Arada daily news:በጎፋ የሟቾች ቁጥር ከ230 አለፈ "ባይደን ስልጣን ልቀቁ ተባሉ "ሩቶ በቃ ማለት በቃ ነው ብለዋል ለነውጠኞች"ቻይናና ተቃውሞ
Вставка
- Опубліковано 6 вер 2024
- Enjoy arada daily's News while watching beautiful Addis Ababa and other ethiopian cities....
የአራዳ ዴይሊ ን የዩቲዩብ ገጽ Subscribe በማድረግ የተለያዩ ሀገራዊ እና ዓለምአቀፋዊ መረጃዎችን ያግኙ.
Attribution:
:Besides Researching, narrating, video recording and editing every news, we sometimes use screenshots to illustrate the story from
BBC, CNN, DW, VOA, Russian Today, ART , NBC, the telegraph, Sputnik News, BILD
All content is used within the parameters of fair use.
Please contact us.
Paid sponsorship enquiries:
aradadaily@gmail.com
Narrated by: Birhanu w/semait
news Produced by: Esubalew & Bisrat
Edited by: biruk & Natnaeal
thumbline by: Mehari wassihun and Yontan Teshome
Managed by: Dawit Wassihun
Office: Addis Ababa, ethiopia
Bole Bulbula 93 Mazoriya/ Kidus Building 2nd Floor
or call us 0910-508888
አራዳ ዴይሊ ወቅታዊና ታማኝ መረጃዎቸን እያደነ የሚያቀርብ ለየትኛውም ተቋም ያልወገነ ከዘርና ሃይማኖት የፀዳ፤ አጋጭ የሆኑ አመለካከቶችን የሚያወግዝ፤ በእኩልነት እና ሚዛናዊነት ለሁሉም ዜጋ የሚቆምና መረጃ የሚያቀርብ ዓለማቀፋዊ የመረጃ ቻናል ነው፡፡
እንደ ከዚ ቀደሙ ሁሉ አራዳ ዴይሊን ምርጫዎ በማድረግ ሰብስከራይብ ላይክ እና ሼር እያደረጋችሁ አጋርነታችሁን አሳዩን፡፡
የዜና አቀራረባት በጣም ጥሩ ነው ግን ድምፃት እና ዜናው የሚተላለፍበት ባታ በጣም አይመጣጠንም ። ሲቀረፁ በሩን እአስወጡት ሌላ ብዙ ቀለሞች ቀይ፤ቢጫ ቢጫ አበባ ምን ግዜም ዜና ሲነበብ ከጅጀርባዎት ነጭ ከሆነ የሚቀረፀውን ፡የርሳም ፊት በደንብ ይታየል ፡ከጀርባዎት ከፈለጉ እንደ ዲዛይን አድርገው ነጠላ የሚለበሱውን መጠቀም ይችላሉ ። ቢጫው አበባ ከእርሳ ፊት በላይ ነው ስለዚሕ አበባውን አትቅረፁት ሌላ የተቀመጡት ሳፉ እርሳን በጣም ዝቅ ብለዋል ከስሮት ትራስ ጨምረው ክፍ ይላሉ ።በጣም ይቅርታ አስተየየት በመስጠቴ ስሕተት ሳይ ማለፍ አልወድም በርቱ በጣም ጥሩ የዜና ደምፅ አሎት። በደንብ ከሰሩ እንደታዋቂዎች ዜናዎች ይሆናሉ ።ጥራት ይቀራል
የቸይና። መንግስት ምን ደረሰ መረጃዉ የለም እዴ ?
😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
Arada mingizem arada neh
ማቴዎስ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥
² አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።
³ ፈታኝም ቀርቦ፦ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው።
⁴ እርሱም መልሶ፦ ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።
⁵ ከዚህ በኋላ ዲያብሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ፦
⁶ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።
⁷ ኢየሱስም፦ ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው።
⁸ ደግሞ ዲያብሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ፦
⁹ ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው።
¹⁰ ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
¹¹ ያን ጊዜ ዲያብሎስ ተወው፥ እነሆም፥ መላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር።
E/R Nebsachhun begenet yanurew
መልክህ ባይታይ ብዙ subscribers ታገኛለህ እንደ ከዚ በፊቱ
Kkkkkkk