@@gobezeassefa1437 Gobeze I appreciate your concern for MK. It is also mine. But There is a conflict of interest between MK and the so called "BAHITAWI" and their tunnel's .By the way are you the one who buy axion( bond) from MK covered entity or any business affairs' with MK? Do you know that MK didn't have a single car any MK commission taker can have it/even though MK can buy few cars / for its huge activities. All its work were done and will be don with car rentals 🤑This kind of MK you tube catchy title and brainstorming program were done to divert attention...(ከውስጥ አዋቂ)
@@kirubel9149 it is bc you mentioned it wrongly enji i the discussion was about bhtwna... leave MK behind (...የዘራውን ያጭዳል አሉባልታው አይጠቅመንም) and lets discuss about the thing. Who do you think is following the right path ena criticized bc of the so called "conflict of intereset"?
የምዕመናንን እንባና ችግር መከራ ተመልክቶ አይዟችሁ የሚሉንን አባቶቻችንን የሰጠን እግዚአብሔር ይመስገን እድሜና ጤና ለመምህር ግርማ፣ቀሲስ ሄኖክና መምህር ተስፋዬ አበራ።
ሌሎቹ መምህራ ቃለ እግዚአብሔር አያስተምሩም እነዚህ ብቻ ናቸው 🤔🤔??
የሰው ተከታይ ከእውቀት ነጻ ይሄን ትምህር ስማ
@@getasewgech074
ምኑን ይሰሙታል ሰው መከተል አእምሯቸውን አዙሮት ስድብ ብቻ ነ ነው እሚያውቁት ለሁላችንም ልቦና ይስጠን🙏🙏🙏
መምህር ግርማ መምህር ተሰፋይ ሃሰተኛኛ አጥማቄ መተተኞች ናቸው ዝብለሽ ትምህርትሽን ተማሬ ከአባቶቻችን ነጋዲዎችን ትተሽ🤭
@@hanaalemu949
እውነት ነው እህት እኔ አጥማቂ እገሌ መሌ አልከታተልም ወንጌልን የሚያስተምሩ መምህሮችን ያብዛልነረ እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ እግዚአብሔር ይርዳን አሜን🙏🙏🙏
መምህር ያረጋል መምህር ሃይለማርያም መምህር ገብረመድህን እንቁዎቻችን እግዚአብሔር ይጠብቅልን!!!
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
ይቅር ይበለን ስተን ነበር እኔ በእግዚአብሔር ፈቃድ ተመለስሁ አስተዋይ ልቦና ይስጠን
*እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን* እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ
- ሉቃስ 1፥19
*ቅዱስ ገብርኤል በፊታችን ቁሞ ወደ ሀሰተኞች መንገድ ከመጓዝ ይጠብቀን በስሙ ለነገዱም እርሱ ይማራቸው ልብ ይስጣቸው ቃለ ህይወት ያሰማልን*
*እባካችሁ የተዋህዶ ልጆች የአጋንንት ትምህርት ከመከታተል ይልቅ የእግዚአብሔርን ቅዱስ ቃል ስሙ አጋንንት የወደቀ የተረሳ የተረገጠ ነው አያስፈራም እግዚአብሔርን በመፍራት ኑሩ እሽ 😍🥰🥰*
እስኪ አባታችን ሆይ የሚለውን ፀሎት በቀን 12 ጊዜ ድገመው እርግጠኛነህ ይሄን ማድረግ አትችልም ምክንያቱም ውስጥህ በአጋንንት የተተበተበ ስለሆነ። ሴጣን የወደቀ ነው እንጂ የሞተ አይደለም
@@paulosyimer9073 🤔ይሄ ደግሞ የመቃወሚያ መንገድ መሆኑ ነው ተው እንጅ ወዳጀ አንተ ስለ እኔ ፀሎት ማድረግ አትነግረኝም ባላቀውም በምችለው አደርጋለሁ አንተ አስራ ሁለት አልፎ አርባ አራት ጊዜ ብታደርግ ተመልሰህ ጭቃ ከሆንህ ምን ዋጋ አለው ወዳጀ ሰይጣን የተረሳ የተረገጠ አልሁ እንጅ ሞተ አላልሁም ግን ተዋህዶ ሁኖ እንደዚህ ማሰብ እጅግ በጣም ያሳዝናል ክርስቶስ ኢየሱስ እሳት እና ውሀ አቅርቦልሀል መርጠህ መግባት የአንተ ነው የዘመኑ ባህታዊ ከጥማቂ ከጴኔጤ የባሱ ናቸው አለቀ ጴንጤ የሚሰራውን ይሰራሉ የተሰረቀ ሀሳብ ነው ልብ ይስጣቸው
ቃለ ህይወት ያሰማልን
@@እምነትተስፋፍቅር አሜን አሜን አሜን በእውነቱ 😊
@@paulosyimer9073 ከሀሰተኛ አጥማቂወች እግር ስር የሚደፉትን እንደዚህ ምከራቸውና የሚያስጨንቃቸውን በ12 አቡነዘ በሰማያት ደግመው እንድፈወሱና አምላካቸውን እንዲያመሰግኑ አድርግ እግዚአብሔር ፈወሰኝ ከማለት ይልቅ አባ እገሌ ፈወሰኝ እያሉ እየጠፉልህ ነውና ይመስለኛል አንተም የዚህ ተጠቂ ነህ እና አባቶቻችን የሚሉንን እንስማ እና ከክፉው እንራቅ ያለበለዚያ አወዳደቃችን አያምርም።
እነዚህን መ/ራን በአንድ መድረክ ማግኘት እጅግ መታደል ነዉ፡፡ እግዚአብሔር ይጠብቅልን!
