Betty you’re too humble,the ideas you raised on the church is pretty true ,we all Christians have to protect our church and may all the teachings be based on Our lord Jesus Christ ,” Bless you.😊
Betty has a deep understanding and she is the most underrate and misunderstood person but I can see she is on another level of knowledge and fellowship may God strengthen u more ❤
Bety don't stope Being your self When you are Your self peoples Hate you ,because Some people they Like groups mentalty but you have indvdualty be your Self I know you are intllgent yang Lady .
በምንም ውስጥ ሁኚ በምን ለጌታ ኢየሱስ ያለሽ የማይነቃነቅ ፍቅር ግን ያስቀናል ! ስለፀሎትም ያለሽ ዕይታ ማርኮኛል ።
" ኢየሱስን የተከተልኩት ለድነት እንጂ እንጀራ ይሰጠኛል ፣ አሁን የደረስኩበት እደርሳለሁ ብዬ አይደለም ። " የምትለዋ አባባልሽ የየትኛውም ክርስቲያን አቋም ሊሆን ይገባል ።
" ምን ቸርች አለና ? " ከምትዪ ይልቅ ግን " የት ቸርች ልሂድ ? " ብትዪን እንጠቁምሽ ነበር ።
ቤቲዬ እዉነት እኔ እንደወንድም የምመክርሽ በደንብ በጸሎት ዝግጅት አድርገሽ እና ይበልጥ በእግዚአብሔር ቃል ተሞልተሽ ደግመሽ ብትመለሺና ሰወችን ከሀሰተኞች ብታስመልጪ መልካም ነዉ።
እባክሽ ተዘጋጂና ተመልሰሽ ነይ። ያለ ጌታ ፈቃድና ጊዜ ምንም አይደርስብሽም። ቢሆንም ስለ እውነት ዋጋ መክፈል ክብር ነው። የጌታ ስም እንዲህ ተዋርዶ እያየሽ ዝም ማለትና መልሰሽ ደግሞ እወደዋለሁ ማለትሽ አብሮ አይሄድም። በእውነት ከወደድሽው ወደፊት ነይና ይህንን ነውር ከፊቱ ለመጥረግ ዋጋ በመክፈል ድርሻሽን ተወጭ እባክሽ።
ቤቲዬ ወድጀሻለሁ የእውነተኛ መሪያችንም ነገር በደምብ ገብቶሻል የሚወድሽንም አምሌክ ፍቅሩንም ተረድተሻል እንወድሻለን በጣም ተለይተሽ ተቀይረሽ አገኘንሽ❤
ቤቲ ምንም ድካም ወይም ጉድለት ቢኖርብሽ (ሰው ነሽና) ለእግዚአብሔር ስም ያለኝ ቅንአት ተቀስቀሶብኛል ።ተባረኪ።እውነተኛ ክብሩ ይመለስልን።
ስለኢየሱስ ያለሽ ዕውቀትም በጣም ይገስማል አስራኤልን ብቻ ሳይሆን ፍልስጤምንም አለሙንም ይወዳል ለዓለም ተሰቅሏል ተባረኪ ቤትዬ የኔ ቆንጆ አኔ ታላቅ አህትሽ ምናልባትም እናትሽ ነኝ ባረኩሽ ተባረኪኪኪኪኪኪ !!!
ይገርማል ስለጸሎት ያለሽ ዕውቀት ልክ ነሽ ነብያት ዛሬም አሉ መረዳትሽ በጣም ውስጤን አፍነከነከው ብርክ በይልኝ !
ቤቲዬ የኔ ውድ እህት በጣም እምባዬ ሁሉ እየመጣ ነው ያየሁሽና የሰማሁሽ እኔ ከሚቃወሙሽ ከሚያንጓጥጡሽ ሰዎች አንዷ ነበርኩኝ በጣም ነበር የምቆጣብሽ የእውነት ለመናገር ልጅነትም ደግሞም ካለመረዳትም ነው በወቅቱ እውነት ለመናገር እንኳን ልረዳሽ ጭራሽ አዝንብሽ ነበር ይኼ ሁሉ ግን የሆነው ቆም ብለን ነገሮችን ካለመርመር የእግዚአብሔር ቃል እጥረትም ጭምር ነበር ፡ ግን አንቺ ትክክል ነበርሽ አሁን ስንነቃ ምን ያህል ከእግዚአብሔር ርቀን እንደነበር አስተዋልኩ በፖለቲካውም ዘረኛ ትመስይኝ ነበር ለካ ነገሩ ወዲህ ነው 😢 አሁንም እግዚአብሔር አምላክ በብዙ ይባርክሽ ለዘላለም በክርስቶስ ፀንተሽ ቅሪ ዘመንሽ ይለምልም ከልብሽ ይቅርታ እንድታደርጊልኝ በክርስቶስ ፍቅር እለምንሺለሁ በተረፈ በርቺ ❤❤❤❤❤
አይዘሽ :: እኛም :ቢሆን፡ በእድሜ ትንሹ ገፉ: ያልነው፡ ጸጋው ስለ በዛልን ነው። አይዞሽ ወጣት፡ እህት። ብቻ፣ የዘመኑን አንድ ነገሮ፡ አይቻለሁ። ወጣቶች፣ መረጃ በቀላሉ በእጃችሁ ስላለ፡ አውቀት፡ መስሏቸው፡ይታበያሉ። ይህ፡ የዘመኑን፡ ሰው፡ ወይገደል እየነዳ ፡ነው፡ አይዞሽ የኔ እህት።😢
ለምን እናንተ የእግዚአብሔርን መንፈስ እና ክብሩን የሚያመጡ ትውልዶች አትሆኑም ፈራጅ ብቻ ከምትሆኑ
ተባረክ በትክክል!!!
ፍርድና ያለውን ሁኔታ ገልጦ መነጋገር እየለየን እንጂ
እውነት ነው በሌላ ከመፍረድ ሆኖ መገኘት ነው
ስለጌታ ስታወሪ በጣም ደስስስስስስስ ትያለሽ ተባረኪ !!!
