ኤርሚያስ የፅድቅ ቃል ይዞ ሀስትን በእዉነት አሸነፈ | ተናገር እዉኑን | ኤል ቃል tube | speak the truth | ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ | ሼህ አብዶ

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 9 вер 2024
  • #ተናገር #መዝሙር #ወንጌል #berekettesfaye
    ኤል ቃል tube
    ኤርሚያስ የፅድቅ ቃል ይዞ ሀስትን በእዉነት አሸነፈ | ተናገር እዉኑን | ኤል ቃል tube | speak the truth | ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ | ሼህ አብዶ

КОМЕНТАРІ • 16

  • @rutaabraha6882
    @rutaabraha6882 Місяць тому

    ❤❤❤❤❤❤❤Tebareku

  • @haymimuluken6157
    @haymimuluken6157 Місяць тому

    ተባረኩልን ❤

  • @user-fp7kh7yy3h
    @user-fp7kh7yy3h Місяць тому

    ወንድምዬ ወንጌል ለአለም ሁሉ ይሰበካል

  • @user-fp7kh7yy3h
    @user-fp7kh7yy3h Місяць тому +1

    ጌታ እየሱሰክረሰቶሰ ፀጋውን ይጨምረልህ

  • @negestat12
    @negestat12 Місяць тому

    ኤርሚ 😮❤️❤️👏🏼👏🏼👏🏼

  • @belayabebe476
    @belayabebe476 Місяць тому +1

    ሮሜ 10
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ¹ ወንድሞች ሆይ፥ የልቤ በጎ ፈቃድና ስለ እስራኤል ወደ እግዚአብሔር ልመናዬ እንዲድኑ ነው።
    ² በእውቀት አይቅኑ እንጂ ለእግዚአብሔር እንዲቀኑ እመሰክርላቸዋለሁና።
    ³ የእግዚአብሔርን ጽድቅ ሳያውቁ የራሳቸውንም ጽድቅ ሊያቆሙ ሲፈልጉ፥ ለእግዚአብሔር ጽድቅ አልተገዙም።
    ⁴ የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና።

  • @belayabebe476
    @belayabebe476 Місяць тому

    ሮሜ 3
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ²¹ አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
    ²² እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
    ²³ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
    ²⁴ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
    ²⁵ እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው፥

    ²⁷ ትምክህት እንግዲህ ወዴት ነው? እርሱ ቀርቶአል። በየትኛው ሕግ ነው? በሥራ ሕግ ነውን? አይደለም፥ በእምነት ሕግ ነው እንጂ።
    ²⁸ ሰው ያለ ሕግ ሥራ በእምነት እንዲጸድቅ እንቆጥራለንና።

  • @mesfinkebede866
    @mesfinkebede866 Місяць тому

    ሮሜ4:4

  • @AsuyHddgd
    @AsuyHddgd Місяць тому +2

    ኦርቶዶክስ የራሳቸውን መፅሃፍ እኛ አልፃፍንም አለስተምንም ይላሉ እንጂ ትክክለኛ ስህተት ነው አይሉም ወደ ገዴል ጉዞ

  • @mesifnedebella1693
    @mesifnedebella1693 Місяць тому

    ሮሜ 4:22፤ ስለዚህ ደግሞ ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።
    23፤ ነገር ግን፦ “ተቈጠረለት፡” የሚለው ቃል ስለ እርሱ ብቻ የተጻፈ አይደለም፥ ስለ እኛም ነው እንጂ፤
    ሮሜ 424-25፤ ስለ በደላችን አልፎ የተሰጠውን እኛን ስለ ማጽደቅም የተነሣውን ጌታንችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ለምናምን ለእኛ ይቈጠርልን ዘንድ አለው።

  • @mesfinkebede866
    @mesfinkebede866 Місяць тому

    ሮሜ4:4 አብርሐምም አመነ ፅድቅ ሆኖ ተቆጠረለት ይላል

  • @user-fp7kh7yy3h
    @user-fp7kh7yy3h Місяць тому

    እየሱሰ አማላጅ ነው

  • @belayabebe476
    @belayabebe476 Місяць тому

    ሮሜ 9
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ³⁰ እንግዲህ ምን እንላለን? ጽድቅን ያልተከተሉት አሕዛብ ጽድቅን አገኙ፥ እርሱ ግን ከእምነት የሆነ ጽድቅ ነው፤
    ³¹ እስራኤል ግን የጽድቅን ሕግ እየተከተሉ ወደ ሕግ አልደረሱም።
    ³²-³³ ይህስ ስለ ምንድር ነው? በሥራ እንጂ በእምነት ጽድቅን ስላልተከተሉ ነው፤ እነሆ፥ በጽዮን የእንቅፋት ድንጋይና የማሰናከያ ዓለት አኖራለሁ በእርሱም የሚያምን አያፍርም ተብሎ እንደ ተጻፈ በእንቅፋት ድንጋይ ተሰናከሉ።

  • @MakMas-fw3bl
    @MakMas-fw3bl Місяць тому

    ኦርቶዶክሶች ሆነ ጴንጤዎች የእመኀታቸዉ መከራከር ይችላሉ:የቀለሜ የእርሚያስን ስድብ ምን አመጣዉ????ፍርዱን ለአማኙ መስጠት አይሻልም?? ኦርቶዶክሶች ወይ ሙስሊም ሁኑ ሀይማኖታቸዉን የሰደበዉን ምን እነሰደሚያደርጉ ለመማር

  • @MakMas-fw3bl
    @MakMas-fw3bl Місяць тому

    ቅድስት ማርያም እንኳን አይልም ይሄ የተረገመ ቀለሜ???ስለጌታ እናት እንደሚያወራ እንኳ አልገባዉም??ቀለሜ ግን ፓስተሬ ፓስተሬ እያለ አለማዊ ሰዉን እያከበረ ይሄ ለነገሩ በላቸዉ እነዚህን ፈሪዎች ሀይማኖታቸዉን እያሰደቡ ቁጭ ያሉ

  • @MakMas-fw3bl
    @MakMas-fw3bl Місяць тому

    ኦርቶዶክሳዊያን እንዲህ በይፋ ሀይማኖታቹሁን የሚሳደበዉን ቀለሜን ኤርሚያስን ባለበት ልክ ማስገባት ያቃተዉ ሰዉ ካጣቹ የተረገማቹ ሁኑ