Dear Hailu, I do not have a problem with the Trinity, because I am a Trinitarian Pentecostal believer. My problem is your explanation of the identity of Christ. 1. I believe Jesus' title, the Son of God, is His divine name rather than His human name. Jesus is the Son of God from eternity to eternity. Remember God the Father sent His Son to us all. 2. Jesus never left His divinity with the Father when he " emptied Himself" here on earth. The Phil 2:5-11 passage is telling us that Jesus never used His divine power for His own purpose, He rather used it to accomplish the will of His Father, and minister to the poor and the needy. 3) there were two side points you made of which both of them were false: a) you wanted people believe that "man is spirit " while the truth is man is soul spirit and body. You can not separate the components. 1 Thess 5:23 b) you also made Adam before fall identical to Jesus. Adam even before the fall was earthly, created by God as a suitable resident of the earth, where as Jesus is from above! So please repent and come back to the truth of the bible! May the triune God help you !
እግ/ር አባት ይባርክህ ይጨምርልህ። የጥበብ አባት የህይወትን ጥበብ ይጨምርልህ
ጌታ ዘመንህን ይባርከው ብዙ ነው የተማርኩት ሃይሉየ Love u
ወንድም ሃይሉ በጣም በጣም ጌታ ይባርክህ
ወንድማዊ አሸተያየቴ አባክህ አባክህ ከእንደ ቤቲ ያሉ ጋዘጠኞች ጋር አዶል ፈንታ አትስጥ፡፡
ባንተ ሊይ ብዙ የመንፈስ ፍ ሬ ሲታይ በቤቲ ላይ ደግሞ የሥጋ ስራ አይተናል፡፡
ጌታ የባርክህ ፡
ከኢቫንጀሊካል አባል ከሱዳን ምድረ በዳ፡፡
አሜን ፫ በንጹህ ልብህ ነው ሁሉም አገልጋይ አንደ አደለም የኔጌታ ተባረክ
may god bless you more and keep you safe!
ሀይልሻ ዘመንህ ይባርክ
Thanks Hailu ... Eebbifamii Baay'ee
Brother hailu ejig betam tlik timhirt aginchalehu ralliy bruk neh geta yibarkih
(የዮሐንስ ወንጌል ምዕ. 17)
----------
5፤ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
6፤ ከዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገለጥሁላቸው። የአንተ ነበሩ ለእኔም ሰጠሃቸው፤
7፤ ቃልህንም ጠብቀዋል። የሰጠኸኝ ሁሉ ከአንተ እንደ ሆነ አሁን ያውቃሉ፤
8፤ የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና፤ እነርሱም ተቀበሉት፥ ከአንተም ዘንድ እንደ ወጣሁ በእውነት አወቁ፥ አንተም እንደ ላክኸኝ አመኑ።
9፤ እኔ ስለ እነዚህ እለምናለሁ፤ ስለ ዓለም አልለምንም ስለ ሰጠኸኝ እንጂ፤ የአንተ ናቸውና፤
10፤ የእኔም የሆነ ሁሉ የአንተ ነው የአንተውም የእኔ ነው፤ እኔም ስለ እነርሱ ከብሬአለሁ።
11፤ ከዚህም በኋላ በዓለም አይደለሁም፥ እነርሱም በዓለም ናቸው፥ እኔም ወደ አንተ እመጣለሁ። ቅዱስ አባት ሆይ፥ እነዚህን የሰጠኸኝን እንደ እኛ አንድ እንዲሆኑ በስምህ ጠብቃቸው።
12፤ ከእነርሱ ጋር በዓለም ሳለሁ የሰጠኸኝን በስምህ እኔ እጠብቃቸው ነበር፤ ጠበቅኋቸውም መጽሐፉም እንዲፈጸም ከጥፋት ልጅ በቀር ከእነርሱ ማንም አልጠፋም።
13፤ አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
14፤ እኔ ቃልህን ሰጥቻቸዋለሁ፤ እኔም ከዓለም እንዳይደለሁ ከዓለም አይደሉምና ዓለም ጠላቸው።
15፤ ከክፉ እንድትጠብቃቸው እንጂ ከዓለም እንድታወጣቸው አልለምንም።
16፤ እኔ ከዓለም እንዳይደለሁ ከዓለም አይደሉም።
17፤ በእውነትህ ቀድሳቸው፤ ቃልህ እውነት ነው።
18፤ ወደ ዓለም እንደ ላክኸኝ እንዲሁ እኔ ወደ ዓለም ላክኋቸው፤
19፤ እነርሱም ደግሞ በእውነት የተቀደሱ እንዲሆኑ እኔ ራሴን ስለ እነርሱ እቀድሳለሁ።
20-21፤ ሁሉም አንድ ይሆኑ ዘንድ፥ ከቃላቸው የተነሣ በእኔ ስለሚያምኑ ደግሞ እንጂ ስለ እነዚህ ብቻ አልለምንም፤ አንተ እንደ ላክኸኝ ዓለም ያምን ዘንድ፥ አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
22-23፤ እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
24፤ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር ስለ ወደድኸኝ የሰጠኸኝን ክብሬን እንዲያዩ እኔ ባለሁበት የሰጠኸኝ እነርሱ ደግሞ ከእኔ ጋር ይሆኑ ዘንድ እወዳለሁ።
25፤ ጻድቅ አባት ሆይ፥ ዓለም አላወቀህም፥ እኔ ግን አወቅሁህ እነዚህም አንተ እንደ ላክኸኝ አወቁ፤
26፤ እኔንም የወደድህባት ፍቅር በእነርሱ እንድትሆን እኔም በእነርሱ፥ ስምህን አስታወቅኋቸው አስታውቃቸውማለሁ።
(1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕ. 3)
----------
11፤ አምላካችንና አባታችን ራሱ ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ እናንተ መንገዳችንን ያቅና፤
12-13፤ ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ሲመጣ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም የሚሆን ፍቅራችሁን ያብዛ ይጨምርም።
(ኦሪት ዘፍጥረት ምዕ. 1)
----------
26፤ እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።
27፤ እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።
