የሚገለጥላችሁ ክብር ይበልጣል || ነብይ ጥላሁን ፀጋዬ || Prophate Tilahun Tsegaye || Ethiopian Amharic Teaching 2022
Вставка
- Опубліковано 5 жов 2024
- UNAUTHORIZED DISTRIBUTION AND RE UPLOAD OF THIS CONTENT IS STRICTLY PROHIBITED
ሠላም የዚህ ቻናል ቤተሰዎች በመጀመሪያ እንኳን ወደ እዚህ ቻናል በሰላም መጣችሁ:: በቤተክርስቲያናችን የሚካሄዱ ፕሮግራሞችን በዚህ ቻናል ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ከዚህ በመቀጠል ስለ ቤተ-ክርስቲያናችን አመሰራረት እና አመጣጥ ማወቅ ለምትፈልጉ ከታች አጠር ተደርጎ የተጻፈውን ጹሁፍ እንድታነቡ በጌታ ፍቅር እንጋብዞታለን::
የቤተ-ክርስቲያናችን ቋሚ ፕሮግራሞች
• ዘወትር እሁድ ከ03:30 - 06:00 ድረስ የአምልኮ እና የአንድነት ጊዜ
• ዘወትር ማክሰኞ ከ10:30 - 02:30 ድረስ የትምህርት እና የሀይል ጊዜ
• ዘወትር እሁድ ከ10:30 - 01:30 ድረስ የመንፈስ ቅዱስ ሙላት እና የፀሎት ጊዜ
• ዘወትር አርብ ከ03:30 - 07:30 ድረስ የፀሎት እና የፈውስ ጊዜ
• የወሩ መጨረሻ እሁድ የጌታ ራት
• የወሩ መጨረሻ ሳምንት የፆምና የፀሎት ሣምንት
• ዘወትር ማለዳ ከ12:00 ጀምሮ የማለዳ ፀሎት
በእነዚህ ፕሮግራሞች ላይ በመገኘት ፀጋን እንዲካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዞታለን::
ባሉበት ቦታ ሆነው የፀሎት አገልግሎት ለማግኘት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች መጠቀም የምትችሉ መሆኑንን እንገልፃለን::
+251921295181
+251900623469
አስተያየት ወይንም ሀሳብ ካሎት በሚከተሉት የስልክ ቁጥሮች ሊያደርሱን ይችላሉ
+251-114432284
ስለ ቤተ-ክርስቲያኒቱ
የኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ ወንድማማች ቤ/ክ የሣሪስ አጥቢያ ጎፋ ከነበረችው ከመጀመሪያ አጥቢያ ለአባላቱ በቦታ ርቀት እና ህብረትን ከማጠናከር አንፃር እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ሰኔ 21 1984ዓ.ም ፍቃድን በማግኘት በሣሪስ ተመሠረተች፡፡ በዚህ መሠረት ሐምሌ 1 1984 ዓ.ም የማምለኪያ ቦታን በመከራየት 30 የሚሆኑ አባላትን በመያዝ የመጀመሪያውን የአምልኮ ፕሮግራም እሁድ ሐምሌ 5 1984 ዓ.ም ተካሄደ፡፡ በነበረውም የአምልኮ ጊዜ በወንድም ላቀው ተሰማ የእግዚአብሔር ቃል የተሠበከ ሲሆን በተጨማሪም የሽማግሌዎች ቦርድን በመወከል ወንድም በዛብህ በልሁ የሳሪስ አጥቢያ ተብላ እንድትጠራ እንደተወሰነ ገልፀው ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
በመቀጠልም እግዚአብሔር በሰጠው ራዕይ መሠረት አገልግሎቱ እየቀጠለ እና የአባላቱም ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ የቦታ ለውጥ ለመደረግ ተወሰነ፡፡ በዚህ መሠረት በቁጥር መቶ(100) የሚሆኑ አባላትን በመያዝ በ1990 ዓ.ም የራሱዋን ቦታ በማግኘት አዲስ የማምለኪያ ቦታ ልትሰራ ችላለች፡፡ አሁንም በእግዚአብሔር ፍቃድና ቤተ-ክርስቲያን በተሰጣት ፀጋ መሠረት በዚሁ 480 ካ.ሜ በሚያህል በራሱዋ ቦታ ላይ አምስት መቶ ስልሣ(560) የሚያህሉ አባላትን በመያዝ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሠጣትን ሀላፊነት እየተወጣችና እየፈፀመች ትገኛለች፡፡
የጠቅላላ አባላት ቁጥር 540 ወንድ፡-175 ሴት፡-365
The Present Saris Branch of ECBC had been found in Gofa area until sene 21-1989 E.c. Due to some factors such like un suitableness of the area and so as to consolidate unity, The change in location become crucial hence, the current branch found around saris was established hamlea 5 1984 e.c hence the current branch found around saris was planted following successful travel to attain the required license in the same year.