ሬ ብቻ ናት
በ.እ.ው.ነ.ት ትውልድሽ ይባረክ
ስለ አንቺ ጌታን አመሰግናለሁ
ቤቲ ከጊዜ ወደ ጊዜ ብስለቷን እያየሁ ነው። በተለይ በዚህ መሰናዶ ላይ የፕሮግራሙ አቅራቢ ትንሽ ጠንከር ያሉ በሳል ጥያቄዎችን ይዞ ቢቀርብ ከዚህ የተሻለ ይሆን ነበር። ያም ሆኖ በጣም ቆንጆ መሰናዶ ነበር።
ቤትዬ የእውነት ልክ እንደ አንቺ ሁላችንም የመርህ ሰው እና ግልፅ ብንሀን ደስ ይለኛል ጌታ ዘመንሽን ይባርክ
ህብረት ወሳኝ ነው ከህብረት መራቅሽ መልካም አይደለም ። ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ መሰብሰባችሁን አታቋርጡ ይላል መፅሐፍ ቅዱስ ። ከህብረት መራቅና ሌሎችን መንቀፍ የድካም ምልክት ስለሚሆን ከቸርች ይልቁንም ከነባር ቸርቾች አትራቂ
ቤቲ በጣም ለውጥ አይቸብሻለሁ አየዛሽ በርች እግዚአብሔር ይወድሻል❤
55:27 ቤቲ ያነሳሻቸው ብዙ መንፈሳዊ ነገሮች እውነት ናቸው፤ ነገር ግን ዛሬ ባለችው ቤ/ክ ውስጥ ኢካቦድ ነው ያልሽው ነገር ዳግም ቆም ብለሽ ብታይው።ኤልያስ ብቻውን የቀረ በመሰለው ጊዜ የተሰማው ሶሜት ነበር ሆኖም ግን እንደዚያ አልነበረም አሁንም አንቺ እንደምትይው አይደለም የቤ/ክ ስም ይዘው የንግድ ተቂማት እንዳሉ ጥርጥር የለውም።ልዪ የእግዚአብሔር ህልውና ተሰምቶን ተባርከን የጌታን እጅ አይተን የምንገረምባቸው ሰዓት ብዙ ናቸው።ስለዚህ ሁሉንም በአንድ ባንመለከት።ለሌሎች ማሰናኪያ ስለሚሆን ብታርሙት ወንድም አንተም ቢያንስ በዚህ ጉዳይ ልትሞግታት ይገባ ነበር። ይበልጥ ወደ መንፈሳዊዉ ነገር ብታመዝኚ ለብዙዎች ትጠቅሚያለሽ ብዬ አስባለሁ ምክንያቱም በጽድቅ ስንቆም ጸጸት የለውምና።
ታዲያ ያቺን ሰማሪያዊት ሴት ከሃጢያት አኳያ በዘሯ ምክኒያት ስለተገፋች መጥቶ አናገራት እንጂ ሰማሪያዊነቷን መአከል አድርጎ ወደርሷ አልመጣም
Betty you’re too humble,the ideas you raised on the church is pretty true ,we all Christians have to protect our church and may all the teachings be based on Our lord Jesus Christ ,” Bless you.😊
አየሽ ትልቁ ስተትሽ ክርስትና ድሮ ቀረ የምትይው ይሄ መረዳት ትክክል አይደለም ያ ማለት እግዚአብሔር ስራ አቁሟል ማለት ነው አይባልም እግዚአብሔር እራሱን ካለ ምስክር አይተውም አትሳቱ
የታለ የዘመኑ ምስክርነት? ክርስትና ዱሮ ቀረ ደግሞ አላላችም፡ የቀድሞውን የክርስትና ሕይወት ከአሁኑ ጋር ነው ያወዳደረችው፡ ያቀረብከው ሃሳብ አሁን ያሉብንን ችግሮች ለመቅረፍ ምንም አይጠቅምም፡ ይልቁንስ ያዘናጉናል።
የክርስትና ተስተምህሮው፣ የሚሰጠው መንፈሳዊ ክብርና ፣ የአምልኮ ስርአቱ ማለቷ ነው እስከገባኝ። ግልጽ እኮ ነው በፊትለፊት የሚታይ ..... መሳሪያ ይዞ የሚሰብክ፣ አካውንትህ ውስጥ ገንዘብ ገብቷሎ፣ የወላይታ ጭፈራ የሚታይበት፣ እንደንግድ ገንዘብ የሚሰበሰብበት ወዘተ....መሆኑ ምን ሊባል ነው?? ይልቅ ችግሮችን ነቅሶ በማውጣት መተራረም ይገባል እንጂ መሸፋፈን አይጠቅምም።
''. . . አሁንም ካለፀሎት አልወጣም ከእግዚአብሔር ጋር በምን እገናኛለሁ . . . '' 😭😭
ካነሳችሁት አይቀር የቤት ለቤቱም ያው ሆኗል ሚጢጢ የሰፈር ነብያት ቁጥራቸው ቀላል አልመሰለኝም ። ኧረ ብዙ ነገራችን ቅጥ አንባሩ ጠፍቷል !
እውነት
አዎ
ቤትሽ ማንጥሪ አለሽ
ያንቺም ፊትለፊት ያለዉ ማንነትሽን ሳይሆን የጓዳዉ በየሱስ ይገለጣል
ያንቺ የሴራ የጥላቻ ፓለቲካ እየሱስ
ግድ የለዉም የራሱን ፍጥረት የዉስጥ
ሃሳብ በእዉነት ሚዛን የማይመዝን ይመስልሻል አንኳን የአለም ሁሉ ጌታ እኔ አንዱ ፍጥረቱ በደንብ ገመትኩሽ
የንስሃ ዘመን ይሁንልሽ።
ማንነትሽ
ሁሉም አብያተ በተክርስቲያናት መንፈስ ቅዱስ የለም? እሄ በጣም ድፍረት እና መመጻደቅ ነው በእውነት. ጌታ ኢየሱስ ትናንትም ዛሬም እስከ ዘላለም ጌታ ነው. እሄ ማለት እግዚአብሔርን ስራ አቁመዋል እያልሽ ነው? እኔ personal አላቅሽም ግን እቺ ንግግርሽ ግን ንስሃ ጊቢ. ብዙ አብያተ በተክርስቲያናት ስህተት ሊኖር ይችላል ግን ደግሞ ብዙም አሉ በጣም እግዚአብሔር ሚፈሩ. ደካሜ ነው አልሄድም ብትይ ትሕትና ነው ግን መመጻደቅ ግን ትዕቢት ነው. እግዚአብሔር ይቅር ይበላቸው
እኔ 5 አመት ይሆነኛል ወደ እዚህ ሀይማኖት ከተቀላቀልኵ።የማየዉ ነገር ግን ዉዬ እንደዚህ ናቸዉ እንዴ ነዉ ያስባለኝ። በጣም በራሴ ተኲራራሁ ለካ በጣም መልካም ነገር አለኝ እረ እንደዉም bible ጥናት፣ ህብረት ሲሉ እልቀላቀልም እኔ ጋር ያለዉ ይበልጣል። ወገኔ አእምሮህን አሰራዉ በግልህ አምላክህን እያመለክ፣የታመነ እድር እና እቁብ ፈልገህ ተሳተፍ ከዛ ሰዉ የሚያሰኝህን ነገር እየተገበርክ ኑር። ሌላዉን የchurch politica እርሳዉ።
ቤትዬ ጀግና ሴት ።።የእግዛብኤር ንቃል ስት ተነ ትኚ በጣም ገራሚነው በርቻ የኔቆጆው ፈጣሪካቻ ጋነው❤❤❤❤❤በርቻ
ዘመንሽ ይባረክ ተባረክ
Betty has a deep understanding and she is the most underrate and misunderstood person but I can see she is on another level of knowledge and fellowship may God strengthen u more ❤
ታዋቂና ተሰሚ እንዲሁም አነጋጋሪ ለመሆን የልብሽ ምኞት ነበር ተሳክቶልሻል ግን በርግጥ ጌታ ይህን አገልግሎትሽን ወዶታል ወይ.....?
ክርስትና በሰፈሯም አልዞረባትም፣ ጌታ ያስባት
@@abebatafesse1515እናተ ማን ስለሆናችሁ ነው የክርስትናን ሰርተፍኬት ሰጪ እና ነሺ ያረጋችሁ ??
Aye etjiopiawi! Y rashin gende kayneh lay daywear Zelfa. Hulu bota zelega. Egezabher yegetsehi.
