#የተፈራዉ_የተቃዉሞ_ሰልፍ_በቤተ_ክርስቲያን_ተደረገ
Вставка
- Опубліковано 7 лип 2024
- በነገሮች ሁሉ የእውነት ባለቤት እና የድንግል ማርያም ልጅ የሆነውን መድኃኔዓለምን በማስቀደም የቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን አስተምህሮ እና ስርዓቶቿን ለዓለም እናሰራጫለን፡፡
ብፁአን አባቶቻችንን ፣ አገልጋዮችን እና ስርዓቷን አክብረን በማስከበር ስለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ብሎም ስለተዋህዶ ክብር ከፊት እንቆማለን እና እባክዎን ሰብስክራይብ በማድረግ ይከተሉን!!!
#negashbedada #ነጋሽበዳዳ #ነጋሽሚዲያ #Negashmedia - Розваги
አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ እንደበደላችን ሳይሆን እንደቸርነትህ ይቅር በለን
...የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች የልጆችን ልብ ወደ አባቶች...የሚል ቃል መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ያለ ይመስለኛል... ለሁላችንም ልቦና ይስጠን... አባቶች ግን ማስተዋል ይስጣቹ ለቤተክርስቲያን እና ለህዝቡ ቅድሚያ ስጡ
ነጋሽ ፈጣሪ ፀጋህን ያብዛው ዘመንህ የተባረከ ይሁን ፈጣሪ አንተንና ቤተሰብህን ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቅልን
አይዟቹ እግዛብሄር ይስማቹ በሀይማኖታቹ በርቱ መዳሀኒያለም ጊዜ አለው እመቤታችን ከናተጋር ትሁን❤❤❤❤
ጎፋ ተቃውሞአቸው እጅግ በጣም ትክክል ነው ጳጳሱ ችግር አለባቸው ሸፋፍነን የትም አንደርስም
አቤቱ አምላኬ ሆይ አድነን እንባዬን መቆጣጠር አቃተኝ እምዬ ተዋህዶ መከራሽ በዛ አባቶች ሆይ ተጠያቂ እናተው ናቸው በኦሮሚያ አቡነ በርገርን መድበው በአውሬው የተበላን ነው😢😢😢😢😢
የጎፋና ባስከቶ ሕዝብ በደሉ የከፋ ነው
አባቶች ቆም ቢላችሁ አስቡ ሀደራ በተክርስቲያን ለስቃይ ለመከራ አትስጧት ከገንዘብ አስተሳሰብ ውጡ መንጋውን ጠብቁ
እግዚአብሔር በእውነት አይዋሽም ፍርዱንም አይሳሳትም እውነታውን ከሱ መደበቅ አይቻልምና ፍርዱንም እሱ ይመልከት እግዚዎ ማርን ይቅር በለን 😢😢😢😢😢😢
ነጋሽ ተባረክ ወንድማችን።ሚዛናዊ ዜና እያቀረብህ ነወ።ያውም በማዘንና በመፍራት ነው።
እግ/ር ሆይ ትክክለኛ አባት መንጋውን የሚመራ ስጠን ።
እሳቸው ለሴት መነኮሳት እንኳ ምህረት የላቸውም በሴት መነኮሳት ላይ እንኳን ግፍ ኛ ናቸው ማህተም በኛ ላይ አወጡ ለሀያ አመት የለፋንበትን አባረውናል ግፍ አለባቸው የሴት መነኮሳት ግፍ
አቤቱ ሆይ የሆነብንን አስብ 😢😢😢😢😢😢😢😢😢
ተባረክ ወንድማችን ይህ ህዝብ ጠንካራ እና ለክርስትናው የሚሞት ነው በሥራ ምክንያት በ2008 ዓ.ም እዛ ነበርኩ ድምጻቸውም ሊሰማ ይገባል የእውነት የህዝቡ ድምጽ ከሆነ ነገር ግን መመርመር ይኖርበታል ከአባት ጋር ተቀያይሞ መቀጠል አስቸጋሪ ነው!!!