If the end of course of diligence to solve those factors, It was possible to launch the 1st day the Sunday weekly program in 5 hamlea 1984. On the starting day , the word of God was preached by M.r Lakew Tessema. And M.r Bezabeh belihu Who was from ECBC Board, the verification of the name of the church to be “Saris Branch” and some other derails of ECBC.
Following that based on the vision, which have been Sourced from God the service continued and was why change in location was essence. Thanks to lord; since the church, with 100 members was able to attain a new 480m2 place, with no rent, load to construct its own shelter. Laying on the will and Grace of God the church is still found, with 540 members performing its responsibility given from God.
#የሚገለጥባችሁ_ክብር_ይበልጣል #Prophet_Tilahun #Ethiopian_Amharic_Preaching
ዉዉዉዉዉ በእዉነት ጌታ ሰዉአለዉ ሰዉ 😌 አነተ ጀግና ሰዉ ዘመንህ ይባረክ አይወሰድብህ እንዲሁ በመድረክ ሁነህ እያረሰረስከን ጌታ ይምጣ ማራናታ እየሱስ ጌታነዉ ✝️🥰🙏
እግዚአብሔር ከዚህ የበለጠ መገለጥን ይስጥህ
አሜን
አሜንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንንን
❤❤❤❤❤❤አሜን አሜን❤❤❤
You Christian brothers, are not only prophets but also great teachers. Glory to the Son of God in the Holy Spirit
Geta yasnesaw nebi tebarek
ዋዉ ዘመንህ ይባረክየሚገርም መገለጥ ነዉ
❤❤❤ክብር ለአብ ክብር ለወልድ ክብር ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን አሜን።❤❤❤
“ሁሉ ከእርሱና በእርሱ ለእርሱም ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።”
- ሮሜ 11፥36
Geta hoye enedeze yetebareke swe selesexeken semeke yebareke temesegen🙏🙏❤❤❤❤❤❤
አሜንንን ተባረክ
ጌታ እየሱስ አሁንም ፀጋውን ያብዛልክ በእርግጥም ታስተምራለክ
ወንድሜ ተባረክ ፅጋህ በግዚእብሄር ትክበር ፅጋ ያለህ ስው ነህ 🙏🙏🙏
Amen
Maranata getahoy tolona Amen
Ameeen❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ዘመንህ ይባረክ ያብዛልህ
Ameeeeen ameeeeen ameeeeen Uuufffffeeeee tabaarak🥰🥰🥰
ጌታ እየሱስ ይባርክህ ! ብዙ ፀጋ ይብዛልህ
Blessed
Name name ameeeeeeeeeeeeeen elelelelelel❤❤❤❤❤❤❤❤❤tebarekiy igizabher sawu
Amen amen amen be blessed
Egzeabher yemesgen endante aynet astemare selseten geta semu yebarek
ተባረክ ውድ ወንድማችን❤❤❤
😢ተባረክ
Uffff!!! What a powerful message!!! 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 Glory glory glory to Almighty God!
ወደ ንስሐ የሚያመጣ እውነተኛ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2015 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!!
(ህዝ 2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! ቤ/ክ.ሆይ!! ትውልድ ሆይ!! የእግዚአብሔር አፍ ይህንን ተናግሯልና የእግዚአብሔርን ድምጽ ስሙ!! ወገኖቼ፣ 1980 ዓም.ጀምሮ ጌታ ለራሴና በብዙ ነብያት በተደጋጋሚ አስቀድሞ መልእክተኛው እንድሆን እንደመረጠኝና አንደጠራኝ ካረጋገጠልኝ በኋላ፣ በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በመግለጥ እየስተማረኝና እየመከረኝ፣ እየገሰጸኝ፣ እያጽናናኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ በህዝቡ ላይ ያለውን ቅሬታ እንዲህ ሲል ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ..?(ሚል.1:6-8,)..ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው..? (ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9,ኢሳ 59:1-2,2ኛዜና 7፣12-14,) በተደጋጋሚ ይናገረኝ ነበር፣ ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል!!፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብለዋል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻሉም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉት!! ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው!! ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል(የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም!! ወደ እኔም አልተመለሱም!! ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከህዝቡና ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል? ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል!! ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!! ቤቴን ትቼአለሁ!! እርስቴንም ጥያለሁ!! እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛል!! ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿ ጉቦ ተቀባዮች ናቸው!! አለኝ፣ ኢሳ 66፣ 1-4, ከነገረኝ በኋላ፣ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ!! እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው!! መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ !! ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ከፍ ያለውን ዝቅ፣ዝቅ ያለውን ከፍ አደርጋለሁ!! ከአሁን በኋላ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!! እስራኤልንም በቃኘሁ ጊዜ፣ ምድርን ሁሉ እዳስሳለሁ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ።
*ጌታም መሃሪ ስለሆነ፣የተሰፋውን ቃል በማሰብ፣ እግዚአብሔር ይጣራል!! በያቸው አለኝ፣ ህዝቤ ወደ እኔ ቢመለስና ንስሐ ቢገባ ምህረትን አደርጋለሁ!! የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትን አድኑ!!የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ.!! ህዝቤ ሆይ! ወደ እልፍኝህ ግባ!! የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! የሚፀልዩ ግን ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና አልሰማቸውም!! ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! ድምጼንም እንደ ሻገተ እንጀራ ጣሉት!!ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!! ለፀሎትም በቆማችሁ ጊዜ ንስሐ ግቡ!! የበደሉአችሁንም ይቅር በሉ!!ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! ሙታን ድምጼን የሚሰሙበት ዘመን ይመጣል!!(ዮሐ 5:25,)የወደቀችውንም የዳዊትን ድንኳን አነሳለሁ!! እሠራታለሁ!! በምጥ የወለድኩአቸውን ልጆቼን አልጥልም!! ወደ ከፍታም አወጣቸዋለሁ!! የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፣የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች እመልሳለሁ!! የኢትዮጵያን ቤ/ክ.የምጎበኘው በነብያት ነው!!ትውልድን ቀብቼ አስነሳለሁ!! ሪቫይቫል በምድሪቱ ላይ ይመጣል!! ለዓለም በረከት ይሆናሉ!! ስለ ቃሌም እተጋለሁ!! ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው፣ የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩ ብዙ ነውና ሰራተኞችን እንዲልክ፣ የመከሩን ጌታ ለምኑ!!አለኝ፣ስለዚህ የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! ለሚጠራጠሩሽ ሁሉ ዘፀ.3፣14, ንገሪአቸው _አለኝ።መልእክቶቹም እውነተኛና በጥንቃቄ መን/ቅዱስ በማዳመጥ የተጻፉ ለመሆናቸው በልጅነቴ የተገለጠልኝና መልእክተኛው አድርጎኝ በህዝቡ መሃል የላከኝ ያለና የሚኖር ያህዌ/ኤሎሂም ብቻ ምስክሬ ነው፣ ዋጋዬም ከእርሱ ዘንድ ብቻ ነው። ወገኖቼ፣( በተቻላችሁ መጠን ለቤተክርስቲያን መሪዎችና ለህዝቡ እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ጊዜው የእውነተኛ ንስሐና የእርቅ ጊዜ ነው! ለጌታ ድምጽ ስፍራ ልንሰጠው ይገባናል!!ጌታ ሊመጣ ነው!!) ተባረኩ።እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ።ሀለሀ
Tile Geta zemenehin yibarek
Geta tsga yabazalihi❤❤❤
Tsega yibizali
ጌታ ኢየሱስ የተባረከ ይሁን ጸጋ ይብዛልህ ነብይ ጥሌ🙏
አሜን ብሩክ ነህ ጥልዬ አሁንም ተባረክ ትምህርትህ እኮ እሚገርመው በነሱ ዘመን አብረህ የነበርክ እስከሚመስል ነው ምታስተምረው አሁንም ፀጋውን ያብዛልህ።
ጌታ አምላክ ይባርክ የቃል ኀይል ይጨመራልህ 📖📖📖❤
የጌታችን የእየሱስ ስም የተባረከ ይሁን ።ፀጋውን ያብዛልህ
እስኪ ነብይ ነን ብላቹ የምትኩራሩ እንደዝህ ልጅ ወንጌልን ስበኩት
God bless you
ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ ነብይ ❤❤
❤❤❤
አሜንንን ተባረክ ፀጋ ይብዛልህ 🥰🙏
የሚሰገርም መገለጥ ይህ መንፈሰ ቅዱሰ መገለጥ ነዉ እግዚአብሔር ተባረክ ወንድሜ የበለጠ መገለጥ ይሰጥ።
Eyesus Eyesus yemishet temhrt nw. Yehonelhal yedergelhale ke medere yenqele
Tebarek!
