Ethiopia - ሀበሾችን ያስጨነቀው የትራምፕ ካቴና የሚባረሩና የሚቆዩት ተለይተዋል!
Вставка
- Опубліковано 5 лют 2025
- Ethiopia News - Feta Daily News | Ethiopian Airlines | Abiy Ahmed Ali | Tewelede Gebremariam | EU on Ethiopia | Sileshi Bekele Tigrai | general Abebaw Tadesse | ABiy Ahmed | General Tilaye Asefe | Mekelle | Amhara | Dessie
#Ethiopianews #ethiopia
Ethiopia news / Eritrea news / Sudan news / Debretsion Gebremichael / Amhara Regional state / Tplf / Sudan Army / Jawar Mohammed | Eritrea news | Abey Ahmed | Abadulla gemeda / Semehal Meles / Mekelle / Samora Yenus / Meles Zenawi / Azeb Mesfin / Taye Dendea / NAMA / Tigray news / Metekel / Sebehat Nega / Tigrai news | Getachew Reda
እኔ እየነገርጓችሁ ነበር ሀገራችንን አትናቁ አታፈርሱ የራስ ቤትን የመሰለ ነገር የለም ቢያችሁ ነበር
ያልኩት ሳይሸራረፍ እሄዉ.❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤......
አሁን ሀገራችን ሰላም ታገኛለች
ትክክል
Yup 🙏🙏
አይ የሀገሬ ሰው ምቀኛ እኮ ነው ስደተኞቹ ሊያዙ ነው ብሎ ሰው እንዴት ይደሰታል የናተስ ከፍ 😢 ለሀገሬ ሰዎች ባላችሁበት አላህ ይድረስላችሁ 🙏
Bravo good job keep going
Well come
❤❤❤
ለፍቶ አዳሪውን እግዚአብሔር ይሁናችሁ 😢😢😢
ጥሩ አርጋለች መጥፏ ሰውች ለማንም ለምንም አይተቅሙም❤
እየጠፈነገ ቢልክልን ደስ ይለናል እነኝህ የክፋት ምንጮች ናቸው
ማነው ሁሉም ኢትዮዽያዊን ፃድቅ ያደረገው? ስንት በስውር ወንጀል የተጨማለቀ ሀበሻ አለ በየሆቴሉ በስራስም ተሰግስገው አሉ ሰዶም ህፃናት ላይ ሳይቀር የሚፈፅሙ ስንት ወንጀለኛ እንዳለ ማን በነገራችሁ
በጣም ያሳዝናል ልብ ይስጣቸው
ምንም አያዛዝንም
የሌላ ሀገር ዶላሪ ለምደዉ ሀገራቸውን የሚንቁ አልፎ ተርፎም እያፈረሱ ያሉ ስለሆኑ
አይኑ ይጥፋ አቶ ትራንፕ
😂😂😂😂
ኢትዮጵያ አልቀበልም ማለት አለባት እውነት ለዜጎቻ የምታስብ ከሆነ አልቀበልም ማለት ነው ያለቤት❤❤❤
በርታ ትራፕ 💪 አጽዳቸው ኢትዮጵያ ትደግፋለች
ወይኔ አሜሪካ ያያቻለቻቸው ህግ አለ እሚባልበት ሀገር ኢትዮጵያ ህግ የሌለበት መተው ጉዳችን ፈላ😢😢😢
ወይ ትራንኘ
ትራምፕ ትውልዱ ዘሩ ደሙ አሜሪካዊ ነው ?
እደት ነህ ጎበዝ እደት አለፈ ቀኑ የሚለው ጋዜጠኛ ሁል ግዜ ቢዘግብ
እዚ ከታች ካለዉ link መጨረሻው ላይ ተመልከት አንድ ኢትዮጵያዊ ተይዞዋል
ብራቮ ትራምፕ ስፓኒሽ በጥብጦናል ጥረግልን😂
Mn selhonu yekeralu
Too late bro we already listened from ethio Forum media. No one can reach yaye Sew shimeles he is astonishing journalist.
You better to listen to him 😂😂😂😂again and again 😂😂😂
ወሬ አቁም! 1,700 ኢትዮጵያውያን ማለት ምን እላት! ሁሉም በምባል መልኩ ኢትዮጵያውያን ወረቀት አላቸው
.ልክ ነሕ ነሕ አብዛኛው ኢትዮጵያን document አላቸው
ውጪ ተቀምጠው የሚያሽቃብጡ ሀበሾች እሰይ
ማቴዎስ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ አሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ወደ እርሱ ጠርቶ፥ እንዲያወጡአቸው በርኩሳን መናፍስት ላይ ደዌንና ሕማምንም ሁሉ እንዲፈውሱ ሥልጣን ሰጣቸው።
² የአሥራ ሁለቱም ሐዋርያት ስም ይህ ነው፤ መጀመሪያው ጴጥሮስ የተባለው ስምዖን ወንድሙ እንድርያስም፥ የዘብዴዎስ ልጅ ያዕቆብም ወንድሙ ዮሐንስም፥
³ ፊልጶስም በርተሎሜዎስም፥ ቶማስም ቀራጩ ማቴዎስም፥ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብም ታዴዎስም የተባለው ልብድዮስ፥
⁴ ቀነናዊውም ስምዖን ደግሞም አሳልፎ የሰጠው የአስቆሮቱ ይሁዳ።
⁵ እነዚህን አሥራ ሁለቱን ኢየሱስ ላካቸው፥ አዘዛቸውም፥ እንዲህም አለ፦ በአሕዛብ መንገድ አትሂዱ፥ ወደ ሳምራውያንም ከተማ አትግቡ፤
⁶ ይልቅስ የእስራኤል ቤት ወደሚሆኑ ወደ ጠፉት በጎች ሂዱ እንጂ።
⁷ ሄዳችሁም፦ መንግሥተ ሰማያት ቀርባለች ብላችሁ ስበኩ።
⁸ ድውዮችን ፈውሱ፤ ሙታንን አስነሡ፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አውጡ፤ በከንቱ ተቀበላችሁ፥ በከንቱ ስጡ።
⁹ ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥
¹⁰ ወይም ለመንገድ ከረጢት ወይም ሁለት እጀ ጠባብ ወይም ጫማ ወይም በትር አታግኙ፤ ለሠራተኛ ምግቡ ይገባዋልና።
¹¹ በምትገቡባትም በማናቸይቱም ከተማ ወይም መንደር፥ በዚያ የሚገባው ማን እንደ ሆነ በጥንቃቄ መርምሩ፤ እስክትወጡም ድረስ በዚያ ተቀመጡ።
¹² ወደ ቤትም ስትገቡ ሰላምታ ስጡ፤
¹³ ቤቱም የሚገባው ቢሆን ሰላማችሁ ይድረስለት፤ ባይገባው ግን ሰላማችሁ ይመለስላችሁ።
¹⁴ ከማይቀበላችሁም ቃላችሁንም ከማይሰሙ ሁሉ፥ ከዚያ ቤት ወይም ከዚያች ከተማ ስትወጡ የእግራችሁን ትቢያ አራግፉ።
¹⁵ እውነት እላችኋለሁ፥ በፍርድ ቀን ከዚያች ከተማ ይልቅ ለሰዶምና ለገሞራ አገር ይቀልላቸዋል።
¹⁶ እነሆ፥ እኔ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።
¹⁷ ነገር ግን ወደ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፥ በምኩራቦቻቸውም ይገርፉአችኋልና ከሰዎች ተጠበቁ፤
¹⁸ ለእነርሱና ለአሕዛብም ምስክር እንዲሆን፥ ስለ እኔ ወደ ገዥዎች ወደ ነገሥታትም ትወሰዳላችሁ።
¹⁹ አሳልፈውም ሲሰጡአችሁ፥ የምትናገሩት በዚያች ሰዓት ይሰጣችኋልና እንዴት ወይስ ምን እንድትናገሩ አትጨነቁ፤
²⁰ በእናንተ የሚናገር የአባታችሁ መንፈስ ነው እንጂ፥ የምትናገሩ እናንተ አይደላችሁምና።
²¹ ወንድምም ወንድሙን፥ አባትም ልጁን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል፥ ልጆችም በወላጆቻቸው ላይ ይነሣሉ ይገድሉአቸውማል።
²² በሁሉም ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።
²³ በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሌላይቱ ሽሹ፤ እውነት እላችኋለሁና፥ የሰው ልጅ እስኪመጣ ድረስ የእስራኤልን ከተማዎች አትዘልቁም።
²⁴ ደቀ መዝሙር ከመምህሩ፥ ባሪያም ከጌታው አይበልጥም።
²⁵ ደቀ መዝሙር እንደ መምህሩ፥ ባሪያም እንደ ጌታው መሆኑ ይበቃዋል። ባለቤቱን ብዔል ዜቡል ካሉት፥ ቤተሰዎቹንማ እንዴት አብዝተው አይሉአቸው!
²⁶ እንግዲህ አትፍሩአቸው፤ የማይገለጥ የተከደነ፥ የማይታወቅም የተሰወረ ምንም የለምና።
²⁷ በጨለማ የምነግራችሁን በብርሃን ተናገሩ፤ በጆሮም የምትሰሙትን በሰገነት ላይ ስበኩ።
²⁸ ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ።
²⁹ ሁለት ድንቢጦች በአምስት ሳንቲም ይሸጡ የለምን? ከእነርሱም አንዲቱ ያለ አባታችሁ ፈቃድ በምድር ላይ አትወድቅም።
³⁰ የእናንተስ የራሳችሁ ጠጉር ሁሉ እንኳ ተቈጥሮአል።
³¹ እንግዲህ አትፍሩ ከብዙ ድንቢጦች እናንተ ትበልጣላችሁ።
³² ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤
³³ በሰው ፊትም የሚክደኝን ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እክደዋለሁ።
³⁴ በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም።
³⁵ ሰውን ከአባቱ፥ ሴት ልጅንም ከእናትዋ፥ ምራትንም ከአማትዋ እለያይ ዘንድ መጥቻለሁና፤
³⁶ ለሰውም ቤተ ሰዎቹ ጠላቶች ይሆኑበታል።
³⁷ ከእኔ ይልቅ አባቱን ወይም እናቱን የሚወድ ለእኔ ሊሆን አይገባውም፤ ከእኔ ይልቅም ወንድ ልጁን ወይም ሴት ልጁን የሚወድ ለእኔ ሊሆን አይገባውም፤
³⁸ መስቀሉንም የማይዝ በኋላዬም የማይከተለኝ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።
³⁹ ነፍሱን የሚያገኝ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም ስለ እኔ የሚያጠፋ ያገኛታል።
⁴⁰ እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።
⁴¹ ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል።
⁴² ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ፥ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋው አይጠፋበትም።