እግዚያብሔርን ማንም ኣላየዉም | PASTOR FITSUM ERMIYAS | GENERAL CHRISTIAN FELLOWSHIP | AMAZING TEACHING
Вставка
- Опубліковано 21 жов 2024
- የዮሐንስ ወንጌል 1:18-23
18 መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ ተረከው።
19 አይሁድም። አንተ ማን ነህ? ብለው ይጠይቁት ዘንድ ከኢየሩሳሌም ካህናትንና ሌዋውያንን በላኩበት ጊዜ፥ የዮሐንስ ምስክርነት ይህ ነው።
20 መሰከረም አልካደምም፤ እኔ ክርስቶስ አይደለሁም ብሎ መሰከረ።
21 እንኪያስ ማን ነህ? ኤልያስ ነህን? ብለው ጠየቁት። አይደለሁም አለ። ነቢዩ ነህን? አይደለሁም ብሎ መለሰ።
22 እንኪያስ። ማን ነህ? ለላኩን መልስ እንድንሰጥ፤ ስለራስህ ምን ትላለህ? አሉት።
23 እርሱም። ነቢዩ ኢሳይያስ እንዳለ። የጌታን መንገድ አቅኑ ብሎ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ እኔ ነኝ አለ።
INSTAGRAM= @GCF_IN_PONAD
EMAIL= GCFPWORSHIPTEAM@GMAIL.COM
ፍፄ እግዚአብሔር ይባርክህ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
God bless you more Grace up you
Ba Ewnati Egizabher Amilaki yibarkhi Lamilimi ❤❤❤❤❤❤
እግዚያብሄር ይባርካቹ
GOD BLESS YOU
🙌🏻🙌🏻❤️
🤎🤎
Amen amen Tbark
እጅህ ኪስ ዉስጥ ባይገባስ !
እጁ ነው እንዴ ሚያወራው
አቤት አስተያየት ሳትስጡ አታልፉም አይደል
Subconsciously እጁን የት ማድረግ እንዳለበት ስለማያውቅ የሚያደርገው ነገር ነው. እንጂ አስቦበት ለጉራ ያደርገው ነገር አይደለም sis.