Buruk hune
ጌታዬ አብዝቶ ይባርክህ , ዳርቻህ ይስፋ በየሱስም
Amen amen amen tebareku🙇♂️🙇♂️🙇♂️🙇♂️🙇♂️🙇♂️🤲🤲🤲💔💔❤❤
አሜን 🙏♥️♥️♥️
አሜን አሜን አሜን ክብሩ ሁሉ ለጌታ ይሁን
Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya
ስወድህ እኮ
አሜን አሜን አሜን በኢየሱስ ስም ነብይ ጥሌ
📌 አዎ እና አሜን ነው 👉 ኢየሱስ ❤‼️
Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen
Amen Amen Amen Amen Amen Amen🔥🔥🔥🔥🔥🔥✅✅✅✅✅✅✅✅
AMEN AMEN AMEN AMEN gata YIBRARKH ❤❤🙏🙏🙏🙏
ጌታ እግዛብሔር ይመስገን : እግዚአብሔር ከተባለው ከተነገረን ከሰማነው ሁሉ በላይ ነው ።
ተባረክ ነብይ ጥልዬ😍😍😍😍😍😍😍😍😍
Hulachum tebareku❤tile dink ye geta lij❤
እግዚአብሔር አምላክ ይባርክህ
May God bless you prophet
This time for gospel
God bless you prophet tilahun
Amennnn Amennnn kibr legeta yihun neby tile tebarek neby zeni huletachihum.eyesus new kalachihu tsega yibzalachihu
Jesus is very coming soon
U r blessed
The word is Sweet like Honey praise God 🙏🙏 God bless you pastor
አሜን አሜን ክብር ለጌታ ለየሱስ ይሑን ተባረክ ጌታየሡሥ ይባርክህ
Amazing! Teach more and more
ተባረክ
😮
ወንድሜ ስላንተ መንፈስ ቅዱስን አመሰግናለው ምክንየቱም ሊል የፈለገውን እንደወደደ ትነግርለታለህና እኔ ደግሞ ከዚህ በበለጠ ቃሉንና ፈቃዱን አንዲገለጥልህ እፀልያለው
Lante eysusn yemglte tisga lenm gta bistgni hooo ftmo hogne new yesmahut😘 tebarklgni telsha 😍
God blessed you!
May God bless you richly my son
አንድ ነገር ልነግርህ የምወድህ ነገር ቢኖር እንደሰማሁህ የማልጠግብህ ነገር ቢኖር ወቀሳ ከበዛ መስማት አልችልም ኢየሱስን ብቻ ስትናገር ይጣራልና ራስህን እንደንጹህ ሌሎችንን መኮነን ቢቀርብህ ተባረክ
Betame betemeretehe kemitekemu swoche andu negne. beteleye tselote mwededehe yasedesetegnale egezabere yichemerelehe litelehe yemifelegewene diyabilosene egezabere yitalelehe .
Geta ybarkh
Powerful Message. Maranata
በሰለሞን ቤተመቅደስ መታደስ ቀያዮቹ ጊደሮች ሰባት ወይም ዘጠኝ አለበለዚያም አስራ ሁለት
በነዚህ ቁጥር ስለት ለመስዋእትነት የደም ቃል ኪዳን ለኃጢአት ሲቀርቡ
ሐሰተኛው መሲህ በቤተመቅደስ በእስራኤል ላይ እኔ ነኝ ኢየሱስ ይላቸዋል አያሳዝኑም እነሱም አሁን በገአዱ እየተዋጉ የጦራቸው ድል መንሾ ጠላት ያደተጉት አሁን ላይ በትክክል የእስራኤል ጠላት ሆነው ታጥቀው እየተነሱ እየወደቁ የሚዋጓቸው ጠላቶቻቸው ናቸው በድራማቲክ መልክ የጊደሮቹን ደምም እየተቃወሙ በጎን የደሙ አድናቂ መሲ ሆነው በሃሰት በሰለሞን ቤተመቅደስ የሚነግሰው ሃሰተኛው መሲህ ከሃማስ ወገብ ነው
በጦር ይቀርና በፍቅር ሊነግስ እስራኤልን ለመግዛት የሚነግሰው እስካሁን የሰቀሉት ኢየሱስ ለነሱ ተራ ነው እንጅ በእኔ ውስጥም ሆኖ የሚያግዛቸው ያ ኢየሱስ ነው
እነሱ በጦር ድል የነሱት ጠላት በፍቅር ይነግስባቸዋል ሲነቁበት የርኩሱን መሲህ ከተቀደሰው ስፍራ ለማጥፋት እንደ አሁኑ ይታትራሉ
አየህ ያኔ ነው አልፋና ኦሜጋ ያለና የሚኖር ለዘላለም የሚኖር ፊት የመጣ የሄደ ዳግም በእስራኤል ከተማ በእስራኤል ጠላቶችና በአለም ላይ ለፍፃሜ ሊፈርድ ኢየሱስ ይመጣል
እስራኤልን በምንም አይነት መልኩ በምታፈርጋቸው ድርጊቶች አልቃወምም ፀጋ ና መንፈስ የአጥንትም ነው የኤሳው አጥንት በድን ቀስቃሽ ስለነበር 😊
min ayinet merdat new ...
ሌ
የጌታ ሰው ማለት አንተ ነህ።
God bless you
አሜንንን አሜንንን ጌታ አየሱስ ዜመን የባርክ ተባረክ ጊን ፀሎት አታቃሩቱ 🙏🙏🙏🙏🙏
Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya Halaluya
Amen