እና የ16 ሰው ድምጽ ነው ይጋህ ብሎ ይማሪህ አይነት
በጣም ይገርማል አረ አባቶች ልብግ ግዙ ነጋሽ እዲጭቁኖችን አጋልጥልን
አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ እንደበደላችን ሳይሆን እንደቸርነትህ ይቅር በለን
እባካችሁ የሚመለከታችሁ የኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን አባቶች ይህ ድርጊት በሌሎች አብያተ ክርስቲያናት እንዳይደገም ችግሮችን ከስር ከስር ፍቱ ፣ ስለ እርቅ ፣ ስለሰላም የምትሰብክ ፣ እየሱስ ክርስቶስ ራሷ የሆነላት ቤተክርስቲያን እንደ ዓለማዊ መድረክ ሰላማዊ ሰልፍ ሲወጣባት እጅግ ያሳዛናል፣
ይህ የወንጌል ማስተማር ስራችንም የት እንዳለ የሚዯመለክት ትልቅ ጉዳይ ሆኖ ነው ያገኘሁት፣
የእኛ ቤተክርስቲያን ምዕመን የተትረፈረፈባት ሌላው አንድ ሰው ወደ ራሱ ለማምጣት እንዴት እንደሚሆኑ እነዚህን በስርዓት የተሞሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች ግን ማን ይታደጋቸው።እግዚአብሔር ግን በሃይማኖታችሁ ያፅናችሁ። 20:14
😢😢😢😢😢
እስከመቼ ነው ቤተክህነቱን ከአማኙ በተቃራኒው የሚቆሙት። ገንዘቡን እንጂ ምእመኑን አይፈልጉም።
በጣም ያሳዝል አምላኬ በቃ ይበለን ምህረትህ ላከው 🙏🙏🙏😭😭😭😭
Bravo tewahido lejich🎉🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏👏👏👏👍👍👍👍
እግዚአብሔር ❤
ሁሉን ለበጎ ያርገው
በጣም ያሳዝንል💔
ይሄ ሁሉ ህዝበ ክርስቲያን ከክርስትናው እንዳይወጣብን እግዚአበሔር ይርዳን።😢😢😢
እግዚአብሔር መጨረሻውን ያሳምረው!!! እመብርሀን ወላዲት አምለክ አትለያችሁ!!!
ጎሸ ጎበዞች እኔ ሚገርሐኝ ንቀት ነው ወይስ ለምን አይሰሙም😢😢😢እግዚአብሔር አይደለም ይሔሁላ ህዝብ ያለበት በቦታው አንድም ሰው ቢጠራው የሚሰማ ነው ይሔ ንቀት ይባላል በእውነት አባቶች ታሳፍራላቹ ከተማ ከተማ ብቻ እይይይይይይይ😢😢😢 ሀገሬ
አቤቱ ጌታሆይ እንደቸርነትህ ማረን🎉
ሰላም ይብዛ ወንድማችን ነጋሸ አብዝቶ ይባርክ
ወንድማችን ነጋሽ በዳዳ ለጎፋ እና ባስኬቶ ዞኖች ማህበረ ካህናትና ምዕመናን ድምጽ ስለሆንከን በእግዚአብሔር ስም እናመሰግናለን ፡፡ በዓለማዊው ቋንቋ ተገደን የገባንበት ተቋውሞ ነው ፡፡
ተባረክ ወንድማችን ድምጽ ስለሆንከን
አቤቱ ማረን ይቅርበለን ግን ወዳት እየሆድነው ይቅርበለን😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
ለሁሉም አሰማልን።
ነእጣቂ ትእካላዎች በእብዙብት ዝእምን የሕዝብ ክርስቲያኑ ጥያቄ ሊፍታላችው ይግባ ነበር የቤት ክህነቱን ችእልትኝነት ያሣፍራል ያሣዝናል 😢😢😢
