እባክህ ፈጣሪ አትበል ስሙን ጥራው አግዚአብሔር በል
ቃለሂወትያሰማልንአ. አሜን አሜን አሜን እግዚአብሄርወደመልካሙቦታይምራን
ቃለሂወት ያሰማልን ወንድማችን❤❤❤
ቃለዎትንያሠማልንመግሠማያትንያዊርሥልን❤❤❤❤
ጥርብ ድጋይ አይደለም የሰጠው ድጋይ አይደለም ታቦት ነው የሰጠው ታቦቱም ይዞት ሲወርድ ወድቆ ተሰበረ ከዛም ፈጣሪ በማይነቅዝ እጨት ጎኑና ጎኑ በወርቅለብጦ እዲሰራ ለሙሴ አዘዘው ትክክለኛው ብታነቡ ጥሩነው ቃለ ሂወት ያሰማልን
ፈጣሪ የሚለው እግዚአብሄር በሚል ቢቀየር መልካም ነው ።
እግዚአብሄር = እግዚ = ወልድ = ኢየሱስ ክርስቶስ
= አብ = አባት
= ሄር= መንፈስ ቅዱስ
ስለዚህ እግዚአብሄር ማለት ማነው ማለት ነው? አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ነው ማለት ነው ። ስለዚህ እባካችሁ ክርስቲያነን የምትሉ ክርስትናችሁ የልምድ አይሁን መፅሀፍ ቅዱስን አንብቡ መፅሀፍ ቅዱስን ጠንቅቀው የተረዱ የቤተክርስቲያናችን አባቶችን ጠይቁ።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፈጣሪ የሚለው ቦታ እግዚአብሔር በሚል ቢተካ መልካም ነው