መምህሮቻችን እግዚአብሔር በእድሜና በጤና ያቆይልን፡
እግዚአብሔር ሆይ ማኅበረ ቅዱሳንን ለዓላማ አቁመሃልና እናመሰግናለን፡፡
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህሮቻችን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን😍😍😍😍😍😍😍🌹🌹🌹🌹🌹💐💐💐💐💐💐💐💐❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራኖቻችን ማህበረ ቅዱሳን በርቱልን እግዚአብሔር ይጠብቃቹ
አሜን ፣ መምህራኖቻችን ከሰጡን ከዚህ ት/ት ብዙ ተምርያለሁ ፣ እግዚአብሔር ይስጥልን ፣።
ማህበረ ቅዱሳን እንዳትሰለቹ በርቱ የዋሆች ምዕመን ትታደጋላችሁ እና አባቶቼ በርቱ ባለማወቅ የሃሳዊ አጥማቂ ባህታዊ ተከታይ የሆኑትን ነፍሳት ትታደጋላችሁና ወጀቡን ታግሳችሁ ወደ ፊት የአባቶቻችን እውነተኛ ስርዓት አሳውቁን በርቱ መምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ከተዐምር ናፍቂዎችም ይጠብቀን🙌
የሚሰማ ካለ ጥሩ አስተማሪ ውይይት ነው።
"፤ የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው። "
(ወደ ዕብራውያን 13: 7)
የእግዚአብሔር መንገድ (ፆም፤ ፀሎቶ፤ ስግደት፤ ምፅዋት እና በጎ ምግባር በተግባር ገልጠዉ ያሳዩን)በተግባር ገልጠዉ ላሳዩን ለአባታችን መምህር ግርማ ፈጣሪ ዕድሜ እና ጤና ያድልልን ።
መምህሮቻችን እግዚአብሔር በእድሜና በጤና ያቆይልን ሰውን የምንከተልም እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን።
ለአባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
የአገልግሎት ዘመን ይባርክልን
ሊነጋ ነው።ተመስገን የምህረት አመት ልታመጡን ነው።
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባቶቻችን ፀጋውን ያብዛላችሁ ማንም ትችት ቢያበዛ አገልግሎቱን እንዳታቋርጡት በትህትና እንጠይቃለን።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን። የማኅበረ ቅዱሳንን አገልግሎት ከዚህም በላይ ከፍ ያድርግልን ይባርክን አምላከ ቅዱሳን።
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
እውነት ለመናገር የዛሬ ሁለት አመት አያቴ አክስቴ ወንቅሽት ቅዱስ ገብርኤል ሄደው አባ ዮሃንስን ሳነገኝው መጣን ብለው እኔም እሱ ቢኑር ጥሩ ነበር የወጣላችሁ ነበር ሰይጣኑ ያልኩ ጅላንፎ 😅 ነኝ እኮ😢 እግዚአብሔር ይመስገን አያቴም አሁን መልኩሳለች አክስቴም ከስህተቱ ተምራለች እኔም ተምሪለሁ እና ሁላችም እናስታውስ ከሰው ይልቅ ቅዱስ እግዚአብሔር እንከተል የድንግል ልጅ ❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት በዘመናችሁን በቤተክርስቲያን ያርዝምልን።
እግዚአብሔር ይመስገን ሰላማችሁ ይድረሰን መምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሠማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ሰውን የምንከተልም እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን እግዚአብሔር ይመልሰን❤🙏
ግሩም ነው ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምሕሮቻችን
ማሕበረ ቅዱስ በርቱ ገና ጀምር ነው ይሄ
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ለኛ ለምዕመናንም እግዚአብሔር ልብ ይስጠን በእነዉቱ
ኦፍፍፍፍፍ እረወይኔ አቤት እግዚኦ ጌታዬ ተሰሀለነ የኦላይ ፀሎት ነው የምንይዘው ከባህታውያን ጋራ አይጉድ
ማን ነው የጠፋው ሰለሞን ለምሳሌ እኔ በመምህር ግርማ ትምህርት ምክር በመምህር ተስፋዬ ምክር ትምህርት ፆም እነወዴት እንደሚፆም ፀሎት ቤት እንድነሰራ ሱባኤ አገባብ የስግደት አይነት የመሳሰሉትን አስተምረውኝ ይሄም አለ ለካ የበፊቱ ህይወቴ በመመላለስ ያጠፋሁትነወ አሁን በክርስትና እንድኖር የረዱኝን ስጋ ደሙን ከነቤተሰቤ እንድቀበል የረዱኝ አባቴ እና ወንድሜ ሀሰተ
ኞች ከተባሉ እንደነሱ ያለዉን ሀሰተኛ እንዲያበዛልን እግዚአብሔርን እንለምናለን። እኔ እኮ ንሰሀ ልግባ በዬ ቄስ ስጠይቅ አስቢበት ነው ያሉኝ አባ እሳቸው አይነቱን ደብተራ ለምን ከቤተክርስቲያን አታጠሩም?????well እግዚአብሔር ይመስገን ነቅቻለው ድኛለው ተመስገን🙌🏽❤️
ጂል ሰይጣን የለም ያለ አለ አሁን እነሱ ቢዝነስ እየሱሩ ነው ። ከግርማ ከልጁም እኔ እበልጣለሁ
መዳን ስትል ግልፅ አርገው ስኳር ጨጓራ ወባ ከምን...