28፤ እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው። ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ ግዙአትም፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።
29፤ እግዚአብሔርም አለ። እነሆ መብል ይሆናችሁ ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ፥ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ፤
30፤ ለምድርም አራዊት ሁሉ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው፤ እንዲሁም ሆነ።
31፤ እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ፥ እነሆም እጅግ መልካም ነበረ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ስድስተኛ ቀን።
(የዮሐንስ ወንጌል ምዕ. 1)
----------
1፤ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
2፤ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
3፤ ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።
4፤ በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።
5፤ ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።
በጣም መሰረታዊ ነገር ነው ያስጨበጠከን ሁሎ የሚምታታብን ነገር እግዚያቢሔር አብዝቶ ይባርክህ
You are blessed brother Hailusha & your teachings are very important also powerful!
My Roll model Halisha
Ever&4ever
Geta zemenehen yebarek
stega yebzaleh more
thanks brother
God Bless You Brother Hailu
ዘመንህ ይባረክ ብሩክ የእግዚአብሔር ልጅ
Blessed my dear brother we love you so much
wow! may God bless ya more!
WoW you are very beloved servant , stay blessed. From Daniel
ጌታ በብዙ ይብዛልህ.
AMEN MY GOD BLESS YOU
God Bless you More. and more
አሜን አሜን አሜን ታባረክ
You are amazing haylsh
may GOD bless you and shin on you in Jesus name.
Blessings !
God bless you more man of God
Be blessed!!
wawwww bless you more
u r blessed hailsha
u are blessed
GOD BLESSYOU
Teleyalke Halisha
enen yaye aben aye lemilew teru meles new gen enena abe andenen yemilewen zelelekew dawit kegnehena kendeh yefiteh berehan new yelewal
Amazing
የተወደድክ ወንድማችን ጸጋ ይብዛልህ!
Just watched Betty show ended up here
Thank you tebarek wendema
jesus was walking in this world as perfect man and as perfect God.sometimes he was a man.sometimes he was God.dont be surprised.this is mystery.
Wow
zemneh yebarek
i agree
😍😍😍
wow
በጣም ደስ አለኝ ። አማርኛ ብቻ ብትጠቀም ...
whatever
GBU
Yes 100%jesus100%human
Dear Hailu, I do not have a problem with the Trinity, because I am a Trinitarian Pentecostal believer. My problem is your explanation of the identity of Christ.
1. I believe Jesus' title, the Son of God, is His divine name rather than His human name. Jesus is the Son of God from eternity to eternity. Remember God the Father sent His Son to us all.
2. Jesus never left His divinity with the Father when he " emptied Himself" here on earth. The Phil 2:5-11 passage is telling us that Jesus never used His divine power for His own purpose, He rather used it to accomplish the will of His Father, and minister to the poor and the needy.
3) there were two side points you made of which both of them were false:
a) you wanted people believe that "man is spirit " while the truth is man is soul spirit and body. You can not separate the components. 1 Thess 5:23
b) you also made Adam before fall identical to Jesus. Adam even before the fall was earthly, created by God as a suitable resident of the earth, where as Jesus is from above!
So please repent and come back to the truth of the bible!
May the triune God help you !
dont measure God by your logic and standard.
ጥቅሱን ሳትጨርሰው ወደ ምትፈልገው ሌላ ጥቅስ ሄድክስ??
ኢየሱስ ጌታ
ክርስቶሎጂ አልገባህም ከፓስተር ተሼ ተማር ቁጭ ብለህ ።አንተ መንፈስ
አንተ ያስተማርክ መስሎህ ይሆናል ግን ለ ጥፋት እየዳረክ መሆኑን እወቅ መታወቅ ከፈለክ ስራህን ቀይር አንተ በመጨረሻው ዘመን ከሚነሱት ሀሰተኛ አስተማሪዎች አንዱ ለመሆንህ ጥርጥር የለኝም አዝናለሁ ተመለስ ሰውን በሀሰት ትምህርት አትበክል
ሂድ አንተ ሰይጣን ቃል ስጋ ሆነ ተብሎ ተጽፏል እንጂ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ተብሎ አልተጻፈም
Bless you my Brother
Yes
u are blessed