Sheger Cafe - ስለ ላልይበላ Lalibela /Abebaw Ayalew With Meaza Birru /ሸገር ካፌ Part Two

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 21 сер 2024
  • #Ethiopia #ShegerCafe #Lalibela
    Sheger Cafe - ስለ ላልይበላ Lalibela /Abebaw Ayalew With Meaza Birru /ሸገር ካፌ Part Two
    Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia
    የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
    bit.ly/33KMCqz

КОМЕНТАРІ • 14

  • @albertcamus5976
    @albertcamus5976 5 місяців тому

    You both are magnificent. Leze yalew astemari piece new. Keep it up!!!

  • @adonaygebre7593
    @adonaygebre7593 2 роки тому

    Thank you....

  • @kassahunmelaku6426
    @kassahunmelaku6426 3 роки тому +1

    I love to hear 👂 this guy

  • @mekonnenchanie4681
    @mekonnenchanie4681 3 роки тому +1

    ፈጣሪ እንደናንተ አይነቱን የታሪክ አዋቂ አስተማሪ ረጀም ጤና ይስጥልን

  • @meretwork
    @meretwork 2 роки тому

    betam des yelale tekeberu tareken mewdede maweqe des yelale yasetemeral Enamesegenalen wedoche

  • @yonigetch924
    @yonigetch924 3 роки тому

    ሽገሮች(ማዚየ )እንደምን አላችሁ?? በጣም ደስ ትላላችሁ ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልኝ!!!!!!! ..... ይሄ ሁለተኛ ስህተታችሁ ነው ርእሱ እና ዝግጅቱ ሲለያይ አስተካክሉልን እንደኔ አይነቱ ሰው እቺን ስህተት አውጥቶ ብዙ ነገር እንዳይናገር!!!

  • @asnakeabdi
    @asnakeabdi 2 роки тому +1

    ይኼን ሁሉ ተረት ያጠነ ሰዉ ቅድመ ጎንደር በአከባቢዉ የሚኖረዉ ማሕበረሰብ ማነዉ ብሎ እንዴት አይጠይቅም።
    የቦታ ስምች ከቋንቋና የአከባቢ ሁኔታዎች ጋር እንደሚቆራኝ ይታወቃል።
    ጎን-ደር ከቅማንት ቃል የተወረሰ ነዉ፤ ትርጉሙም በሁለት ወንዞች (በቀሀና አንገረብ) መካከል የሚገኝ ማለት ነዉ።
    ጎንደር ብቻ አይደለም 99% በላይ ከስሜን እስከ ጣና ባሕር የቦታ ስያሜዎች በቅማንትኛ የማያወላዳ ትርጉም አላቸዉ።
    አበባዉ እየደጋገመ ሲጠራቸዉ የነበረዉ የ 'ጌ' ማጠፊያ ያላቸዉ ቦታዎች ለምሳሌ ተመልከት።
    'ጌ' በአማሪኛ አንድ ፊደል ነዉ ።በቅማንትኛ ግን ቃል ነዉ። ትርጉሙም 'አገር'፣ 'መሬት' ማለት ነዉ።
    ጋደኛችን አበባዉ የተረት አባት ሆኖ አረፈዉ!

    • @alexcardinal7352
      @alexcardinal7352 Рік тому

      ይገርማል ተረትተረት እያወሩ ታርክ እያሉ
      ለድሃውና የትምህርት ዕድል ላላገኘው
      ሰፊው ህዝብ በሃገራዊ ስሜትና ሃይማኖት
      ኣይኑን ጨፍነው ኣእምሮውን ኣርቆ እንዳያስብ
      ኣድርገው በሃይል በውሸት ሊያመበርክኩት
      የተነሱ ናቸው ፡ ለምሳሌ ኢትዮጽያ ወይ ሞት
      ብሎ ያመለጠው መንግስቱ የት ኣለ ?
      ኣረ ተዉ ብኣፍሪቃውያን ህዝብ ኣትናቁ።

  • @dreamedia2784
    @dreamedia2784 2 роки тому

    ዛጉ ወይ

  • @alexcardinal7352
    @alexcardinal7352 Рік тому

    ላሊቤላ ነው ኣማራዊ ኣድርጋችሁ
    ስሙን ኣታበላሹ ፡ ይህ ትርጉሙ
    ትናንት ተብልዋል ኣለ ማለት ነው፡
    እባካችሁ ለፖለቲካ ኣላማ
    ታሪክን ኣታበላሹ ፡የውሽት ልብ ወለድ
    ታሪክ እየፈጠራችሁ ሃጼያውያንን ኣታሞጉሱ
    ህዝቦችን የጨፈጨፉ ሽፍቶች ናቸው፡
    ኣሁን ጨዋና ኣሽከር የሚባል ዘመን
    ኣይደለም ፡ ኢትዮጵያ ደግሞ የክርስትያን
    ብቻ ኣገር ኣይደለችም ፡እናንተ ህልማችሁ
    የፌውዳል ባርያና ገዢ ተገዢ ያለበት
    እልም ያለ ኣክራሪ ሃይሞኖት ያለበት
    ልክ እንደ ሳዑዲ ዓረብ ስርዓት ነው፡
    ይህ በፍጹም ኣይሆንም ፡ የሰብኣዊና
    ዜጎች መብት እኩል የሚከበርባት ኣገር
    ለመገንባት እናንተ እንቅፋት ናችሁ፡
    እባካችሁ ይህን ተረትተረት ተዉት
    ህዝቦችን ያፋጃል ፡ ማንም ከማንም
    ኣይበልጥም ።
    መብቶ

  • @user-mj9md8oh2r
    @user-mj9md8oh2r 3 роки тому

    ወፍራ አህያች እደሄንቹ እናውቃለን ኦሮሞ እንዴት እናንተን አልፈው ለም ድንበርን ወይም ለሙን መሬት ያዙ እስቱል እናንተ ተራራ ላይ እየኖራቹ ቆማጦች

  • @kaleabedaniel5364
    @kaleabedaniel5364 3 роки тому

    Fake news