ዉይ ወንድሜ አትሳሳት ሰይጣን እንኳን እንደኛ ያሉትን ደካማ ያንተን ባላዉቅም በበረሐ ዘግተዉ የሚዋጉትንም እዉነተኛ ባህታዊ መፈተኑን አይተዉም
እግዚአብሔር እዉነተኛ መምህሮችን ያብዛልን ከሃሰተኞች ይጠብቀን አሜን 🙏🙏🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባቶቻችን እናመሰግናለን ማህበረ ቅዱሳን የነብርን ጭራ አይያዙ ከያዙ አይለቁም ነውና ተረቱ በርቱ ምዕመናንን ላይክ ስብስካራይብ አድርጓቸው እኛ ላይክ ሺር ባደረግነው መጠን ተከታዮች ይበዛሉ በየሚዲያዎቻችን ለጓደኞቻችን ማጋራት መልካም ነው የአባቶቻችን ተደማጭነት ይበዛል የማንም መጫዎቻ የሆነው ስርአተ ቤተክርስቲያንን አለማወቅ የመጣ ነው
አይ እምዬ ቤተክርስቲያን አባቶቻችን መምህሮቻችን ጌጦቻችን ኑሩልን።🙏
ቃለህይወት ያሰማልን የተማርነውን በልቦናችን ያሳድርብን ቸሩ መድሐኒያለም መምህራኖችን እድሜ ፀጋውን ያድልልን አሜን🙏🙏🙏
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለህይወት ያሰማልን የሰማንውን በተግባር የምንፈፅ ያርገን ከሀዲያን አስተዋይ ልቦና ይስጥልን
መምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ጸጋውን ያብዛላችሁ አሜን፫
ቃለ ህይወት ያሰማልን ! ብዙዎች ባለማወቅ ከስርዓት ውጭ እየሆኑ ነውና ያለመሰልቸት በርቱልን ወቅታዊ እና አስፈላጊ ትምህርትም ነው።
ቃለህይ ወት ያሠማልን መምህሮቻችን
በዚህ ስአት በዙ የጠፉልጆች አሉ በተለይ በስደትላይ ያሉ እህቶቻችን
የሕይወት ቃል ያሰማል መምሮቻችን ተስፋ ርዕስተ መንግሥት ሰማያትን ያውርሳችሁ
ረጅም ዕድሜ እና ጤናውን ያድላችው
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
መምህሮቻችን እግዚአብሔር በእድሜና በጤና ያቆይልን፡መህበረ ቅዱሳንን ከዉጪም ከዉስጥም ጠላት ይጠብቅልን ያሳድግልን፡ እናን ባትኖሮ መጫወቻ ሆነን ነበር የምንቀረዉ በጣም እናመሰግናለን።
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
ማህበረ ቅዱሳን በርቱልን ጸጋውን ያብዛላችሁ እህት ወንድሞቻችን አባቶቻችን
መምህሮቻችን እግዚአብሔር በእድሜና በጤና ይስጥልን !!!
,ቃለህይወት ያሰማልን አባቶቻችን 👏👏ማህበረ ቅዱሳን እግዚአብሔር ይስጥልን 👏👏።
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮችችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ። ብዙ ተምረናል እናመሰግናለን ።
መምህሮቻችን አባቶቻችን ያቆይልን ቃለሕይወት ያሰማልን በድሜ በጤና ያቆይልን ይጠብቅልን
አባቶቻችን ያኑራችሁ ቃለ ህይወት ያሰማልን ብዙዎች በሚድያ ነዉ የጠፋን በሚድያም እንድትመልሱ ማህበረ ቅዱሳን በርቱና ስሩ
ቃለ ሕይወትን ያሠማልን አባቶቻችን እድሜና ጤናውን ይስጥልን ፀጋውን ያድልልን ✝️🙏💙💜
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
ቃለ ህይወትን ያሰማለን ለመምህሮቻችን በእውነት!በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን። ማህበረ ቅዱሳኖች በርቱ እንዳትሰለቹ ብዙዎችን ታድናላችሁ!በእውነት ባለማወቅ የግለሰብ ተከታይ የሆኑትን ወገኖቻችንንን እውነታውን እንድያቁ እንድረዱ ቸሩ እግዚአብሔር በቸርነቱ ልቡናቸውን ይክፈትልን። እኛንም ከሀሰተኖች ይጠብቀን።
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏🙏
ማህበረ ቅዱሳን (አራሳቸውን ቅዱሳን ያደረጉ የሌዊ እና ሮቤል ልጆች) መጨረሻአኦረሪተት ዘሀሁለልቀቁ 16፡1-50
1.የሌዊም ልጅ የቀዓት ልጅ የይስዓር ልጅ ቆሬ ከሮቤልም ልጆች የኤልያብ ልጆች ዳታንና አቤሮን የፋሌትም ልጅ ኦን በሙሴ ላይ ተነሡ።
2 ፤ ከእስራኤልም ልጆች ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች ከእነርሱ ጋር ወሰዱ፤ ከጉባኤው የተመረጡ ዝናቸውም የተሰማ የማኅበሩ አለቆች ነበሩ።
3 ፤ በሙሴና በአሮን ላይ ተሰብስበው። ማኅበሩ ሁሉ እያንዳንዳቸው ቅዱሳን ናቸውና፥ እግዚአብሔርም በመካከላቸው ነውና እናንተ እጅግ አብዝታችኋል፤ በእግዚአብሔርም ጉባኤ ላይ ለምን ትታበያላችሁ? አሉ።
4 ፤ ሙሴም በሰማ ጊዜ በግምባሩ ወደቀ፤5 ፤ ለቆሬም ለወገኑም ሁሉ። ነገ እግዚአብሔር ለእርሱ የሚሆነውን፥ ቅዱስም የሚሆነውን ያስታውቃል፤ የመረጠውንም ሰው ወደ እርሱ ያቀርበዋል።
6 ፤ እንዲሁ አድርጉ፤ ቆሬና ወገንህ ሁሉ፥ ጥናዎቹን ውሰዱ፤
7 ፤ ነገም በእግዚአብሔር ፊት እሳት አድርጉባቸው፥ ዕጣንም ጨምሩባቸው፤ እንዲህም ይሆናል፤ እግዚአብሔር የሚመርጠው እርሱ ቅዱስ ይሆናል፤ እናንተ የሌዊ ልጆች ሆይ እጅግ አብዝታችኋል ብሎ ተናገራቸው።
@@kirubel9149 Kirubel, look onto your name first? are you kirubel the angel no you aren't, Mk too. take it that way.
