ኤርሚያስ ያዘነበትና የተገረመበትን ቪዱዮ አሳየ | ኤል ቃል tube | ተናገር እዉነቱን | faithline | speak the truth | ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 9 вер 2024
  • #ተናገር #መዝሙር #ወንጌል #faithline
    ኤል ቃል tube
    ኤርሚያስ ያዘነበትና የተገረመበትን ቪዱዮ አሳየ | ኤል ቃል tube | ተናገር እዉነቱን | faithline | speak the truth | ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ

КОМЕНТАРІ • 37

  • @eleni311
    @eleni311 Місяць тому +5

    ብሩኬን አትንኩብን በጣም ጬዋ የተረጋጋ በብዙ ትግሰት ከኦርቶዶክሶች ጋ የሚያወራ እውነትን በመረጃ የሚናገር የኤርሚ ወንድም የኛም ወንድም ነው ፀጋ ይብዛላችሁ ኤርሚዬ 🙏❤

  • @naflemfikre9874
    @naflemfikre9874 Місяць тому +1

    ኤርሚን በህልሜ ስልክ ደውዬለት አወራውት ጌታ መልካም❤❤❤

  • @FrewoineDires
    @FrewoineDires Місяць тому +2

    አሥገራሚ እዉነት ተባረክ
    ወንድም ዔርሚያሥ ተባረክ
    ብዙ የማናዉቀዉን ብትን
    ዝርዝር ትንትን አርገሕ መንጥረህ
    ነግረኸኝ በመማሬ አምላኬን
    እጅጉን በጣም አመሠግነዋለሁ
    ጌታ ኢየሡሥ
    እዉነተኛዉን
    እንዲገልፅልኝ
    በጣም እየፀለይኩኝ
    ነዉ ደደግሞም መልሥ
    አለኝ ከጌታዬ መተታም
    ድግምታሞችንም ከምታዋርዳቸዉ
    እርጉሞች ጋር በደምብ ሣታቋርጥ
    በርታልን
    የእኛ ጀግና
    ያንተ ይለያል
    ወንድም ኤርሚያሥ
    እደግመዋለሁ ተባረክልን።
    ከነ ዉድ ባለቤትሕና ልጆችሕ
    እሕቴንም አአደንቃታለሁ እናቱ ጀግና ሚሥት ነሸሸሸሸሸሸሸ የእኛ ብርቱ

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому +2

    “በእናንተ ሰበብ የእግዚአብሔር ስም በአሕዛብ መካከል ይሰደባልና ተብሎ እንደ ተጻፈ።”
    - ሮሜ 2፥24

  • @abeltekletsadikdemissie6684
    @abeltekletsadikdemissie6684 Місяць тому +4

    ኤርሚ እግዚአብሔር ይባርክህ! የስንቱን አይን እያበራህ ነው ፣ እኔን ጨምሮ። ለካ ከዚህ ጉድ ነው ጌታ ያወጣኝ????? መዳኔን ዋጋ እንድሰጠው አድርገህኛል

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому +2

    “በጠበበው ደጅ ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጅ ሰፊ፥ መንገዱም ትልቅ ነውና፥ ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፤”
    - ማቴዎስ 7፥13

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому +1

    “መንፈሱና ሙሽራይቱም፦ ና ይላሉ። የሚሰማም፦ ና ይበል። የተጠማም ይምጣ፥ የወደደም የሕይወትን ውኃ እንዲያው ይውሰድ።”
    - ራእይ 22፥17

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому +2

    “በመንፈስ ቅዱስ ላይ የሚሳደብ ሁሉ ግን የዘላለም ኃጢአት ዕዳ ይሆንበታል እንጂ ለዘላለም አይሰረይለትም።”
    - ማርቆስ 3፥29