ቤትክንቱውስጥ ተቀምጥው ይችን ቤተክርስቲያን ለማዳከምም ሆነ ተሀድሶንለማስፋፋት መሽገው የሚሰሩ ጳጳሳት አሉ ቤተክህነት መዘናጋት የለበትም
🎉
እንኳን ደና መጣህ ወንድማችን ቃለ ይህወት ያሰማልን 😭😭😭😭😭
❤❤❤❤❤❤❤
Selamih hulem yibzalih Negash wondme
አነጋገራቸው ያስታውቃል የዲክታተርነት ጠባይ አላቸው ምህረት ይስጣቸው
Egezabehare yer dachu❤
ሰላም ወድማችን ነጋሽ ሰላምህ ይብዛ
እንኳን ደና መጣህ ወንድማችን ነጋሽ🙏
ድምጻችንን ለአለም እንድሰማ ስላደረጋችሁ በጎፋና ባስከቶ ምእመናን ስም እናመሰግናለን
እኚ አባት እኮ ጎበዝ ነበሩ አይ ይሄ ዘመን እትዮጵያውያን ግን ሰው አይውጣላችሁ ተብለን ሳንረገም አንቀርም
🙏🙏🙏🙏🙏🥰🥰🥰🥰🥰❤❤❤❤❤❤
💔💔💔💔😢😢😢😢😢♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️
በጣም ያሳዝናል ከአንድ አባት አይጠቅም ።።።
ስላም ለአንተ ይሁን
እኛጋ እንኳን ጳጳስ መምህርም የለን ቅዳሴ እንኳን ስንጨርስ ታምረ ማርያም ይነበብና ይበተናል እደው ያመቱ ብአል ሲሆን ይመጣሉ አንዳንድ መምህር እኔ ስለሀይማኖት ያወቅኩት ስደት ነው ብቻ ጳጳስ እሚባል እዳለ ያወቅኩት ስደት ከመጣሁነው😢
የት ነሽ ውዴ ትክክል ነሽ እኔም በተለይ ገጠር እኔ ደቡብ ነኝ ቤተክርስቲያን እራሱ በእግር ሁለት ሶስት ሰአት ተጉዘን ነው ምናገኘው ግን እግዚአብሔር ይመስገን አሁን ስሰማ እየተስፋፋነው
አዲስ አበባ ተሰብስበው ምዕመኑ አባት በማጣት መናፍቅ ይውጠታል እነሱ ምን ቸገራቸው ሆዳቸው አይጎል😢
this is only the beginning
ክርስትና ያለው ከተማ ብቻ ነው የሚመስላቸው አሁን ያሉት አባቶች ተው 😢😢😢
እግዚኦ ፡ አምላኬ ፡ ሆይ ፡ ማረን ፡ ይቅር ፡ በለን ፡
በV8 እየዞሩ አ. አ ቁጭ ብለው ይዝናኑ!!!
አዲሱ ትውልድ አይለቃችሁም ምታታሉትን አታሉ!!!!!!!!!!!!!!!የገጠር ቤ/ክስትያን በየቀኑ እያ ዘ ጋ ችሁ!!!!!!!ብር ስለማትዘርፉበት!!!!!
!!!!!!
አካባቢው በመናፍቃን ተወሮ ከየአካባቢው የጥምቀተ ባህርና የመስቀል አደባባይ ቦታዎች እየተነጠቁ ታቦታት ሲሰደዱ አቡነ ኤሊያስ ያደረጉት አንዳች ነገር የለም
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤hi
😮😮
የአባት አነጋገር ምን መምሰል አለበት?????
ሀይል የእግዚያብሔር ነው እሱ ቀን አለው
😢😢😢
መልስ አሰጣጥ እራሱ ይናገራል ይሄ ብር ሰውን ሁሉ እያጠፋ ነው ክብር እንል ለመንጋው ምንም አይገዳቸውም ያሳዝናል
Yihe Leba new.reall papa's ayidelem.mekeses alebet wonjelegna ashebari new.