@@gobezeassefa1437 Gobeze I appreciate your concern for MK. It is also mine. But There is a conflict of interest between MK and the so called "BAHITAWI" and their tunnel's .By the way are you the one who buy axion( bond) from MK covered entity or any business affairs' with MK? Do you know that MK didn't have a single car any MK commission taker can have it/even though MK can buy few cars / for its huge activities. All its work were done and will be don with car rentals 🤑This kind of MK you tube catchy title and brainstorming program were done to divert attention...(ከውስጥ አዋቂ)
@@kirubel9149 it is bc you mentioned it wrongly enji i the discussion was about bhtwna... leave MK behind (...የዘራውን ያጭዳል አሉባልታው አይጠቅመንም) and lets discuss about the thing. Who do you think is following the right path ena criticized bc of the so called "conflict of intereset"?
ቃለሕይወት ያሰማልን አባቶቻችን። እግዚያብሔር ቸር ነዉ ለሰባት ቀን በቤታችን ቧንቧ እየተጠመቅሁ ወደ ስራዬ እሄድ ነበር በሰባተኛዉ ቀን ጨረስኩ ስል ህልም ያሳየኛል እግዚያብሄር የተመሰገነ ይሁን ። አምላክ ለሁሉ ሰዉ ልብ ይስጥልን።
መእውነት ነው ማሀበረ ቅዱሳን እናመሰግናለን
ሰዎቹ ልክ እንደ ፓለቲከኛ ደጋፊ አፍርተዋል
እንዳላችሁትም ብዙ ቻናል በተለያየ ሰዉ አየከፈቱ ነው እንደዚህ የሚጮሁት በርቱ እግዚሐብሔር ያጋልጣቸዋል ሁሉም ሀሰተኛ አጥማቂያን የሚተዋወቁ ነው የሚመስሉት ልቦና የስጣቸው
መሕሮቻችን ቃለሕይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ይጠብቅልን ለኛም ልቦና ይስጠን
መምህር ያረጋል ይበርቱ አባቶቻችን በርቱልን
ባህታዊ ማለት ዓለም በቃኝ ብሎ የመነነ ነው
እነኝህ ወልደው ፍትተው ፀጉር እየቀጠሉ በቤተ ክርስቲያን ላይ የሚቀልዱት ቀልድ ይብቃ።
ባህታዊ ሁነው ለምን ዩቲዩብ ፌስቡክ ይሰራሉ 😂😌😂😁ለምን ለእኛ አይተውልንም
@@Ramatube3 የአረብ ብር የሚላክላቸው በዩቲዩብ ታይቶ ነዋ!!!
@@Ramatube3
ወይ ባህታዊ ስሙን መቀለጃ አደረጉትኮ ገረደላችሁም ይገርማል ባህታዊ ሲጄመር አደለም በይዩቱፕ ሊሸቅህ ይቅርና ማንነቱምኳ አይታወቅም ለሁላችንም ልቦና ይስጠን ወገኖቸ🤔🤔
@@እምነትተስፋፍቅር የእውነት እሱ ነውኮ የአሳዘነኝ ወገኖቸ እባካችሁ በአረብ ሀገር ያላችሁ ሁሉንም ተውት ሰውን አታመስግኑ እመቤታችንን ብቻ አመስግኑ እርሷ ከሁሉ ፍጥረት ቀዳሚ ናት እሽ 😍
@@ወለተኪሮስየድንግልማርያም ወለተ እናቴ ደና ሰነበቱ የእውነት ነው እኮ የምር በዩቲዩብ መሸቀያ አደረጉት ባህታዊ የሚለውን ስም ምናለበት ዝም ብለው ወደ ባእታቸው ገብተው ቢፀልዩ ወለተ አወቅሽኝ እኔን ወይስ የለም 😁😍🥰ታውቂኛለሽ ስሜን ብነግርሽ እነግርሻለሁ እና ደግሞ ትፈለጊያለሽ 😊👍
በእውነቱ ቃለ ህይወት ያሰማልን እኛም የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርልን
እኔ ያለሁበት አካባቢ ከ10አመት በፊት አንድ አጥማቂ መተው ምእመናኑን ሲያሰጮሁ ወጣቶችን ሲያስጮሁ ነበር ወጣቶቹ እቤታቸው ከገቡ ቦሃላ እየተጨነቁ እራሳቸውን ያጠፉ ብዙ አሉ ይህን የተመለከቱ ሰንበት ተማሪዎች ተረባርበው ከዚያ ቦታ እዲለቁ ተደርጓል። አሁንም በአገራችን ላይ በጭካኔ ህፃናትን የሚገሉ እራሳቸዉን የሚያጠፉ ህፃናት የሚሰርቁ የነዚህ መንፈስ ይመስለኛል ቤተ ክርስቲያን እነዚህን ሰዎች ማስቆም አለበት
አባቶቻችን ልብ ላለው በቂ ትምህርት ነው ወደ ቀደመው እምነታችን የቤተክርስቲያን የወንጌል አስተምህሮታችን እና ስርአታችን ብንመለስ ይሻላል። እግዚአብሔር ለሁላችንም ማስተዋል ይስጠን አባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን።
መምህሮቻችን እግዚአብሔር በእድሜና በጤና ይጠብቅልን!!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባቶቻችን እግዚአብሔር ይስጥልን:: ቤተክርስቲያናችንን ከሃሰተኛ መምህራን ይጠብቅልን::
ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ለመምህሮቻችን
አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን::
በእውነት ቃልህውት ያስማልን
እግዚአብሔር ይስጥልን! ቃለህይወት ያሰማልን!
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን!
