አይሄድም: የሀዋርያት ቤተክርስቲያን እውነተኛ የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተክርስቲያን ናት: ጥንቆላ ሳይሆን ወንጌል የሚሰበክባት: ማጭበርበርና ማደናገር የሌለባት: ብዙዎች ከእስራታቸው ተፈተው ሰላም ያገኙባት እየሱስ ብቻውን የሚመለክባት የክርስቶስ ሙሽራ ናት: ይልቅስ ነፍስህን ከዘላለም ሞት አስመልጥ!!
Amennnnnnn
"Kal sega hone tseganena ewuneten temolto begna adere"
Amen
amen
ይመልከቱት!
realy the revelation is from the GOD
yemimetawu yemiwesiden eyesus bicha .Haleluya
SO AM I(GELETA ABEBE
አሜኀኀኀኀኀኀኀኀኀኀኀኀሜ
እልልልልልልልልልልልላ
እልልልልልልልልልልልል ል
እልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልል
ኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡ
አሚንንንን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን አሚን
yemimeta,yemikebir,yeminegis iyesus!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
egz/er edme chemiro lerasu ahunim kibr yewused!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
.. ዩሃንስ ፮ ፣ ፬፬
አብ ከሳበው በቀር ወደ ኢየሱስ የሚሔድ የለም
ጆሮህ ላይ ልክ እንደ እስኪሪፕቶ ሳኆልን ጆሮህ ላይ ሰከተህ እረስተሀው
ስኦልን በክርስትያኖች ጉያ መፈለግህ
በፈቃድህ የወንጌል ወገንተኝነት ስለተንገራገጭብህ ንቃ
ያንቀላፉ ዘንድ ምክንያት የሆንካችውን ሁሉ ቀስቅስ አንቃ
BBitsue amlak :- ምን ለማለት እንደፈለክ አልገባኝም ትምህርቱ ስህተት ነው እያልክ ነው ወይስ???????
bedenb nwa ehet alem let me send you resources if yes replay
ችግሩ የትርጉም ስህተት ነው። አብም ወልድም መንፈስ ቅዱስም በክርስቶስ ተገልጧል። ቅዱሳን ሐዋሪያት ክርስቶስ ማን እንደሆነ ስለተረዱ በስሙ አጠመቁ። ዛሬም ከክርስቶስ ውጪ ሌላ አብ ብለው የሚያምኑትን በትምህርት ማረም ይቻላል።
ጳውሎስ የሰበከው ኢየሱስ ሌላ፣ አንተ የምትሰብከው ኢየሱስ ሌላ!!
እያነበቡ መሳት ይሏል ይህ ነው!!
ጳውሎስ ግን፦
⏩ (ኤፌ 1:3-4) ነው ያለው!!
ኢየሱስ አምላክ ነው። ኢየሱስ አብ አይደለም። ኢየሱስ ወልድ ነው።
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ የማይነጣጠሉ ናቸዉ ነገር ግን ኢየሱስ አብ አይደለም።ዩሀንስ 1:1-10 በደንብ አንብብት እርሱ ከገባችሁ ይገለጥላችሀል
የምናመልከውን እንወቅ! ወንድም ኢየሱስን በማወቅ ዙሪያ ተሳስተሃል ማንም እውነቱን ማወቅ ቢወድ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን በጥሞና እና በመንፈስ እስከመጨረሻው ቢከታተል ከተሳሳተ ግንዛቤ ራሱን ይመልሳል።
ua-cam.com/video/K9c7mV3XxmE/v-deo.html
ማመልከዉን አዉቀዋለሁ ሊንክ ማየት አይጠበቅብኝም ቅዱስ ቃሉ እያለ ቃሉን ደስ እንዳላችሁ ስለምትተረጉሙት ነዉንጂ ሴት ነኝ
አብ ፣ ወልድ ፣ መንፈስ ቅዱስ (ሶስት አካላት (persons) ናቸው። በአካል 3 ናቸው። በእውቀት ፣በፍቃድ ፣ በስሜት አንድ ናቸው። ማለትም አብ የሚያቀውን (ወልድም መ.ቅዱስም ያውቃሉ) ፣ አብ የሚሰማውን(ስሜት) ወልድም መ.ቅዱስም ይሰማዋል፣ የአብ ፍቃድ (የወልድም የመ.ቅዱስም ፍቃድ ነው)። በስራ ድርሻ ግን ይለያያሉ ማለትም መስቀል ላይ የሞተው #አብም #መ.ቅዱስም አደለም። ወልድ ነው የሞተው። ልጁን ደግሞ የሰጠው #አብ ነው ፣ ልጁ በማርያም ማዕፀን ውስጥ ሰው እንዲሆን ያረገው #መንፈስ.ቅዱስ ነው። በተጨማሪም ዘፍጥረት 1:26 ላይ ( #ኑ ሰውን #በመልካችን እንፍጠር) የሚለው ቃል ላይ አብ #ኑ ብሎ የሚጠራቸው #እየሱስንና #መንፈስ.ቅዱስን ነው።
አይይይ ከማንም አልወረስኩም ወራሹ እራሱነዉ የወረሰኝ ወንድሜ ጥቅስ ጠቅሶ ማጣመም ምን ይሉታል አረ ንቃ
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 26)
----------
39፤ ጥቂትም ወደ ፊት እልፍ ብሎ በፊቱ ወደቀና ሲጸልይ። አባቴ፥ ቢቻልስ፥ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ፤ ነገር ግን አንተ እንደምትወድ ይሁን እንጂ እኔ እንደምወድ አይሁን አለ።
. . .
42፤ ደግሞ ሁለተኛ ሄዶ ጸለየና። አባቴ፥ ይህች ጽዋ ሳልጠጣት ታልፍ ዘንድ የማይቻል እንደ ሆነ፥ ፈቃድህ ትሁን አለ።
እዚህ ክፍል ላይስ..አባቴ እያለ ማንን ነው ይህች ፅዋ #ፍቃድህ ከሆነ ከኔ ትለፍ ብሎ ሚጠይቀው? እራሱን ነው?. ድራማ አይደለም እራስን በራስ እያወሩ የሚተወንበት #አንተ እንደምትወድ ይሁን እንጂ #እኔ እንደምወድ አይሁን አለ. #አንተ ከዛ ደግሞ #እኔ እያለ የሚያወራው ሁለቱም ቦታ ላይ እራሱን ነው??? Never!! አንተ ብሎ #አብን ሲጠራው #እኔ ብሎ እራሱን ይገልፃል።
መጨረሻ ላይስ #አባቴ ለምን ተውከኝ የሚለው ማንን ነው? እራሱን ነው? አረ አይደለም!😁
oh haleluya haleluya amen amen