“የጥበብን መንገድ አስተማርሁህ፤ በቀናች ጎዳና መራሁህ።” - ምሳሌ 4፥11
Вставка
- Опубліковано 16 жов 2024
- #አዲስ #ሕይወትን_የሚያንፅ_የሚደመጥ_ድንቅ_ትምህርት_በልሳነ_ክርስቶስ_በመምህር_ጳውሎስ_መልክዓሥላሴ_ቀረበልን።
ይህ ስብከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዶግማና ቀኖና መሠረት በሀዋሳ ደብረ ምሕረት #ቅዱስ_ገብርኤል_ገዳም አውደ ምህረት የተሰበከ ትምህርተ ወንጌል ነው።
ቃለ ይይወት ያሰማልን❤❤❤❤
ቃለ ሕይወት ያሰማልን እጅግ ደስስስ ይላል
ድንቅ ወቅታዊ ት/ት
መምህራችን ቃለሕይወት ያሰማልን።
እኛም ዓይኖቻችን እንዲከፈቱልን እግዚአብሔር ይርዳን።
ክብር ይስጥልን።🙏🙏🙏