ክርስቲያን እኮ እንደ ክርስቶስን ነዉ መምሰል ያለበት። እንዴት እንዲህ ታስባላችዉ ? ሁላችንም የአንድ አባት ልጆች ነን። በእግዚአብሔር የተወደደች ናት ወደድክም ጠላህም።
አዎ ወዶታል ግን ዝቅ ብለው የሚያማክሯት ትልልቅ በዎች ያስፈልጓታል
ጻድቁም በጽድቁ ሀጥያኑም በሀጥያቱ ይቀጥል። ለሁሉ የማይሳሳተው ፍርዱን ይሰጣል።
ቤቲ አሁነም ጌታ ይሰራል እራስሽን ፈትሺ
አንድ አንቺ ብቻ ተገኘሽ ❤❤❤❤❤❤❤❤ሌላዉ 0000000
Bety don't stope Being your self
When you are
Your self peoples
Hate you ,because
Some people they
Like groups mentalty but
you have indvdualty be your
Self I know you are intllgent yang
Lady .
ቤቲሻ ድሮም እወድሻለሁ ዛሬም ለእኔ ድንቅ ነሽ! ጀግኒት ክርስቲያን ሴት! የዘረኝነት ራስ ምታት!እውነተኛ ኢትዮጵያዊት ክርስቲያን ሴት! ለበረከት ብቻ ሁኚልን!
ዛሬ በጣም ወደድኩሽ እውነት የሆነው ክርስቶስ ህይወት የሆነው ክርስቶስ ገብቶሻል
ቤቲዬ ምርጥ ነሽ በቃ እኔ የምትመቺኝ እውነታን በቃ ነጭ ነጮን ስለምታወሪ በጣም የምትደነቂ ነሽ
የተከበርክ የኢትዮዺያ የቤኤር ቤኤረሰብ ሆይ በትግራይ ክልል በወልቃይት በእራያ ማለትም ማይ ካድራ ማይፀብሪ ማይሎሚን ፀልምት ሁመራ ቦታዉች በትግራይ ክልል ናቸው ወልቃይት ያሉት በሀይለስላሴ ዘመን ከክልላችን ወልቀን መጣን ሲሉ ወልቃይት አሉት በጀመሪያ ጥያቄቸው ከአማራ ክልል የመጣነው በዝተናል በአማርኛ እንማር ነበረ ብለው ለትግራይ ክልል ጥያቄ ያቀረቡት አይሆንም እዬ የትግራይ ክልል ነው በትግርኛ ነው ትምርቱ ተባሉ ከዛ አብይ ሲመጣ እነዚን መሬቶች እሰጣቹሀለው ብሎ አታሎ አብይ ባዘጋጀው ወጥመድ የአማራው ህዝብ ወደቀ የአብይ አላማ በትግራይ ህዝብ ላይ በአማራው ግሩፕ ጀኖሳይድ አስፈፅሞ ትግራይ ቂም እዲይዝ እና በዚ የአብይ ወታደር በዛ ወያኔ አጣብቆ አማራን ለመጨረስ ነበር ግን የትግራይ ህዝብ እግዛቤርን የሚፈራ መሪውም በሳል አስተዋይ በመርህ የሚመራ ስለነበር እዬ የአብይ ሰይጣናዊ እቅድ አልተሳካም በጀመሪም አብረን አማራን እና ኤርትራን እናጥፋ ብሎ አብይ ወያኔን ን ጠይቆት ነበር ወያኔ እቢ ሲለው ሰሜን እዝ ብሎ ድራማ ሰራ አማራው ግን ብዙ የትግራይ ህዝብ ጀኖ ሳይድ መፈናቀል ዝርፊያ ፈፅሞበታል ከሚኒሊክ እስካሁን የትግራይን መሬት ሲወሩ ሲፈናቅሉ ሲዘርፋ ሲገሉ ኖረዋል አሁን አጋጣሚ አገኘን ብለው የወረ ሩት መሬት በታሪክም በህገ መንግስቱም የትግራይ መሬት መሆኖን አማራው በደንብ ያውቃል ካፈርኩ አይመልሰኝ ነው ስለዚ ነግ በኔ ብለ ከእውነት ጎን ከትግራይ ህዝብ ጎን ቁም ዛሬ እዬን ወረራ ካልተቃወምክ የታሪክ ተወቃሽ ነህ😢😮
ቤቲ አወዛጋቢ መሆንሽ እንደቀጠለ ነው፤ ከኮሜንቶቹ እንደተረዳሁት!! የአማርኛ እውቀትሽ ብዙዎችን ሰባኪዎችን የሚያስንቅ ነው። እውነተኛ ጋዜጠኛ አንዱ መለያው የቋንቋ እውቀቱ ነው ብዬ አምናለሁ። መንፈሳዊነትሽንም ወድጄዋለሁ ብቻ ከቃሉ ጋር ትንሽ በዛ ያለ ጊዜ ብታጠፊ አንዳንድ ስህተቶችሽን አትሰሪያቸውም ነበረ። ከሞላ ጎደል ጊዜውን የምትዋጂ ሆነሽ አግኝቼሻለሁ። ለእግዚአብሔር ነገር የማታመቻምቺ፤ የበሰለ ነገር ያለሽ፤ የድሮውን ያን መልካሙን ናፋቂ እንደሆንሽ አያለሁ። ግን ውጭ ያስወጣችውም ሎዶቂያም በእርሱ እይታ ውስጥ መሆኗን ስጋውያን የነበሩት የቆሮንቶስ ቤተክርስቲያንንም ቅዱሳን ብሎ የጠራቸው እሱ ስለሆነ አንቺ ምን አለና የሚለው ብሂልሽ፤ ምንም ስለሌለ አልሄድም ያልሺው አልተመቸኝም። በርቺ ጊዜሽን ቃሉ ላይ አድርጊ፤ ብዙ የምትጠቅሚ ነሽና!! ጌታ ይባርክሽ እህቴ!!
አንቺ አሁን ማድረግ ያለብሽ ልክ እንደነዛ ታስረው ሲለቀቁ አንደዘባረቁት ሁለቱ ቀንደኛ አና ዘግናኝ ወንድሞችሽ(interviewed on Divne Show) በዘረኝነት ዉስጥ ተወሽቀሽ የሰራሻቸውን ኘሮግራሞች በተመለከተ ፈፅሞ ስህተት እንደሆነ ማመን ብቻ ነው። ዘረኛማ ነሽ ስላልተሳካሽ ነዉ እንጂ። በተለይ አሁን አሁን የሚታየዉና የሚያስገርመው ነገር፣ ተደራጅታችሁ እስኪመስል ድረስ በተቻላሁ መጠን የዘረኝነት መርዞቻችሁን ከረጫጫሁ በኌላ አሁን ደሞ በየሚዲያው እየቀረባችሁ አንዳንዶቻችሁ Sorry,..Sorry፣ ሌሎቻችሁ ደሞ ጌታ ..ጌታ በሚል የምትሰርዋት ገልቱ ፖለቲካ ናት።😂😂😂
እምምም እና
ጌታ ለእኔ ብለሽ የተናገርሽው ❤ ልቤን አሙቆኝ ሳላበቃ ስለቤተክርስቲያን ስትናገሪ ስትፈጠፈጪ አየውሽ።
1. ቤተክርስቲያን አሁን የለችም ነው? ግልፅ አይደለም!? አለም የለምም ማለትን በመረጃ አላቀረበሽም? ጠያቂውም አልጠየቀሽ?
2. ቤተክርስቲያን በየትኛውም ዘመን ተግዳሮት (ከውስጥም ከውጪም) ነበረባት ሙሽራዋ መጥቶ እስኪወስዳት ይኖራል። አባቶች ይህንን ለማስተካከል ብዙ ዋጋ ከፍለዋል። ያው የህይወት አቋም ቁመናና አቅማቸውም መቼም የማይካድ ነው። አሁንም አይደለም በድርጊት በልባቸው ሳይረክሱ ተወራርደው የሚያመልኩት አሉት። እናማ እወደዋለው ላልሸው ጌታ ምን አድርገሽ ፍቅርሽን ገለፅሽ!?