እግዚአብሔር ያክብርህ ወንድሜ እንኳን ደውለህ ሰማሀቸው ግን በጣም የተጨነቁት ያለቃቀሱት ስለነፍስ ስለመንጋው ፐርሰንት ሳይሆን ደረሰኝ አሳተሙ በነጭ ወረቀት ገንዘብ ሰበሰቡ ፐርሰንት ከለከሉ እንጂ ስለልጆቹ መጥፋት አልተጨነቁም
እግዚአብሔር ይርዳችሁ ሆዳቸውን የሚሞሉ ክርስቲያናዊ ባህርይ የሌላቸው ገንዘባችንን ብቻ የሚፈልጉ አባት ተብዬዎች ሲሞቱ ሚሊየን ብር ያከማቹ ኑዛዜ የሚሰጡ ናቸው መነኩሴ ገንዘብ የሚገባው አልነበረም ጥቅም የሚገኝበት አካባቢ ብቻ ነው የሚፈልጉት ሐዋርያዊ መልክ የሌላቸው አሳፋሪ አባት ተብዬዎችን ያንሳልን
ሲሞት ንዛዜ የሚሰጥ ጳጳስማ ለብር ያልሞተ ነው ሌላው ለዘመዱ አውርሶ ይሞታል
ቤተክርስቲይንን በእውነት መምራት አቅታቸው ነው ወይስን ተልኮ አለባቸው ክርስቶስ በደሙ ያፀናትን ቤተክርስቲያን እና መንጋውን መጠበቅ ከበዳቸው እግዚኦ እግዚኦ ህዝብህን አድን ቅዱስ እግዚአብሔር እረኛው ከፍታል ለመጋው ግድ የለውም
Kidus sinodos lmn meftehe aysetim ?
Eske mech zim yibabalal
የጎፋና ባስኬቶ ካህናትና ምዕመናን ጥያቄ ፍትሃዊና አግባብ ያለው ነው! ከምዕመናኑ ጎን መቆም አለብን። አቡነ ኤሊያስ ስራቸውን ስላልሰሩና ምዕመናንን ስለገፉ ከቦታው ሊነሱ ይገባል። ለምዕመናን የሚቆረቆር አካል ካለ እኝህ ሰው ተመልሰው ወደ ቦታው መሄድ የለባቸውም። በምንም ዓይነት መንገድ ምእመናንን እያስለቀሱ እንዲቀጥሉ ማድረግ ወንጀል ነው። ካህናቱና ምዕመናኑ ትክክል ናቸው! በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ መግልጽ ትክክለኛና ሊደገፍ የሚገባ ድርጊት ነው። ሲኖዲሱ አሁን እንኳ ለመንጋው የማይጨነቁትን ጨካኝ የደረበውን ሲመት አንስቶ ስራ የሚሰራ ጳጳስ በአስቸኳይ ይመድብ‼️
በጣም ያሳዝናል ነጋሽ ወንድሜ ግን ህዝቡ እዉነት አለዉ ማርያምን ጋሞ ላይ ዳሎ ኪዳነምህረት ስትመረቅ ለመምጣት በጣም አስለምነዉ ብዙ ካስቸገሩ ቦሀላ የጠየቁት ገንዘብ ብዙ ነበር ጌታ በሚአቀዉ አዋጡ አባታችን እንዲመጡ ገንዘብ አልመላም እያሉ ከሀገሩ ተወላጂ ከአዲስ አበባ ሁሉ ሲሳባሰብ ነበር የገጠሩ ህዝብማ ኬት ያመጣል ብፁ አባታችን አቡነ ኤሊያስ ማርያምን በጣም ችግር አለባቸዉ
ነጋሽዬ እውነት ነው እኔ ተወልጄ ያደኩት ሰሜን ሸዋ ደራ ነው መብራት እራሱ የለም እንኳንና ቲቪ እናነጋሽዬ የመጀርያስደቴ ሰዳን ነበረ እና የሞቱት ፓትሪያሊክ መጡ ሱዳንመድሀኒያለም እና ሰው ሁሉም እየወደቁ ይሳለማሉ እኔግን ዝምብዬ ቆሜአይነበር ምክንያቱም በአከባቢያችን ጳጳስ የሚባልነገርአይቼአላውቅም አስበሀል መስቀሉ ወደጊሸንከርቤ ሲሄድ ያረፈበት ቦታ ቤተክርስቲያንተሰርቷል ግን መጥቶየሚባርከው የለም እውነቱን ብንናገር ምእመኑ ጠንካራነው አባቶቻችንሊስተካከሉይገባል አሁንምየደራ ህዝብ ባልሰሳት ጳጳሳትን የሚያዩት በሚዲያእንደሆነአልጠረጥርም አባቶቻችን አስበልተውናል😢😢😢😢😢