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому +1

    “ወገኔ በከንቱ ተወስዶአልና አሁን ከዚህ ምን አለኝ? ይላል እግዚአብሔር፤ የሚገዙአቸው ይጮኻሉ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ስሜም ሁልጊዜ ቀኑን ሁሉ ይሰደባል።”
    - ኢሳይያስ 52፥5

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому +1

    “በሰው ልጅ ላይ ቃል የሚናገር ሁሉ ይሰረይለታል፤ በመንፈስ ቅዱስ ላይ ግን የሚናገር ሁሉ በዚህ ዓለም ቢሆን ወይም በሚመጣው አይሰረይለትም።”
    - ማቴዎስ 12፥32

  • @naflemfikre9874
    @naflemfikre9874 Місяць тому

    ጌታ ኢየሱስ ይሄን እንደመስማት ምን የሚያሳቅቅ ጉዳይ አለ

  • @user-bf1rj8vl2l
    @user-bf1rj8vl2l Місяць тому +1

    እርሚዬ ወንድሜ በእውነት ስለዳንበት እውነት ስለ ፀጋው ቃል አንደበትህን የቃሉ ባለቤት የተሳለ ሰይፍ ያድርግህ ልበ ደንዳኖችን የጌታ ትዕግስት ይብዛላቸው

  • @romanhabtemariam2167
    @romanhabtemariam2167 Місяць тому

    Like

  • @user-ey9gr4rd1y
    @user-ey9gr4rd1y Місяць тому

    Gen eysus endat tewadagalke asemaltekage kaze mati❤❤❤

  • @rutaabraha6882
    @rutaabraha6882 Місяць тому +2

    Wendmoch sega yabzalachu ❤❤❤❤❤❤❤

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому +1

    2ኛ ጴጥሮስ 2
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ¹ ነገር ግን ሐሰተኞች ነቢያት ደግሞ በሕዝቡ መካከል ነበሩ እንዲሁም በመካከላችሁ ደግሞ ሐሰተኞች አስተማሪዎች ይሆናሉ፤ እነርሱም የዋጃቸውን ጌታ እንኳ ክደው የሚፈጥንን ጥፋት በራሳቸው ላይ እየሳቡ የሚያጠፋ ኑፋቄን አሹልከው ያገባሉ፤
    ² ብዙዎችም በመዳራታቸው ይከተሉአቸዋል በእነርሱም ጠንቅ የእውነት መንገድ ይሰደባል።
    ³ ገንዘብንም በመመኘት በተፈጠረ ነገር ይረቡባችኋል፤ ፍርዳቸውም ከጥንት ጀምሮ አይዘገይም ጥፋታቸውም አያንቀላፋም።

  • @user-ey9gr4rd1y
    @user-ey9gr4rd1y Місяць тому

    Ermi tabarki sewade❤

  • @asterdemissie5280
    @asterdemissie5280 Місяць тому

    🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому

    “ጴጥሮስም፦ ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ።”
    - ሐዋርያት 2፥38

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому +1

    ሐዋርያት 5
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ³ ጴጥሮስም፦ ሐናንያ ሆይ፥ መንፈስ ቅዱስን ታታልልና ከመሬቱ ሽያጭ ታስቀር ዘንድ ሰይጣን በልብህ ስለ ምን ሞላ?
    ⁴ ሳትሸጠው የአንተ አልነበረምን? ከሸጥኸውስ በኋላ በሥልጣንህ አልነበረምን? ይህን ነገር ስለ ምን በልብህ አሰብህ? እግዚአብሔርን እንጂ ሰውን አልዋሸህም አለው።

  • @user-bf1rj8vl2l
    @user-bf1rj8vl2l Місяць тому +1

    ጌታ ይባርካችሁ ይሄንን ነውረኛ ትምህርት ምድራችንንበጣዖት ያስረጀ ጌታ መሠረቱን እስኪነቅለው ጌታ በሰጣችሁ ዘመንና ዕድል በፀጋው ቃል ሞግቱ አዋርዱት በትውልዱ ልብ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ ያዋርደውና