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባቶቻችን እኛንም እግዚአብሔር አምላክ መልካሙን መንገድ ይምራን ማስተዋሉን ያድለን አሜን፫
ለአቶ ያረጋልና ለሌሎች የማህበረ ቅዱሳን ካህናትና ሰባኪያን ተብዮዎች በሙሉ እስቲ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ በእድሜያችሁ ልክ '' ወንጌልን ???'' ብትሰብኩም በዘልማድና በስሜት እንጂ ከመንፈስ ቅዱስ ፀጋ የተነሳ ባለመሆኑ ዛሬ ከየትኛውም እምነት ተቋም ይልቅ የኦርቶዶክስ ምዕመናን ፍሬ አልባ ህይወት ያለው፣ ስነ ምግባር የጎደለው፣በስጋ ብቻ የሚመላለስ፣ በየጠንቋይና በየደብተራው ቤት የሚመላለስ፣ ሰካራምና ሱሰኛ፣ ጨፋሪና ዳንኪረኛ ዘፋኝ የሆነ አለማዊ ሰው ነው የፈጠረው። በጣም የሚገርመው ግን የእናንተ ትምህርት ካህናቱን ጭምር በየግሮሰሪውና በየቤተክርስቲያኑ በፅጌ ፆም ሁሉ ሳይቀር እየጠጡ ሰክረው በየቱቦው እየወደቁ ህይወታቸው አይደለም እንደ ወንጌሉ ቃል ያላመኑትን ወደ ቤተክርስቲያን ሊያመጣ ቀርቶ በውስጥ ያሉትን ጭምር ወደ ምንፍቅና የሚወስድና ቤተክርስቲያንን የሚያሰድቡ አለማዊ ሰው ነው ያደረገው ። ይህ የሚያሳየው በስም የማህበረ ቅዱሳን ስብስቦች ትምህርት ከአጋንት የሆነ የመንፈሳዊ የአምልኮ ህይወት የሌለው ዘልማዳዊ እና ዝም ብለው የሽምደዳ ጥቅስ የሚጠቅሱ ቀደም ሲል በቆሎ ትምህርት ቤት ለእውቀትና ለግርማ ሞገስ እያሉ አጠፋሪስን በመጠጣት የአጋንትን መንፈስ የተዋረሱ ስር ማሽ ቅጠል በጣሽ ደብተራዎችና ጠንቋዮች ናቸው።
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ አሁን በአንተቤት አጥማቂወችን መወገንህ ነዉ ነገር ግን ክህነት እያዋረድህ መሆኑን አትዘንጋ ምክንያቱም ከአጋንት ትምህርት ለተማረ ስድብ ያባታችሁ ነዉ ልቦና ይስጥህ
እውነት ነው የሚቃወሙት እንደዚህ አይነት ችግር ያለባቸው ናቸው እንጂ ሰው በጤናው ለምን ሰው ተፈወሰ ብሎ እንደዚህ አይሆንም።
ቃለ ህይወት ያሰማልን
በእውነት መምህሮቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን መልካም ትምህርት ነው ለሁላችንም ይጠቅመናል ግን አንዳዶቻችን አጥማቂ ተከታዮች ነን በተለይ በአረቡ አገር ያለነው ተነገረን አንሰማም ለስጋችን እንጅ ለነፍሳችን አናስብላትም እስቲ ሁላችንም የቤተክርስቲያኒቱን ትውፊት እና ቅኖና እንከተል እግዚአብሔርን ማን ይከተል ሁሉም የሰባኪ እና የጥማቂ የፈውስ ተከታይ ሆነን ለማንኛውም ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሁላችንም ልቦና ይስጠን✝️
የህይወትን ቃል ያሰማልን።
Beewenet Egziabhere yistelen 🙏 kalehiwot yasemalen 🙏
አባቶቻችን በርቱልን አንድ ሰውም ሰምቶ ከተመለሰ በቂ ነው ማህበረ ቅዱሳኖች እባካችሁ አታቋርጡት ይህንን ፕሮግራም ምዕመኑ በደንብ እስኪነቃ ድረስ ብዙ መሰራት አለበት
*በእውነቱ የዘመኑን ባህታዊ ርዕሰ ባህታዊ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሲያዩ ሲሰሙ ምን ይሉ ይሆን 😥😥🥺ያሳዝናል እኮ ባህታዊ ማለት አለም በቃኝ ብሎ የገባ የተሸሸገ እንጅ በዩቲዩብ በፌስቡክ በተለያዬ ሶሻል ሚድያ እያወራ ለምን 🥺*
ይሄን ብለው ሲያስተምሩን መምህሮታችን የስድብ ናዳ በላያቸው ላይ ይፈሳል😭😭😭እውነት እኛ ኦርቶዶክሳውያን በጣም ቀለናል ማንም እየተነሳ ወደፈለገው ቦታ ይወስደናል መቸ ይሆን ሰውን መከተል እምናቆመው😭😭😭
አባ ዩሐንስ እሚባሉ ለራሳቸው መመለክ የሚፈልጉ እጂግ ዘግናኝ ከሳቸው እማይጠበቅ ንግግር ሰምቸ በጣም ነው ያዘንኩት እንደት ቅዱስ ጊወርጊስንና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዩሐንስን እኔ እበልጣለሁ ይላሉ😭😭😭ህዝቡም አብሮ አሜን እረ በስመ ስላሴ ይሄን ያህል እኛ ቃሉን አልተማርንምደ እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር አምላክ ባንድም በሌላም ቃሉን እየመገበን ነው እኛ ግን ሰው ከመከተል ጋር ነው ሰይጣን የያዘን ይሄን ሰይጣን በመስቀሉ ይቀጥቅጥልን አሜን🙏🙏🙏
@@ወለተኪሮስየድንግልማርያም *አወ ወለተ በእውነት ይሄንን በማለትሽ አመሰግናለሁ ኮርቻለሁም ብዙዎቹ ግን ይሄንን አይወዱም ማለቴ ባህታዊ ነን የሚሉትን ስለሚወዷቸው ይከተሏቸዋል እህቴ አንች ጥሩ ሰው ነሽ ብዙ ጊዜ አይቸሻለሁ ለማነኛውም ትክክለኛ ስሜን እነግርሻለሁ እሽ እህቴ 😊ቤተሰብ ሁኝ በዛውም ሰብስክራይብ አድርጊ እናቴ*
እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ በርቱ አሁንም ይህ ነገር እሲቆም ድርስ መልስ መሰጠት አለበት
ቃለ ህይወቱን ያሰማልን አባቶቻችን
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
መምህሮቻችን እግዚአብሔር በእድሜ በፀጋ ያቆይልን በርቱ ይህ ፖሮግራም በሳምንት 1ግዜ ብታቀርቡልን መልካም ይመስለኛል
እኔ ግርም እሚለኝ ኦርቾዶክስ ነኝ እምትሉ የሰው ተከታይ የሆናችሁ ቆም ብላችሁ አስቡ
ቅዱሳንን አሳዱ የአይሁድ የግብር ልጆች
ቅዱሳኑ ግርማ ከነልጁ መሆኑ ነው?