አልገባቸውም ማለት ነው ኦርቶዶክስ ጳጳስ የላትም የት አለ ሁላቸውም ምንደኛና ካድሬ ናቸው ለናሙና አንድ አታገኝም ። አለመልፋት ነው
😵😵😵😵😵
ለዚህ ምዕምን መድረስ የሚገባዉን ካላደረሣችሁ አባቶቻችን ህዝቡን ብቻ ሣይሆን እግዚአብሔርንም ታሣዝናላችሁ፡
በጣም ይቆጫን
እግዚአብሔር:ይስጥህ ::
ይህ እኮ ጎፋ ብቻ አደለም ሁሉም የገጠር ቦታ ላይ ነው 😔እኛ ሀገር ጳጳስ እንዳለ እራሱ የማያቁ ብዙ አሉ ከተማ ከተማ ነው 😔
Tewu abatochachin le matebu angetun yemisetewen memen atebedelu😢😢😢😢😢😢😢
ለማንኛውም የህ ሁሉ ህዝበ ክርስትያን ቀበሮተኩላ እንዳይነጥቃቹ ተጠንቀቁ ፈጣሪ ይጠብቃቹ
ነጋሽ የጎፋ ብቻ አይደለም አርባምንጭ ከከተማው ውጪ ትንሽ ኪሎ ሜትር ወጣ ስትል ከመናፍቅ ውጪ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ፈልገህ ማግኘት ይከብድሃል ጳጳሱ ከከተማ ወተው ልጆቻቸውን አይተው አያውቀውም። አይፈልጉምም።
መምህር ግርማን አጥማቂ እያሉ ከሚቃወሙ ምናለ የእግዚአብሔርን እና የቤተክርስትያንን ሃላፊነት ቢወጡ ምናለ ?
እርሱ ስለ ግራማ አይደለም
አዎ እርሱ ስለ መምህር ግርማ አደለም ግን አበባሉ ትክክል ነው እንደዚህ አይነት አባቶች ላይ ቁጭ ብለው ግን ለምመን አይጨነቁም አካባቢው በመናፍቃን ሲወረር ጥምቀተ ባህር እና የደመራ መስቀል ማክበሪያ ቦታ ለመናፍቃን ለልማት ተብሎ ሲወረስ ምን አረጉ????? ለስልጣናቸው እንጅ ለሕዝቡ አይጨነቁም ግን አጥማቂ ብለው መሳደብ ነው ትዉልድ እየጠፋ ነው አይጨነቁም 😮መምህር ግርማ ግን ሕዝቡን ከመተት እና ባዕድ አምልኮ እና ከክፉ መናፍስት እስራት እየፈቱ ምእመኑ ወደ ጸሎት እና የንስሐ ሂወት እንዲመለስ ነው የሚያረጉት 👉😏አባቶች ገፍታችሁ ስታባርሩ ግን ቤተ ክነት ወ መንግስት ፖለቲከኛ አባቶች ታቅፋችሁ ቁጭ 😔@@DerejeaboseAboseAbose-lt9uu
ጥያቄያቸው ትክክል ነው ሚሰማቸው ስላጡ ነው ሰልፍ ለማድረግ የተገደዱት አሁን ይሔ ሁሉ ኦርቶዶክሳዊ መናፍቃን ቢያጠምጡት የማን ቸልተኝነት ሊባል ነው ሲኖዶሱ እንደሞነ ለማን እንደሚሰራ ምን እንደሚሰራ ግልፅ ነው የሚያሳስባቸው ጳጳሳቱ ሀብትና ንብረት ማፍራት ላይ ነው። የጠየቁት አባት ነው ባሁን ሰአት ደሞ ተኩላዋች ናቸው ጳጳሳቱ ዘረኛና ፖለቲከኞች ህዝበ ክርስቲያኑን የሚያስበሉ
መናፍቃን ጣልቃ እንዳይገቡ ተጠንቀቁ !!!