  • @user-rz6mo7nw1n
    @user-rz6mo7nw1n Місяць тому

    ermi thank you le ortodoks yaleh kibir ❤ chigirih ke gedlatu new inji lela chigir yelebehim thank you! inwedihalen ortodoks neny❤

  • @dagusportentertainment6757
    @dagusportentertainment6757 Місяць тому +2

    ችግሩ … ገድላትን እኛ ኦርቶዶክሳዊያን የምንረዳበትና ፕሮቴስታንስት የሚረዱበት መንገድ የተለያየ መሆኑ ነው፡፡

    • @mesfinkassa4172
      @mesfinkassa4172 Місяць тому +4

      ገድላት አረቄ ወለድ ተረቶቾ ናቸዉ

    • @NehmeyaHailu
      @NehmeyaHailu Місяць тому +3

      እንዴት ባክህ?ሰዶማዊነት እያስተማራቹህ በምን ትረዱታላቹህ?ሌላው ደግሞ ሃጥያትን ለመደበቅ የምትሄዱበት ርቀት ይገርመኛል።እስቲ የምትረዱበት መንገድ አስረዳኝ?

    • @mesfinkassa4172
      @mesfinkassa4172 Місяць тому +2

      አረቄ ወለድ ብቻ አይደሉም አስነዋሪም ጭምር ናቸዉ እግዚአብሔር በነዚህ ክፉ መጽሓፍት እሳት ቢያዘንብብን እንኩዋን ይገባዉ ነበር ግን አለማወቃችንን አይቶ ራራልን።

    • @abeltekletsadikdemissie6684
      @abeltekletsadikdemissie6684 Місяць тому

      አዎ ለምደሀል ማምታታት፣ የኛ የነሱ እያልክ። ትውልዱ ቀድሞሀል አትሸወድ፣

    • @sofiababy6052
      @sofiababy6052 Місяць тому

      Ere be geta SIM ere fetarin firu yasazinal getaye eyesuse mesedebu benate mikneyat maferiyawoch nachu orthodoks hula😭😭😭😭😭😭😭

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому +1

    ማቴዎስ 10
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ⁴¹ ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል።
    ⁴² ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ፥ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋው አይጠፋበትም።

  • @kifledamite4577
    @kifledamite4577 Місяць тому +1

    መፅሐፍ ቅዱሳዊ ካልሆኑ ሰይጣናዊ ናቸው::