* "የሚወደኝ ቢኖር ትዕዛዜን ይጠብቅ....." ይኽንን በአንቺና በእግዚአብሔር መኻል መግባት እልፈልግም አንቺና ጌታ ታውቃላችሁ። ነገር ግን ፍሬ የሚባል ነገር እንዳለም እናስምርበት።
ሌላው ለዼጥሮስ ዩሃ 21:-15-17
* የምታነሻቸው ጥቅሶች ምናልባት ከግሪካዊቱ ሴት በስተቀር እንደፈለግሽ ነው የምትተነትኝው ። ይኼ ኑፋቄም አይደል??
ስለዚህ
1. ቃሉን ቁጭ ብለሽ አንብቢ አሰላስይ እና ኑሪው ከዛ ስትናገሪ ንግግርሽ ደርዝ ይኖረዋል ጥልል ኩልል ያለ ነገር ትናገሪያለሽ
2. እንደኤፊሶን ቤተክርስቲያን ሙሉ ለሙሉ ፍቅር ጥለሻል ባልልም ዶክትሪን በተመለከተ ሳውንድ ነገር ባይኖርሽም ልታሳድጊው የምትችይው ነገር አለሽ። ስሪበት...
* በነገራችን ላይ "የተሳሳቱ" "ዱሪዬዎች" "ሃሰተኞች" እያልሽ በተለያየ ስም የምትጠሪያቸው ሰዎች ልክ አንቺ እያንጓጠጥሽ እንዳለው አንቺንም "ባክ አርጋለች" ሲሉሽ እንዴት ጀስትፋይ እንዳደረግሽ አየሁሽ። እና ለእነርሱስ ኢየሱስ አልሞተም! ከጌታቸው ጋር ባለው ግንኙኑነት አንቺስ የማን አጋፋሪ ነሽ!?!?? እስኪ መልሺ....ጠያቂውም ጠይቅ እንጂ? እንዴት ዱርዬ አልሽ?! የሚደግፍሽ ቃል ከመፅሃፍ ቅዱስ እያልክ አወያይ ተወያይ እንጂ እንዲሁ አዎ አሜን ማለት አይከብድም!?
እና በመጨረሻ በቤተክርስቲያን ውስጥ ቤተክርስቲያንን የሚጠብቁ: ፅዳት የሚያፀዱ : ለትውልድ በመፀለይ: አንስቶ :በብርታትም በድካምም እግዚአብሔርን የሚያገለግሉ ጉምቱ ሰዎች እንዳሉ ልነግርሽ እወዳለው። ይልቁንስ ኢየሱስ የሞተላትን ቤተክርስቲያን እንዲህ በአንቺና በሰዎች ልክ አውርደሽ መፈላሰፍሽ አሳዘንሽኝ። ቤተክርስቲያን ምንድናት? ማን ናት? የቀደመችውና የአሁኗ ቤተክርስቲያን ልዩነት እንደቃሉ ፈትሸሽ ሞግተሽ ቢሆን አቅርበሽ ቢሆን አሜን እንል ነበር። ያወዳደርሽው የድሮዎቹ "ሆረር መልእክት: አጋንንት ያወጡ" ነበር ድሮ አላልሽም?! Seriously ?😂ያ ነው መለኪያሽ!?
1. ቃሉን ብይ ግዜ ውሰጅ
2. ቃሉ የሚሰበክበት ቤተክርስቲያን ሂጂ
3. በምትችይው ሁሉ በቤተክርስቲያን ውስጥ አገልግይ። ብዙ ክፍተት አለ።ጌታን እወደዋለው ስትይ ሰማውሽ ልበል? በቃ ሂጂና የጎደለ አንቺ ልታረጊው የምትችይውን ሁሉ አድርጊ። ዝቅ ብለሽ ጌታን ከሚያገለግሉ ጋር አብረሽ አገልግይ። ካልቻልሽ አለማድረግሽን ለመሸፈን ምን አለና ማን ጋር ልሂድ ብለሽ አትዳፈሪ። ቅዱሱ ጌታ! ብርሃን ናችሁ :ጨው ናችሁ ያለው ጌታ በታላቅ ምህረቱ አለ!!! ድፍረትም ትዕቢትም ይታይብሻል። ከእነርሱ በምንም አትሻይም።
ዩሃ 21:-15-17 , አንብቢው። ፍቅር የሆነ ጌታ ፍቅር ሰጥቶኛል ካልሽ አንቺ አለመስጥትሽ ንፉግ ነሽ ወይንም ህይወቱን መኖር እንዳልቻልሽ የሚያሳብቅ ነው እንጂ አንቺ ያልሻት "ቃል የምታነብ የምትፀልይ ጌታዋ ውዷ " የሆነች ሴት መልክ አይታይብሽም። አምላካችን የሃጢያተኞች ወዳጅ ነው አትርሺ ይህንን ደግሞም ደፋሮችና ክፉዎች ለዛውም በእርሱና በቃሉ ላይ የከፉ እንጂ እኔና አንቺ ላይ አይደለም ለዘብተኞች አድራሻ እንዳላቸውም ነግሮናል። የአንቺን ኢነርጂ ለአንቺው ተጠቀሚበት። " ..ክፉዎች ግን እንዲህ አይደሉም ነፋስ ጠርጎ እንደሚወስዳቸው..." መዝ 1:-1-6 አንብቢ አሰላስይ።
ሌላው አንድም ቀን ይቅርታ እዚህ ጋር ይኽንን ማድረግ አልነበረብኝም ማድረግ ነበረብኝ ብለሽ ይቅርታ ስትጠይቂ ሰምቼሽ አላውቅም። እኔ አልሰማውሽም ወይንስ ይቅርታ መጠየቅ ዳገት ነው ለአንቺ? ወይንስ ይቅታ የምጠይቅበት ምንም ነገር የለም ብለሽ ታምኛለሽ ይኽንን እስኪ ለራስሽ መልሺ። ❤😊
ቤቲ ቤቲ ነች አወዛጋቢ ሆና ትኖረለች በተጨማሪ በአገልጋዮች ተጎድታለች ከቤተክርስቲያን ርቃለች ለሷ ፈውስ ያስፈልጋታል ሰለሆነ ሁሉም በአንድ መቁጫ እየወቀታቸው ነው አልሞት ባይ ተጋዳይ ነች። ኢንተርቪውሩ አስቃበጭ ወይም እንደዚህ ሲያሳቃብሽት አይቼ አላውቅም አብሯት ያማ ጀመረ።በጣም አሳዛንከኝ የተሳሳቱ በአኢየሱስ የሸቀጡ ነቢያት አገልጋዮች አሉ ግን በአንፃሩ የአግዚአብሄርን ሰራ የሚሰሩ አገልጋዮችና ቤተክርስቲያኖች በብዛት አሉ። አንተ ንስሃ ግባ
እውነት ግን ቤቲ ከምርሽ ነው ?በጣም እኮ ኢንተርቪው ስታደርጊ ብሄሮችን ለማጣላት ተጠያቂዎችን አልተጨቃጨቅሽም ???የእግዚአብሄር ሠው እንደዚህ ያደርጋል?