ካልፈለጉ ይልቀቁ⁉️⁉️በአጭሩ
እግዚአብሄር በሚያቀው መሄድ ባልፈልግም ለገዳዲ ኪዳነምህረት እሄዳለሁ ቅድስት ኪዳነምህረት ባለውለታዬ ናት አሁን ላይ ቤተክርስቲያኒቷ የምትተዳደረው በሳዊሮስ ነው ሳዊሮስን ለ አይኔእኳን ማየት መስማት እራሱ አልፈልግም ሳዊሮስን ሳይ ሻሸመኔ ቅዱስ ሚካኤል በነ ሳዊሮስ ምክንያት ከ ስልሳ በላይ ምመን በድንጋይ በጥይት ተጨፍጭው የተገደሉት ምመን ፊት ለፊቴ ላይ ይመጣል በግፍ የተገደሉት የሰማእታቱ ደም እስካሁን እርጥብ ነው ወደ እግዚአብሄር ይጮሀል።
እንግድህ የምሰማ ስጠፋ ግፍ ስበዛ ህዝብ አንድ ቀን ደረቱን ለጥይት ሰጥቶ ሃይማኖቱንና ሃገሩን ለመታደግ መነሳቱ አይቀረ ነው አሁን መልስ ከመስጠት ይልቅ ዋና አስተባባሪዎችን እያስለቀሙ ያስራሉ ያሰቃያሉ ግን ነፃነት እስከሞት ነውና አይቀረ ነው
Libona yisetechewu
እግዚሆ መቼ ነው የሚያበቃው
ቤተክርስቲያንን እና ምእመናንን ማን ይታደጋቸው ? በዚህ መሀል ስንት ተኩላዎች አሉ? ይህን አጋጣሚ ጠብቀው የሚያጠቁ ስንቱ ይኮበልላል ያልበሰለው በሃይማኖት ትምህርት ስንት አለ?ለምንድነው ሲኖዶሱ ከቆብ ጫኞች ውግንና ከጥቅም መተሳሰር ከምቾት ወጥቶ ለምእመናን የሚደርሰው ሴራ ካለ በአግባቡ ጊዜ ሰጥቶ መፍትሄ ለመስጠት ቁርጠኛ የማይሆነው አራት አመት ሙሉ ጥያቄ ካለ የሆነ መፈታት ያለበት መሰረታዊ ችግር እንዳለ ያሳያል የቤተክርስቲያን መሪዎች ነን የሚሉት የሁሉንም ጥያቄና ተቃውሞ ከክብርና ጥቅማ ጥቅም ማጣትና ማግኘት ጋር ያያይዙታል ለምን? ሊቀጳጳሱ የምር አሳቢ ቢሆኑ በእኔ ምክንያት ውዝግብ ከሚነሳ ምእመኑ ከሚያዝንና ከሚሸማቀቅ ሌላ አባት ይምጣ ብለው መንፈሳዊ መሆናቸውን ለምን አላሳዩም? መቼ ነው አባቶቻችን ከጥቅምና ክብር መጨነቅ አለፍ ብለው ምእመናንን ከተኩላ በመጠበቅ ኢአማንያንን ወደ እናት ቤተክርስቲያን በመመለስ የሚጠመዱት? ምእመኑን ባለተማስተማር ሊቃውንቱን ተገቢው ቦታ ላይ ባለማስቀመጥና ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ባለማድረግ የሚሰራ ሀጢያት መቼ ይሆን የሚወገደው ክርስቶስ ሲመጣ ከቤተመቅደስ ገብቶ መግረፍ ሲጀምር ያሳዝናል ያማል
የእኛ አባት እከልሆኑ ድረስ ከቤተክርስተነችን ውስጥ ጥርጊ ይበሉ ወደ አደረሻቸው
ፍትህ ለምዕመናኑ ድምፃቸው ይሰማ እግዚአብሔር ምስክሬ ነው አንዳንድ አባቶች ትቢተኞች ናቸ እኛ ብዙ ደርሶብን 8 አመት አክቅሰናል አባት አተን ሲኖዶስ አልሰማን ብሎ ግን እግዚአብሔር ይመስገን አቡነ አብርሃም ከመጡ ሀህዋላ ምንድን ነው ችግራችሁ ብለው መርምረው አሁን አባት ተመድቦልን እየተገለገልን ነው ክብሩን እሱ ይውሰድ
ህዝቡ ንፁህ የተዋህዶ ልጆች እና ንፁህ ኢትዮጵያን ናቸው አብይ እንዳያያቸው እንጅ
edat Aderachew
ለሌላዎቹ ም ማንቂያ ደውል ነው
ወንድሜ ነጋሽ ብፁአባታችን አንድን ወረዳ ለ፬ዓመት ለ፪፻፰ሳምንታት ወይም ለ፩፼፬፻፷ቀናት አለማየት፣ አለመባረክ ፣ አግባብ አይመስለኝም ቤተ ክህነቱም ምላሽ ቢሰጥበት?