  • @tsigabalemu5142
    @tsigabalemu5142 Місяць тому

    ሉቃስ 13
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ¹ በዚያን ጊዜም ሰዎች መጥተው ጲላጦስ ደማቸውን ከመሥዋዕታቸው ጋር ስላደባለቀው ስለ ገሊላ ሰዎች አወሩለት።
    ² ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ እነዚህ የገሊላ ሰዎች ይህ ስለ ደረሰባቸው ከገሊላ ሰዎች ሁሉ ይልቅ ኃጢአተኞች የሆኑ ይመስሉአችኋልን?
    ³ እላችኋለሁ፥ አይደለም፤ ነገር ግን ንስሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንዲሁ ትጠፋላችሁ።
    ⁴ ወይስ በሰሌሆም ግንቡ የወደቀባቸውና የገደላቸው እነዚያ አሥራ ስምንት ሰዎች በኢየሩሳሌም ከሚኖሩት ሁሉ ይልቅ በደለኞች ይመስሉአችኋልን? አይደለም፥ እላችኋለሁ፤
    ⁵ ነገር ግን ንስሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንደዚሁ ትጠፋላችሁ።
    ⁶ ይህንም ምሳሌ አለ፦ ለአንድ ሰው በወይኑ አትክልት የተተከለች በለስ ነበረችው፥ ፍሬም ሊፈልግባት መጥቶ ምንም አላገኘም።
    ⁷ የወይን አትክልት ሠራተኛውንም፦ እነሆ፥ ከዚህች በለስ ፍሬ ልፈልግ ሦስት ዓመት እየመጣሁ ምንም አላገኘሁም፤ ቍረጣት፤ ስለ ምን ደግሞ መሬቱን ታጐሳቍላለች? አለው።
    ⁸ እርሱ ግን መልሶ፦ ጌታ ሆይ፥ ዙሪያዋን እስክኰተኵትላትና ፋንድያ እስካፈስላት ድረስ በዚች ዓመት ደግሞ ተዋት።
    ⁹ ወደ ፊትም ብታፈራ፥ ደኅና ነው፤ ያለዚያ ግን ትቈርጣታለህ አለው።
    ¹⁰ በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።
    ¹¹ እነሆም፥ ከአሥራ ስምንት ዓመት ጀምሮ የድካም መንፈስ ያደረባት ሴት ነበረች፥ እርስዋም ጐባጣ ነበረች ቀንታም ልትቆም ከቶ አልተቻላትም።
    ¹² ኢየሱስም ባያት ጊዜ ጠራትና። አንቺ ሴት፥ ከድካምሽ ተፈትተሻል አላት፥ እጁንም ጫነባት፤
    ¹³ ያን ጊዜም ቀጥ አለች፥ እግዚአብሔርንም አመሰገነች።
    ¹⁴ የምኵራብ አለቃ ግን ኢየሱስ በሰንበት ስለ ፈወሰ ተቈጥቶ መለሰና ሕዝቡን፦ ሊሠራባቸው የሚገባ ስድስት ቀኖች አሉ፤ እንግዲህ በእነርሱ መጥታችሁ ተፈወሱ እንጂ በሰንበት አይደለም አለ።
    ¹⁵ ጌታም መልሶ፦ እናንተ ግብዞች፥ ከእናንተ እያንዳንዱ በሰንበት በሬውን ወይስ አህያውን ከግርግሙ ፈትቶ ውኃ ሊያጠጣው ይወስደው የለምን?
    ¹⁶ ይህችም የአብርሃም ልጅ ሆና ከአሥራ ስምንት ዓመት ጀምሮ ሰይጣን ያሰራት በሰንበት ቀን ከዚህ እስራት ልትፈታ አይገባምን? አለው።
    ¹⁷ ይህንም ሲናገር ሳለ የተቃወሙት ሁሉ አፈሩ፤ ከእርሱም በተደረገው ድንቅ ሁሉ ሕዝቡ ሁሉ ደስ አላቸው።
    ¹⁸ እርሱም፦ የእግዚአብሔር መንግሥት ምን ትመስላለች፥ በምንስ አስመስላታለሁ?
    ¹⁹ ሰው ወስዶ በአትክልቱ የጣላትን የሰናፍጭ ቅንጣት ትመስላለች፤ አደገችም ታላቅ ዛፍም ሆነች፥ የሰማይ ወፎችም በቅርንጫፎችዋ ሰፈሩ አለ።
    ²⁰ ደግሞም፥ የእግዚአብሔርን መንግሥት በምን አስመስላታለሁ?
    ²¹ ሴት ወስዳ ሁሉ እስኪቦካ ድረስ በሦስት መስፈሪያ ዱቄት የሸሸገችውን እርሾ ትመስላለች አለ።