እንደዚቺ ዘረኛ ሴት እምዬሚሊሊክንበመሳደብ የጠላውት ሴት የለቺም ውሸታም እየሱስ የሚፈልገውን ሳይሆን ተቃራኒ ነው ስራዋ
ቤቲ በጋዜጥነትሽ አድናቂሽ ነኝእውነትን እንጅ የተድበሰበሰ ነገር ያለመቀበል ማንነት እንዳለሽ ታዝቤያለሁ እውነትንከያዢሽው እምነት ውጭ ፈልጊው እኔ ፈልጌእስልምናን መርጫለሁ የአለማት ጌታም መሻቴን አይቶሰጥቶኛል አላህ ወፍቆኛል
ጌታ ይፈርዳል ።እህሉ ከገለባው መለየቱ አይቀርም።
'ድሮ ድነን ነው የምንመለሰው አሁን ተናደን" ❤ቤቲን የማያት በምቀኞች በተንኮለኞች በዘረኞች በአረመኔዎች በእሾህ የተከበበች አበባ ነች። እግዚአብሔር ይጠብቅሽ ከምቀኛ ከመንጋ ህዝብ !!
ቤቲ "...ቤተክርስቲያን ምን ልሠራ ነው የምኼደው?...."አልሽ?ቤተክርስቲያን?????ቤተክርስቲያን የክርስቶስ ናት፤ሁለትም ሦሥትም በኢየሱስ ስም ለተሰበሰብን ኢየሱስ በመንፈሱ አማካኝነት በመሐላችን የሚገኝባት፤
ስንዴና እንክርዳዱ በአንድነት ያለባት፤ጠላት በማታ የዘራው ክፉ ዘር ከእርሻው ባለቤት ስንዴ ጋር አብረው የበቀሉባት፤
ቤተክርስቲያን ካልሄድ የት ልትኼጂ?መዝናኛ ሥፍራ?ቤት ልትቀመጭ?ሌላ አማራጭ ልትጠቀሚ?ኧረ መከር አለ!የሚለየው እስከሚለይ ጎንለጎን ስለበቀሉት ክፉና መልካም ዘሮች ምን አገባሽ?ጌታ የቀጠረው ቀን አለ።ማቴዎስ 13 ሙሉ ምዕራፉን አንቢብ!
"ቤተክርስቲያን የኃጢአተኞች መሰባሰቢያ ሥፍራ ናት" መባሉን አውቃለሁ።አንቺን ፈራጅ ያደረገሽ ማነው?
ቤተክርስቲያን ሂጂ!"ጭንቅላቱም፣እግሩም" አንድ ሰው የሆነበት "P.L.C" ዘንድ አትሂጂ!
ቤተክርስቲያን ❤❤❤❤❤❤❤❤
ቤቲ የሆነን ነገር ለመረዳት ፍላጎት አላት። ውስንነቷ የተረዳችውን ነገር መሰረታዊ ምክንያቶች ከማወቅ ይልቅ አልከስክሳ ትተወዋለች። ፕሮቴስታንት በእሷ ጊዜ ጥሩ ሁኖ አሁን ለምን ተጨማለቀ ስትል ችግሩን ተረድታዋለች። መልሱ ላይ ግን በእኔጃ ነው የምትዘለው። መሰረታዊ የፕሮቴስታት እምነት ሂደቶች አሉት። መጀመሪያ ሞራልን ከእየሱስ ጋር ለማገናኘት ይሞክራል። ይህንን የሚያደረገው እየሱስን ቀድመው ያወቁ ሰዎችን ቀልብ ለመያዝ ነው። በዚህ ጊዜ መንፈስ ያደረብህ ይመስልሃል። ሁለተኛው ደረጃ የእየሱስ ትምህርተና የሳይኮሎጅ ትምህርት ተቀይጠው ይሰጡሃል። ሳይኮሎጅ አንተ ትችላለህ ይላል እየሱስ የእኔን ነገር ፈፅም ይልሃል። በዚህ ጊዜ በደስታ ሱሪህን ትጥላለህ። ሶስተኛ ደረጃ ሳይኮሎጅ መሪውን ይይዝና እየሱስ ሽፋን ይሰጣል። ምን ችግር አለው ትላለህ። አራተኛ ደረጃ ተደሰት አትጨነቅ ሌላውን ኢግኖር አድርግ የሚለው ይሰለጥናል። ይህኔ ቤተክርስቲያ የንግድ ቤት ትሆናለች። ምስኪንነት የዋህነት ሀቀኝነት ጥንካሬ ለድሃ መቆም ሀጢያት በሚመስል መልኩ በተግባር ታየዋለህ። ያኔ አንተ በስህተት መንገድ ረጅም ተጉዘሃል። ዌስተርኖች በጭቅላትህ እንደተጫወቱብህ ጎበዝ ከሆንክ ታውቃለህ። ግን መመለስ ዳገት ይሆናል። ክብር ለማተበኞች እምነታቸው በመሰዋትነት የጠበቁ ስለእግዚአብሔር ለተሰደዱ ለየዋሆች
ህግ እና ስርአት ከሌለ እምነት ውስጥ ገና እርቃናቸውን ያመልካሉ ፕሮቴስታንት እምነት እኮ ምንም የሚጨበት ነገር የለም ይልቁንም ሞት ሳይቀድምሽ በ ሃያልነት ላይ ድካም የሌለበት በ ሒያውነቱ ላይ ሞት የሌለበት በፈጣሪነቱ ላይ ፍጡር የሌለበት በ አንድነት ላይ ሶስትነት የሌለበት አንዱን አሏህ ተገዢ ካለሽበት ውጥረት ያወጣሻል።
ይህችን ውዳቂ እንደሰው ቆጥረህ እንግዳ ማድረግህ በጣም ያሳዝናል። ይች ሰው "የኔ ቀን" መጣልኝ ብላ ባሰበች ጊዜ የወረደችበት አዘቅት የሚገርም ነው። ቀን ሲያልፍ አሁን የት ደረስን ለሚለው ሁላችንም እያየነው ነው። በስዋና መሰሎችዋ አማካይነት በትግራይ ህዝብ ላይ የታወጀው የእልቂት ጦርነት ምን ጊዜም የማንረሳው ሆኖ እስዋም እዳዋን መክፈል የምትጀምርበት ወቅት ላይ ደርሰናል። "ኦሮሞ በመሬቱ ዘበኛ ሆነ" ባለችበት አፍዋ አሁን ኦሮሞ ዘበኛ ሆኖ መስራት ይቅርና በህይወት መኖርም የማይችልበት ሁኔታ ሲፈጠር ምንም መተንፈስ አልፈለገችም። ይህች ደንቆሮ ሰው ነኝ ብላ ሰው ፊት ለመቅረብ ማሰብዋ ጭንቅላትዋ ማሰብ የማይችል ደደብ መሆንዋን ያሳያል። ጊዜ ሁሉንም ያሳየናል። የዚች ዓይነት ደደቦች ደግሞ የሰሩት ብልግና ወገግ ብሎ የሚታይበት ብዙ ዘመን ወደፊት አለ። ጊዜ ለኩሉ።