ኦርቶዶክሳዊያን በርቱ ከዚህ በኳላ የኦርቶዶክ ቤተክርስቲያን የበላይ ጠባቂም ሆነ መሪ የላትም
መብታችንን ልናስከብር የምንችለው እራሳችን ነው
Negash sile addis ababa hager sibket program atiseram? Min eyetesera endehon and ken bicha bemidiya gudayun lemzegeb bitmokir tayew neber
ሙሉን ብድዮ ላክልን
ይገርማል ብፁዕነታቸው ለጋሞ ጎፋ ህዝብ እውነተኛ አባትነታቸውን አሳይተዋል ባስኬቶ ላይ እንዴት እንዲህ ያለ ጥያቄ ሊነሳባቸው ቻለ ?
ሀገረስብከት ለማስፈቀድ እና የአባት የይመደብልን ጥያቄ ይዘን ከ40 ዙር በላይ አንድ መኪና ሙሉ የሀገር ሽማግሌዎች ተመላልሰዉ ጠይቀዋል መልስ የለለ ተቋም እንድሁም ምዕመናን የዚህ አይነት ጥያቀ መጠየቅ የለባቸዉም ማለት ምን ማለት ነዉ ቢያንስ ለሎች ሊቃነ ጳጳሳት በእግር በበቅሎ እየተንቀሳቀሱ አገልግሎት እየሰጡ ነዉ ከ22 ዓመት በላይ ስቆዩ 3ዙር እንደመጡ አምነዋል ስለዚህ እንደ ነገረ ፈጅ ሁለ የዉሸት ክስ ታቦት ተቀይራል ለሎችን የምደብር ቃላት መጠቀም በጥቅሉ ከእንድህ አይነት...........አባት ይሰዉረን😮
ውይ ኢትዮጵያ በስንቱ ተስቃየች ሀገሪቱ የክብቶች መጫውቻ ሆነች
ቤተ ክርስቲያን የተባለውን መመርመር እና ውሳኔ መስጠት ይገባታል። እውነትም ሆነ ሀሰት። በጎጠኝነት ተነሳስተው እንዳልሆነ ተስፋ አደርጋለሁ
የአ/ምንጭ ምዕመናንም " አቡነ ኤልያሳ ኑፔ ሾዶ" አቡነ ኤልያስን ከእኛ ይንቀልልን ማለት ከጀመሩ ዓመታት አልፈዋል ነገር ግን አቡነ አልያስና ግብረ አበሮች የሕዝቡን ጩሔት በእንጭጩ ያሰቀራሉ እንጂ.....የሚወዱት እና ያገለገሉት ፈጣሪ ከእኛ ነቅሎ ወደ ራሱ ብጠራቸው መልካም ነበር ።
ለሁሉም ግን ፈጣሪ ያለው ይሁን
በ ባስከቶ እና ጎፋ አከባቢ ግራር አይበቅልም እንደ?።
አቡነ ኤልያስ ለ 20% ገንዘብ እንጅ ለሰው ነብስ ግድ የላቸውም ፡፡
By the way it is not the problem of Gofa alone, Gamo is also under the control of such autocratic leader who usually working for the respect of himself and the group that was planted, developed and currently working for individuals benefit.....