ምስጋና ይድረሳቸውና ፡ማን ቅዱስ ነው በዚህ ትምህርት የተሳደደ ማለቴ ከቅዱሳን መላእክት ነው ወይ ከቅዱሳን ነብያት ሃዋርያት ሰማእታት ጻድቃን ፡ከማን ለማን ቅዱስ ነው? ይህ የቤተ ክርስትያን ትምህርት ነው ፡ ካልሆነ ደግሞ የቤተ ክርስትያን አስተምህሮ እንደዚ አይደለም እንደዚህ እንጂ ብለህ መግለጽ የተሻለ ይሆናል ፡ትምህርት ካለን የሆነ ሆኖ መድሃኔ አለም ልቦና ይስጠን ምን ይባላል ፡።
@@amanueltesfamariam312 እውቀት የላቸውም ዝም ብለው አጥማቂ ነኝ ነብይ ነኝ ባዮችን እንደዚህ ንጹህ የሆነ ቃለ እግዚአብሔር አይገባቸውም
@@getasewgech074 አዎ እንደዛ ካልሆነ እንጂ ቤተ ክርስትያናችን የቅድስና ስርዓት ስለአላት ማንምን ሰው በህይወት ሳለ ቅዱስ ነው ብላ ማርግ ሰጥታ አታውቅም ብየ ነው ፡እንደዛ ያልኩት ምክንያቱ መልእክቱ የቅዱሳን አሰዳጆች ምናም የሚል ስለነበረ ነው ፡መድሃኔ አለም ማስተዋሉን ይስጠን ።
ቃለ ህይወት ያስማልን
መምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልኝ መንግስተ ሰማያትን ያውርስልኝ አሜን እግዚአብሔር ይስጥልኝ፣ ትልቅ ግንዛቤ ነው የሰጣችሁትና እግዚአብሔር ያክብርልኝ🙏🙏🙏💚💛♥
ቃለ ህይወት ያሰማልን ጸጋውንያብዛላችሁ የምወዳችሁ የማከብራችሁ
🔴መቁጠርያ አቡነተክለሀይማኖት አይደለም በመቁጠርያ በእሾክ ራሳቸውን ይቀጠቅጣሉ ማስተዋሉን ይስጠን ለናንተም ለኛም ሀይማኖት ከምእመኑነው አስተማሪ እና ሊቆቹ እርስበርሳችሁ ትችት'' እኔ ማን ነኝ'' በሉ
መምህር መሆን ቲክ ቶክ ላይ ቪድዮ እንደመስራት ቀላል እንዳይመስልህ አንተ እኮ የማኅበሩ ጥላቻ እንዳላብህ ያወቅነው ለኢ አማንያን ማስጠመቂያ መስቀል ነጣላ ምእመኑ እንዲያበረክት ማስታወቂያ ስራልን ገቢ ይሰባሰብ ስንልህ ዝም ያልክ ነህ ከማውራት መስራት ይቅደም ዳር ቆሞ ወሬ አይጠቅምም ።
መምህር ያረጋል የራሱ የሆነ ፀጋ አለው። በዚህ ዙሪያ ግን እኔ ከሱ እሻላለሁ ። ባዶ ነው የባዶ ባዶ
አየኸው ሰይጣን እንዴት በትዕቢት መንፈስ እንደዘረረህ ፐፐፐ ...ራስህን ከሰው በላይ ማድረግ በራሱ የሰይጣን ባልንጀርነት መሆን ብቻ ሳይሆን ወደ ሰይጣንነት መለወጥ ነው እግዚአብሔር ልቡናህን ከፍቶ እውነቱን ይግለጥልህ ....!!!!
አባቶቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ለእኛም ልቦና ይስጠን🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን🌹
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን
ማኅበረ ቅዱሳን ክበሩን ስፉልን ተስፋፉልን እደጉልን ለቤተ ክርስቲያን ልጆች ተስፋችን ናችሁ ማኅበሩን የቅዱሳን ሐዋርያት ማኅበር ያድርግልን ለሰውና ለጠንቋይ ተከታዮች ልቡና ይስጥልን
ማህበረ ቅዱሳን (እራሳቸውን ቅዱሳን ያደረጉ የሌዊ እና ሮቤል ልጆች) መጨረሻ ኦሪት ዘሁልቁ 16፡1-50
1.የሌዊም ልጅ የቀዓት ልጅ የይስዓር ልጅ ቆሬ ከሮቤልም ልጆች የኤልያብ ልጆች ዳታንና አቤሮን የፋሌትም ልጅ ኦን በሙሴ ላይ ተነሡ።
2 ፤ ከእስራኤልም ልጆች ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች ከእነርሱ ጋር ወሰዱ፤ ከጉባኤው የተመረጡ ዝናቸውም የተሰማ የማኅበሩ አለቆች ነበሩ።
3 ፤ በሙሴና በአሮን ላይ ተሰብስበው። ማኅበሩ ሁሉ እያንዳንዳቸው ቅዱሳን ናቸውና፥ እግዚአብሔርም በመካከላቸው ነውና እናንተ እጅግ አብዝታችኋል፤ በእግዚአብሔርም ጉባኤ ላይ ለምን ትታበያላችሁ? አሉ።
4 ፤ ሙሴም በሰማ ጊዜ በግምባሩ ወደቀ፤5 ፤ ለቆሬም ለወገኑም ሁሉ። ነገ እግዚአብሔር ለእርሱ የሚሆነውን፥ ቅዱስም የሚሆነውን ያስታውቃል፤ የመረጠውንም ሰው ወደ እርሱ ያቀርበዋል።
6 ፤ እንዲሁ አድርጉ፤ ቆሬና ወገንህ ሁሉ፥ ጥናዎቹን ውሰዱ፤
7 ፤ ነገም በእግዚአብሔር ፊት እሳት አድርጉባቸው፥ ዕጣንም ጨምሩባቸው፤ እንዲህም ይሆናል፤ እግዚአብሔር የሚመርጠው እርሱ ቅዱስ ይሆናል፤ እናንተ የሌዊ ልጆች ሆይ እጅግ አብዝታችኋል ብሎ ተናገራቸው።
@@kirubel9149 ሰይጣንም ይጠቅሳን ያባትህ ልጅ ከክፉ ስራችሁ ተመለሱ ያለማፈራችሁ ልክ እንደ ሰይጣን እንደ አባታችሁ ናችሁ አሁን እንደው በሞቴ ከቅድይስ ሙሴ ጋር ልታተካክላቸው ነው እኒህን ባህታዊይ ተብዬ ልቡሳነ አጋንት ቆም ብልህ አስብ
ለአባቶቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን
«የጠቢባን ብዛት የዓለም መድኃኒት ነው» መጽሐፈ ጥበብ 7፡15 ቃለ ሕይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋል ልቦና ይስጠን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባቴቻችን
መምህሮቻችን ቃለህይወት ያሰማልን፡
በክፍል አንድና ሁለት ያቀረባችሁት ወቅታዊ በሆነው የሐሰተኛ ሰዎችን ስራ በተመለከተ፡ ቤተክርስቲያናችን ያላትን እውነተኛ አሰራርና አቋም፡ በጥልቀት ያቀረባችሁበት በመሆኑ እጅግ ኮርተናል። ማስተዋል ሰጥቶ በእውነተኛ መንገድ ያቆማችሁ የአባቶቻችን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ይመስገን። ይህ ትምህርት አሁን ላሉትና ወደፊት ለሚፈጠሩት ሐሰተኛ ሰዎች አስተማሪ ነው ፤ የጠፉብንንም ሰዎች የሚመልስ ነው ፤ ያለነውንም የሚጠብ ነው።
'' ማሕበረ ቅዱሳን በጣም ጥሩ እየሰራችሁ ነው፡ በዚህ እውነተኛ ስራችሁ፡ ሰይጣን በርካታ ሰዎችን እያስነሳ ሲቃወማችሁ እያየን ነው፡ በዚህ ደስ እያላችሁ ለበለጠ የተቀደሰ ስራ እንድትነቃቁ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አሳስባችኋልሁ።
ማን ነው የጠፋው ሰለሞን ለምሳሌ እኔ በመምህር ግርማ ትምህርት ምክር በመምህር ተስፋዬ ምክር ትምህርት ፆም እነወዴት እንደሚፆም ፀሎት ቤት እንድነሰራ ሱባኤ አገባብ የስግደት አይነት የመሳሰሉትን አስተምረውኝ ይሄም አለ ለካ የበፊቱ ህይወቴ በመመላለስ ያጠፋሁትነወ አሁን በክርስትና እንድኖር የረዱኝን ስጋ ደሙን ከነቤተሰቤ እንድቀበል የረዱኝ አባቴ እና ወንድሜ ሀሰተ
ኞች ከተባሉ እንደነሱ ያለዉን ሀሰተኛ እንዲያበዛልን እግዚአብሔርን እንለምናለን። እኔ እኮ ንሰሀ ልግባ በዬ ቄስ ስጠይቅ አስቢበት ነው ያሉኝ አባ እሳቸው አይነቱን ደብተራ ለምን ከቤተክርስቲያን አታጠሩም?????