እንዲህ ሳውንድ ባደረገ መልኩ መከፋፈል ጭራሽ ባይመቸኝም እኔ አማራም አይደለሁ ኦሮሞ ወይም ትግሬ።ሶስት ምርጥ ልጆች የሰጠችኝ ባለቤቴ የተባረከች ኦሮሞ ናት። ልጆቼ ምን እንደሚባሉ ግን አልገባኝም። ኦሮ ሲዳማ ? ኦሮ ጉራጌ ? ግራ የገባው ዘመን !!! ለእኔ ሁሉም የኔ ነው ፤ እኔም የሁሉም ነኝ። የሚሻለንም ይኸው እንደሆነ ነው የማምነው። ፈጣሪስ የሚለው ይኽው አይደል ? " ሰው ሁን" ። ለማንኛውም ቤቲ እኔ ጀኒዩን አድናቂሽ ስሆን ነጉር ግን በሀገሩ " ዘበኛ ሆኖ " የሚለው አባባልሽ እንዲያ ስትጠየፍያቸው ከነበሩት ደደቦች እንዳይቀላቅልሽ ሰጋሁልሽ። የፈጣሪ ስምና ተግባር እንዲያ ደጋግመሽ እየጠቀስሽ ተመልሰሽ እነሱ የሚሉትን በምንም አይነት ሁኔታ እንደ ሪፈረንስ መጠቀም አለብሽ ብዬ እላምንም። ወርደው ያወርዱሻልና።
ቤቲዬ ሰው ሲደክም ጥሎ ነው የሚሔደው ያልሽው ምን ያህል ፈሪሀ እምላክ እንዳለሽ የሚያሣይ ነው ባሁኑ ሠዓት ግን ብዙዎች በቲቶ ምዕራፍ አንድ ቁጥር እሥራስድስት ላይ እንዲሁም ሁለተኛ ጢሞቲዎስ ምዕራፍ ሦሥት ቁጥር አሥራ ሦሥት በሚናገረው መሰረት ትንቢቱ ነው የሚፈፀመው
ቤተልሄም ለሁት ጌታ ማደር አይቻልም ፓለቲካና ኃይማኖተኛ በመምሰል መንታ መንገድ ላይ ቆመሽ አታምታች በእርግ ቃሉ እኔ የመጣሁት ለኃጢያተኞች እንጅ ለፃድቃን አይደለም ይላል ግን አንዱን ምረጭ ሲጀምር አንች ዘረኛ አና ተሣዳቢ እንኳን እምነት ያለሽ በጥሩ ቤተሰብ ውስጥ ያደገችን ልጅ ያክል ሥርአት የለሽም ጎዳና ላይ ያደገች ልጅ አፏ እንዳመጣላት የምትዛርጥ ልጅ ነው የምትመስይው ።
እንዴ ኸረ በህግ አምላክ ወንድም የነ ናሆም ምስክርነት ለመንፈስ ቅዱስ መኖር ማሳያ አይሆንም እንዴት ንግድ ነው ትላለህ
የብልጽግና ወንጌል ትምህርት በትገኘው እጋጣሚ ሁሉ መበልጸግ ነው? ሰርቶም ሆነ ዘርፎ ሀብት ማካባት: ሌላውን እያፈናቀሉና እያደኸዩ ተስገብግቦ ሐብት ማፍራት?
ባህላዊው ጴንጤ ልክ እንደ ኦርቶዶክስ አይነት የቤተእምነታዊ ትውፊት ተከታይ ነው! ትክክለኛ ክርስቲያኖች መአዛቸው ራሱ ልዮ ነው!
ጴንጤ የአጋንንት ነው
ድፍረትሽን በጣም እወደዋለው ደሞም ከፈጣሪ የተሰጠሽ ፀጋ ነው እውነትን ግን ትፈሪያልሽ በርግጥ ሰው ነሽና አላዝንብሽም
ቤቲ ጎበዝ ሴት ነሽ አሁንም ለማገልገል በርቺ።
የመጨረሻ ጅል የጅል ባንዲራ ያዥ ነሽ:: ሰው በባዶ ጭንቅላት ሰው ለማበሳጨት ብቻ ወደ ሜድያ የሚወጣ ከንቱ ሰው እንቺን አየሁ
LTV ላይ ያደረገጅውን የጄኖሳይድ ኢንተርvዎች ተረሱ አንተ ጋዜጠኛ
በምንም መንገድ ሐሳብሽን እሰማለሁኝ የምቀበለው አለኝ የማልቀበለው አለኝ ግን የሆነ የታመቀ ሐይል ውስጥሽ አለ በዛላይ በእግዚአብሔር ላይ ያለሽ ግኙኝነት እጅግ በጣም ድንቅ ግኑኝነት ነው
ይቺ ስለወንጌል ምን ታቃለች ወሬ ነው የምታቀው አስመሳይ ጋዜጣዋም በልምድ ነው።
ቤቲ! እጅግ የከበረ ነገር አለሽ እስካለሽ ፀጋሽን ተጠቀሚ። እወድሻለሁ።
አረ ጫልቱ ልጓም በጠስሽ ጠሚኒስትሩ የቆሎ ጓደኛሽ ሆነ ማለት ኑው? ትንሽ ሰው ሁል ጊዜ ትንሽ ነው
ዊግ ተክለሽ ስለ እግዚአብሔር ስታወሪ አይሰቀጥጥሽም ???? ለፍላፊ ስትደብሪ
ውድ ነገሬን ባንክ አስቀምጣለሁ እየሱሴን በምንም አልለውጠውም። ይህኛው ሀሳብሽን ገዝቼዎለሁ። ቤቲሾ ተባረኪ
የፃፍኩትን ፆፊያለው አልሸ የሚገርም ምላሸ ወቸጉድ አሉ እማማ ጫልቱ
ጥሩና ትልቅ ሚዲያ ነው በውቅናው ልክ ግን ሀሰተኞችን እየተከላከለ አይደለም ችግሩ ከቀን ወደቀን እየገዘፈ ነው ሚስኪኖች ዛሬም በሀሰተኞች እየተሰቃዩ ነው ቸል ባትሉቸው መልካም ነው
ግሩም ውይይት። እግዚአብሄር ይወድሻል፣ ልክ ሌላውንም እንደሚወደው።
ባንቺና በእግዚአብሔር መካከል ሊገባ የሚችል ነገሮች አሉ ይህውም ቃልሸ እና ድርጊቶችሸ ፣ ቃልሸ ያለስፍራው ድርጊቶችሽ ያለ ቅርፅ የተገኙ ለታ ከምር አስተማሪ ያስፍርልግሻል ጠንቆይም ቢሆን😂😂
The interview look like giving testimony to " what was'"
ወንጌል አንድ ነው። የብልፅግና አስተምሮ ወንጌል አይደለም።
አንተ ደግሞ አቋም ያለህ ልጅ እይደለህም ምክንያቱም ትናት እግዚአብሔር ዛሬም ይሰራል ብለህ ምስክርነት ስታቀርብ አልነበረም? አሁን ከስዋ ጋር ሆነህ መንፈስ ቅዱስ በዚህ ዘመን የለም ብለህ ትክዳለህ? እረ shame ነው ሰው እንኳን ይታዘበኛል አትልም? Anyways እግዚአብሔር ይቅር ይበላቸው አንተ ደግሞ አቋም ይኑርህ. እናተ ብቻ ጻድቃኖች ሌላ ሁሉ ሐጥያተኛ??? Please repent you guys are in dangerous😢
ቤቲዬ እግዚአብሔር ይባርክሽ የኔ ቆራጥ👍🙏
Beti I respect you may the lord cover you with his holy blood .
