የወተት ምርት ጥራት ቁጥጥር

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 15 вер 2024
  • #FANA_TV #FANA_NEWS #ፋና_ዜና
    በሀገራችን በወተት ምርት ላይ ተሰማርተው በስራ ላይ ካሉት 13 የወተት አቀነባባሪ ድርጅቶች ውስጥ 12 ያህሉ የምርት ጥራት ክፍተት እንደታየባቸው ገልጾል፡፡
    የወተት ምርት ጥራት ጉዳይን በሚመለከት ዛሬ የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒትና ቁጥጥር ባለስልጣን መግለጫ ሰጥቷል፡፡
    የቁጥጥር ባለስልጣኑ ከወተት አምራች ድርጅቶች ናሙና በመውሰድ ባደረግኩት ምርመራ ከ13 ፋብሪካዎች ውስጥ ከአንዱ በቀር የንጽህና የአመራረት ጥራቱን ጠብቀው እያመረቱ እንዳልነበረ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡

КОМЕНТАРІ •