@@ቅ.ሚካኤልጠብቀን አስተውለው ከሆነ በዚህ ትምህርት ላይ ለዚህ ጥያቄዎ መልስ የሚሰጡ ነጥቦች ተነስተዋል፡ የጠፋው ማነው ላሉት፡ > ሐሰተኛ ሰዎችን የሚከተሉ የቤተክርስቲያናችን ልጆች በሙሉ ጠፉብን ብዬ አስባለሁ፡ ለዚህም ሁልጊዜ እንዲመለሱልን በፀሎቴ ወደ እግዚአብሔር አሳስባለሁ።
እንደሚታወቀው ሰይጣን በክርስቲያኖች ዘንድ ልክ ከእግዚአብሔር እንደሆነና የተቀደሰ በማስመሰል ይሰራል፡ እኛም የእርኩስ መንፈስን አሰራር ለይተን ማወቅ የተሳነን፡ ከእውቀት ማነስና የቤተክርስቲያናችንን ስርአት በአግባቡ ባለማወቃችን ነው።
'' አሁን እንደምናየው ሐሰተኛ ሰዎች እውነተኛ አለመሆናቸው ዋና ምልክታቸው፡ ጥፋታቸውን ሲነግሯቸው ይቆጣሉ ፤ ይሳደባሉ፡ እርሰዎም የቁጣን ያዘለ ጥያቄ ነው የፃፉልኝ፡ እውነተኛ ሰዎች ግን በትህትና ለመተራረም ይቀርባሉ ፤ ለምን ተነካን ብለው ለመዝለፍ አይነሱም። ከምንም በፊት የክርስቶስን ፍቅር ይኑረን፡ የክርስቶስ ፍቅር ከቁጣና ከዘለፋ አርቆ ትሕትና ያለብሰናልና።
መምህር ተስፋየ እና ሌሎች ወንድም እህቶች በማሕበረ ቅዱሳ ላይ በይፋ በቁጣና በስድብ ሲናገሩ አይቻለሁ፡ ይህ የክርስትና አካሄድ አይደልም፡ እውነተኛ ሰዎች ቢሆኑ ኖሮ ከራሳቸው ክብር ይልቅ የቤተክርስቲያናቸውን ክብር ያስቀድሙ ነበር።
ማሕበረ ቅዱሳን ግን ማንንም ሰው አልተሳደቡም፡ እግዚአብሔር እንደፈቀደላቸው እውነትና ሐሰት ገለጡ እንጂ።
የሚሰሩት ካልገባንና ካልተቀበልነው የፈለግነውን አምነን መከተል ከእግዚአብሔር ሙሉና ነፃ ፈቃድ አለን፡ ማሕበረ ቅዱሳን ሊያስቆሙን አይችሉም።
በዚህም መርሐ ግብር ላይ ሦስቱም መምህራን በሚገባ ነው ያብራሩት፡ ማስተዋል ካለን በቂ ነው፡ ይህን መረዳት ካቃተንና ግራ ከተጋባን በንጹህ ልቦና ወደ እግዚአብሔር እንፀልይ። ቅርባችን ነው።
'' አንድ ጥያቄ ለርሰዎ፡ > ቅድስት ቤተክርስቲያን ያላትን ደንብ እና ስርአት ታስተምራለች፡ ግርማ ወንድሙ በማን እና በየትናው ስርአት ነው እያጠመቁ የሚፈውሱት?
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መምህራኖቻችን!
memeheranochu betam des yelalu tebareku, lemindinaw bebetkeristian wust yetedebeku debtera tenkowayoch timirt atsebkum, iwunetegnochun debterawochin ayemeleketim. thank you
እኔ የምፈራው ማህበረ ቅዱሳን ቀስ ብላችሁ ፀበል አትጠመቁ አያድንም እንዳትሉ ነው ምድረ ቅራቅቦ ሁሉ እናተን ብሎ ሰባኪ እኔ ጭራሽ አልሰማችሁም ሂዱ እና የምታታሉሉትን አታሉ እኛ አባታችን አባ ግርማ ና አባ ዮየሀንስ የተሰጣቸውን የእግዚአብሔር ፀጋ አታገኙትም ቀና ልብ ከሌላችሁ እናተ ለምን ከሌላ እምነት እያሳመናችሁ ለምን ወደ ተዋህዶ አታመጡም እንዲው ዝም ብላችሁ ከምትተቹ እኔ ግን ማህበረ ቅዱሳን ገና ብዙ ታወራላችሁ ኡፍ ልቦና ይስጣችሁ እናተ ከንቱ ናችሁ እስኪ መልሳችሁ እምታወሩትን ስሙት መልሳችሁ ነውረኞች
እኛ እሰማለን እናንተ ሁሌ መስማት የምትፈልጉት የአጋንትን ምስክርነት ብቻ ነው።
ቃል ህይወት ያሳማለን መምህራኖቸችን
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
ማህበረ ቁዱሳን ፕሮግራማቹ የሚመሰገን ነው ግን በግልጽ እነማን እንደሆኑ በግልጽ ብናውቃቸው ለሁላችን የሚጠቅም እና የሚያነቃ ነው ።
እንቁዎቻችን እግዚአብሔር ይጠብቅልን፡፡
Thank you for your advice our elders!
በእዉነት ቃለ ህይዎት ያሰማልን እኛም ሰምተን ፍሬ ለማፍራት ያብቃን አሜን፫
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህሮቻችን አምላከ ቅዱሳን ይጠብቅልን።
ማሕበረ ቅዱሳን በርቲልን🙏🥰
ቃለ ህይዎት ያሰማለን!
ምን ይደረግ እንዲህ አይነት ባዶ ቢነግሩት እማይሰማ ትዉልድ ማንም እሚጫወትበት ተፈጠረ😢
እውነት ነው መምህራቹችን ቃል ህይወት ያሰማልን እውነት ነው በተላይ አረብ ሃገርያላችሁ እህቶች እባካችሁ እራሳችሁን መልሱ ስንቶቻችሁ ነችሁ አባ ዮሃንስ መምህር ግርማ ሃሰተኛ አጥማቄዎ ች ናቸው ሲባል እምትሳደቡ ተው እነሱ ቤዝነስ ሾው ናቸው ማህበረ ቅዱሳን እግዚአብሔር ያክብርልን❤
አምላከ ቅዱሳን ይጠብቅልን መምህሮቻችን
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
በእዉነት ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን የተዋህዶ ልጆች መምህሮቻችን ያስተማሩት በዚህ ዘመን እየተደረገ ያለዉን ነዉ እኛም ሊቃዉንቱን ከመተቸት እየገባን ስንክሳር እየገባን የቅዱሳንን ገድል እናንብብ
ሌላዉ ተከታዮቹ መጾም መቁረብ የጀመርነዉ በአጥማቂ ነዉ የምትሉ የተዋህዶን ትዉፊትና ዶግማ መካድ ነዉ የራሳችን ችግርጅ መጾም ስግደትን ስጋወደሙ መቀበል ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አስተምሯል እባካችሁ እዉነተኛ ትምህርት እየተቸን የት ልንገባነዉ