መጣሽ ደሞ ተገላግለንሽ ነበር
ቤቲ ማንም ምንም ቢል በእውቀትና በእውነት ነው የምትናገረው በርቺ ❤❤❤
ደስ የሚል ኢንተርቢው ነው ተባረኩ🙏❤️
የአእውነት የሚገርም እውቀት ነው ! ለአእየሱስ ያለሽ ቅናት አክብሮት ሳላደንቅ አላልፍም ተባረኪ
ስለቤተክርስቲያን እሟገታለሁ ስትይ ቆይተሽ አሁን ደግሞ ቤተክርስቲያንን ኢካቦድ ማለትሽና ቤተክርስቲያን አልሄድም ስትይ የተምታታብሽ ይመስላልና ብታስተካክይ መልካም ነው።
የእግዚአብሔር መንፈስ በቤተክርስቲያን የለም ብሎ መደምደም ትክክል አይደለም።የቆሮንቶስ ቤተክርስቲያ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ የለም ነበር።ጌታ ኢየሱስ ስንዴም አለ እንክርዳድም አለ ጌታ ተዎቸው ብሎአል መሆን የሚገባው በቤተክርስቲያን ጎዶሎ እየፀለዩ ለደካማው እየፀለዩ በህብረት መኖር መጽሀፍ ቅዱሳዊ ነው።ወንድሞች በህብረት ቢሆኑ ስለሚል።ከህብረት ባትጎይ ይሻላል ማንም የቆመ ቢመስለው ይላልና የእግዚአብሔር ቤት ቅናትሽ እንደ ሙሴ ፅላቱን የቀናሽ መስሎሽ እንዳትሰብሪ።
Yayit misikir honena negeru hahahaha gud kebestejerb duk yilal tinish teregagu gena chibicheba yikeral gugut
የቤቲ ነገር ሁሉ በብርሀን ነው! እህቴ ተባረኪ!!!😍
እሰይ ቤቲዬ ጌታ ይባርክሽ ❤🎉❤🎉❤
እንደዚች አይነት የወረደች ሰው አላየሁም::ደፋር ናት እየሱስን የምያክል አምላክ በአንድ ዘር ውስጥ ማስገባትዋ!?? ወጥ ረገጠች!
😂😂😂😂 አንች ክፉ ምን ልታወሪ ባልሆነ ስለ ክርስትና የስው ስጋ በሊታ ግደለስ እረደው ስትይ አልነበርም እዴ አይ ዘመንንን አሁን ከዚች ስው ምን ሊማር ነው 🙂↔️🙂↔️🙂↔️🙂↔️
Enanetem kehamete
yeteshale were yeleshem. Yohhnes men yargehe chenkuware.
Thanks🙏 በርቱ
ጋዜጠኛ ግን የጠራሀት ልትጠይቃት ነ? ወይንስ የልብሽን አውሪ ብለህ? የተደረገ ቃለምልልስ የለም እንደውም ደርብ የሌለው ቀደዳዋ እንቅልፍህን አምጥቶብሀል ገብተህ ተኛ እባክህ። የመጽሀፍ ቅዱስ ቃል በማወቅ ክርስቲያን መሆን አይቻልም ሰይጣንም ቃሉን ያውቃል ብዙ ፓለቲካ ዘብዝበሻል ያውም side ይዘሽ በንስሀ ተመልሰሽ ከሆነ ጥቁር ቀለም የቀባሽውን የህብረተሰብ ክፍል ይቅርታ መጠየቁ የተሻለ ይሆናል አለበለዚያ ያቀረብካት ለምንም ነውና ስለ ጴንጤ መንግስት አብን ጠይቅ አይደለሁም ብሏል ሊሆንም አይችልም።
ቦርጭ
ጎረቤታችን ወደ ገነት የምትሄድ ከሆነ ከሆድህ ቀነስ በል ይላል እናታችን የዚህችን አባባል ትንታኔ ዘውትር ብትሰማት ስለማትሰለቻት እንዴት ትለዋለች ማብራሪያዉን ከአባባሏ በላይ ስለምትወደው ነው እንዲ ማለቷ እሱም ይሄን ስለሚያውቅ ጅንን ብሎ ትከሻውን ለኩራት ወዳጁ ገፍተር ያደርግና ትራስ የሚሉትን ማሳረፊያ ጭንቅላቱን እያደላደለ መላዕክት ብሎ ይጀምርና ሊያወጋን ሲሰናዳ እኔ መቋጫዉን ስለሚገርመኝ በውስጤ እንዲህ እላለሁ ስጋ ሙት በድን ከመሆኑ በፊት ህመም ሲያሰቃየው የነበረ ሰው በህቅታ ስያጣጥር ቦርጭ ወደ ነፍስ በምን በኩል አድርጋ ነፍሳ ነው እንዲያ የምፈጠረው እንዴትስ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር ከአዕምሮዬ በላይ ይሆንብኛል አባዬ የሞተ ቀን ብሎ ለጥቆ ጎረቤታችን ጎረቤታችን እያልኩ የምጠራው ስሙን ዘንግቼው አልያም ሳላውቀው ሳይሆን እራሱ ነው ጎረቤቴ የሚለው ስም የማዕረግ ስም ነው በዚያ ጥሩኝ የሚለን በስሙ ከምትጠራው እንዲያ ብትለው ደስተኛ ስለሚሆን ምንገዶኝ ተሸከመኝ አላለኝ እራሱን ችሎ የሚኖር ትልቅ ሰውዬ እንዴትስ ብጠራው ምን አገባኝ ጭራሽ ደስታን ለመስጠት ስንት ነገር በሚቧጠጥበት ዘመን እዲህ በቀላሉ የሚደሰት ሰው ከሆነ ብፁኸ ሆንኩኝ ማለት አይደል ታዲያ በገባው በወጣሁ ባገኘሁት ግዜ ሁሉ ጎረቤቴ እያልኩ ደስታዉን ፋቱ ላይ እያየሁ እኔም መደሰት ጀምሬያለሁ ከሰዎች ጋር ስጨዋወትና ስለሱ ሳነሳ እራሱ ጎረቤታች የሚለው ይቀናኛል ቤተሰባዊነታችን ጠንካራ ስለነበር ጎዳጎድጎዳችን እንተዋወቃለን አባቱ ሲኦል የገብት በቦርጫቸው ምክንያት እንደሆነ ነው በዚህ ወግ ዉስጥ የሚተርከው አባቱ የሞቱት ለሊት ነው ጎረቤታችን እንዲለው አባዬ ሲሞት በቅርብ የነበርኩት እኔ ነኝ እያለ በኩራ ይናገራል በእኛ ሃገር እሬሳ ፊት መቅረብ የጀግኖች ጀብዱ ተደርጎ ነው ሚወሰደው ሁለት መላክት መጥተው በአባዬ ባርጭ እጅጉን ሙግት ገጥመው ነበር የሚያወሩትን ቋንቋ ባይገባኝም ሁኔታቸውና ትኩረታቸው ግን ቦርጭ ላይ እንደሆነ ያሳብቃል ጠቆር የሚለው መላክ እንደውም እየመጣ ይነካዋል ይሄ ሁሉ የሚል ይመስላል የሚነጋገሩት ቋንቋ ግን የሃገሬ ሰው እርምህን አውጣ ግዕዝ አለመሆኑን ለማህበረሰብ ማሳወቅ እወዳወሁ ማሳወቅም ማህበራዊ ግዴታዬ ነው የሰፈር ሰውስ ምን ይለኛል ጃል ቋንቋው ሃገር በቀል አይደለም እንዳልል በመሃሉ ቶኩማ ምናምን የሚል ቃል ሰምቻለሁ ይልና የአባዬ ቦርጭ በታመመ ግዜ ለማገላበጥ እራሱ የእናንተን ቤተሰብ እርዳታ ያሻ እንደነበር የሚታወስ ነው ድራፍት ነፍሱ ነበር ቁርጥ ልጋብዝህ ከሚለው አንድ ሁለት እንበል ሚለው ነው ዘመዱ ለሱ ጉንጩን ሳቅ ወጥሮት መቼስ የአባን ከአንገቱ ጋር የሚጀምር ቦርጭ አትዘነጉትም ብሎ ይሄ የሚጋባ ሳቁን በአንዴ ይለቀውና ሳቁን አጋብቶብን ወደ ጨዋታው በሳቅ እረፍት ሰጥቶን ወሬውን ቀጠለ የእነኚህ መላክት ሙግቱ ወደ ብርቱ ግብግብ ተቀይሮ በሰማይ ቤትም ለካ ጥቁር ባርያ ሆንዋል ነጩ መላዕክ ጥቁሩን ዉዲያ ማዶ በመስኮቱ እነ ሃሰን ጓሮ እንሰት ላይ አሽቀንጥሮ ጥሎት የአባዬን ነፍስ ጭብጥ ብላ ከተቀመጠችበት ፊር ፊር እያለች ሊያነሳት ሲል ከበደው እጁ ወደ ላይ ዘረጋዉና ሃይል አሰባስቦ ይዝዋት ወደ ላይ እንዳቀና ብዙም ሳይቆይ ክብደቱ ነው መሰለኝ ወደ ታች ቁልቁል እንዳመለጠው ያወቅኩት መላኩ ጭንቅላቱን ሲይዝ ነው የአባቴ ነፍስ የወደቀው አራት ኪሎ ስለነበር መግባት አልቻልኩም ቤተ መንግስቱ እየታደሰ ስለሆነ አትችልም ብለው አባረሩኝ ከዛ በውኃላ ነው መንግስተ ሰማይን መውረስ የሚሻ ሰው ከሆዱ ቀነስ ቢያደርግ ጥሩ ነው የምለው ለዛ ነው ምክንያቱም ሆድ ባለጌ ነው ከፈጣሪ በታች ሞትም ህይወትም በእጁ ነውና ወደ ሆድ የገባ ሁሉ አይጠቅም ።
ተፃፈ በጌታረዳኝ በፍቃዱ
የማቴዎስ ወንጌል 12:36 እኔ እላችኋለሁ፥ ሰዎች ስለሚናገሩት ስለ ከንቱ ነገር ሁሉ በፍርድ ቀን መልስ ይሰጡበታል፤ 😢ተጠንቀቁ 😢
1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 4:18 ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው?
ጰጠሆች አገሊጋህነኝ የሚሎትን በጣም ጢንቃቀያሲፈሊጋል 8አመት በፊቲ ኤኛበትለፀሎትመቶነዉ አፊኖለደፈረኝሲል ሰዉመቶተረፈኩት
እውነትዋን ነው , ምን ለመሆን? ትክክለኛ ጥያቄ...
ከመቸው ተነሳሽ ? ወልዶ መነሳት አጭር እየሆነ ነው። ሃፃኗስ እንዴት ናት ፣ ስደተኛ አባቷን ባለበት ሰላም ያርገው።❤
በእርግጥ እግዚአብሔር ሰው አለው፡፡ የአይሁድ ቤተመቅደስ ሹማምንት የመሲሁን መምጣት በቤተመቅደስ ሲጠባበቁ፣ መሲሁ ኢየሱስ በቤተልሔም የከብቶች በረት ውስጥ በውርደት ዝቅ ብሎ መጣና አስከ መስቀል ሞት እንኳን የታዘዘ ሆኖ ፡፡ የተባረከ ተስፋ ሆነን፤ክብር ይሁንለት፡፡ ዛሬም እንደቤቲ ያሉ ያልተጠበቁ እግዚአብሔር በጓዳ ሸሺጎ ያሳደጋቸው በመክሊታቸው የሚያገለግሉ ጀግኖች አሉት፡፡ ቤቲ ብቻሽን ስላልሆንሽ ተባረኪ፡፡ ጌታ ዛሬም ከበለስ በታች አይቶሽ አይተውሽምና ከፊት ይልቅ ትጊ፡፡
አግረ መንገዴን ካለሁበት ከተማራቅ ወዳለች ከተማ ሄጄ ያየሁትና አሁንም ከሁለት ዓመት በኋላም ድንጋጤው ያልለቀቀኝ
1.ከመኪናው ወርዶ አገልጋይ ተባዩ እግር ስር ሲወድቅ ያየሁትና
2. ዘይት ማምረቻ እና መሸጫ ብሎ ያስጎበኘኝ ወቅት አሳምሞኛል
❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉ስለ ኢየሱስ ባኃር የተነገርሽው በጣም ደስ ይላል ምክንያቱም ኢየሱስ ሉዓላዊ እምላክ ነው ተባረኪ❤❤❤
ቤቲዬ ብልፅግና የሚያስተምሩት ዬሀንስ ብቻ አይደለም። በተለይ ኘሮስፐሪቲ የመጣ ዘመን ህዝቡን confuse አርገው ግጠውት ነበር። አሁን ህዝቡ ነቃ ሲል ሲደክመው እነሱም ሸብለል አሉና የሌሉ መሰሉ።
በ1985 በአሰላ ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ ነው ጌታን የተቀበሉት።በአሁን ሰአት ያለው ክርስትና ያሳዝናል።ትልቋ ቀጠና ሁለት ሙሉ ወንጌል ቤተክርስትያን የሙዚቃ መሳሪያ ጩሀት ፈፅሞ መዝሙር ለማዳመጥ አያስችልም አዳዲስ ሰው ሲመጣ አንድም የዝማሬ ቃል ሳይሰማ ይመለሳል።ለኛም ለነባሮቹ ግራ ገብቶናል።ምነው መሳሪያው ቢቀነስ።ሁለተኛ እዛው ቸረች አይጠቀሙበትም እንጂየጭፈራ ቤት መብራት አለ ለምን አያወጡም።ቤቱ የፀሎት ቤት ነው።ቤትዬ የክርስትስ ፀጋ አይለይሽ❤በርቺ
ከመቸው ተነሳሽ ? ወልዶ መነሳት አጭር እየሆነ ነው። ሃፃኗስ እንዴት ናት ፣ ስደተኛ አባቷን ባለበት ሰላም ያርገው።❤
ትክክል ነዉ ያልሽዉ ቤቲ ከቤተክርስቲያን አሁን የጠፋዉ ነገር ቢኖር ዋጋ ለወንጌል ከፍለን መኖር እንጂ ያለብን ደግሞም ማራናታ እያልን መጠበቅ እና መኖር ሲገባን ዛሬ ላይ በሚዘገንን ሁኔታ ትጥሳለህ ትበረቅሳለህ እያሉ ደግሞም ዳግም ኢየሱስ የማይመጣ ይመስል ትዉልዱን ስራ አስፈትተዉ ለወንጌል እዉነት እንዳይኖር አደረጉት ያሳዝናል።
wowwww betye libelat esti zara dink koyita neber
ቤቲ አንቺ ጀግኒት ኢየሱስ በራስሽ ሁኔታ ሰርቶብሻል ዝም ብለሽ ከየሱስ ጋር ቀጥይ ሌላ ሚሽን እስኪሰጥሽ