    ²² ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ ከተማዎችንና መንደሮችን እያስተማረ ያልፍ ነበር።
    ²³ አንድ ሰውም፦ ጌታ ሆይ፥ የሚድኑ ጥቂቶች ናቸውን? አለው። እርሱም እንዲህ አላቸው፦
    ²⁴ በጠበበው በር ለመግባት ተጋደሉ፤ እላችኋለሁና፥ ብዙዎች ሊገቡ ይፈልጋሉ አይችሉምም።
    ²⁵ ባለቤቱ ተነሥቶ በሩን ከቈለፈ በኋላ፥ እናንተ በውጭ ቆማችሁ፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ ክፈትልን እያላችሁ በሩን ልታንኳኩ ትጀምራላችሁ እርሱም መልሶ፦ ከወዴት እንደ ሆናችሁ አላውቃችሁም ይላችኋል።
    ²⁶ በዚያን ጊዜም፦ በፊትህ በላን ጠጣንም በአደባባያችንም አስተማርህ ልትሉ ትጀምራላችሁ፤
    ²⁷ እርሱም፦ እላችኋለሁ፥ ከወዴት እንደ ሆናችሁ አላውቃችሁም፤ ሁላችሁ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ይላችኋል።
    ²⁸ አብርሃምንና ይስሐቅን ያዕቆብንም ነቢያትንም ሁሉ በእግዚአብሔር መንግሥት ባያችሁ ጊዜ፥ እናንተ ግን ወደ ውጭ ተጥላችሁ ስትቀሩ፥ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።
    ²⁹ ከምሥራቅና ከምዕራብም ከሰሜንና ከደቡብም ይመጣሉ፥ በእግዚአብሔርም መንግሥት በማዕድ ይቀመጣሉ።
    ³⁰ እነሆም፥ ከኋለኞች ፊተኞች የሚሆኑ አሉ፥ ከፊተኞችም ኋለኞች የሚሆኑ አሉ።
    ³¹ በዚያን ሰዓት ከፈሪሳውያን አንዳንዱ ቀርበው፦ ሄሮድስ ሊገድልህ ይወዳልና ከዚህ ውጣና ሂድ አሉት።
    ³² እንዲህም አላቸው፦ ሄዳችሁ ለዚያች ቀበሮ፦ እነሆ፥ ዛሬና ነገ አጋንንትን አወጣለሁ በሽተኞችንም እፈውሳለሁ፥ በሦስተኛውም ቀን እፈጸማለሁ በሉአት።
    ³³ ዳሩ ግን ነቢይ ከኢየሩሳሌም ውጭ ይጠፋ ዘንድ አይገባውምና ዛሬና ነገ ከነገ በስቲያም ልሄድ ያስፈልገኛል።
    ³⁴ ኢየሩሳሌም፥ ኢየሩሳሌም፥ ነቢያትን የምትገድል ወደ እርስዋ የተላኩትንም የምትወግር፥ ዶሮ ጫጩቶችዋን በክንፎችዋ በታች እንደምትሰበስብ ልጆችሽን እሰበስብ ዘንድ ስንት ጊዜ ወደድሁ፥ እናንተም አልወደዳችሁም።
    ³⁵ እነሆ፥ ቤታችሁ የተፈታ ሆኖ ይቀርላችኋል። እላችኋለሁም፥ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው እስክትሉ ድረስ ከእንግዲህ ወዲህ አታዩኝም።

  • @holyyoutube9855
    @holyyoutube9855 Місяць тому

    መፅሀፎ ለትዉልድ ከተላለፍ ለወንጌል እቅፍት ነዉ ኦርቶዶክስ ታስወግድ

  • @DinkinehAbera-om4pz
    @DinkinehAbera-om4pz Місяць тому

    Jegna sw neh. ye iyunet watedar neh.

  • @mahletseda8807
    @mahletseda8807 Місяць тому

    አሳፋሪዎች ለምን ይሄ የእግዚአብሔርን ክብር ዝቅ የሚያደርግ ሠዎችን ከፍ የሚያደርግ!ውርደታቸው ክብራቸው የሆነ።

  • @kifledamite4577
    @kifledamite4577 Місяць тому +1

    የጥንቶቹ እውነትን አስተላልፈዋል:: ነገርግን: ከተወሰኑ አመታት የተፈለፈሉ የውሸት መምህራን የፈለሰፉት ድስኩር ስለሆነ ወገኔ ወደህይወትህ ጌታ ዘወር በል::
    :

  • @sunydaylastday
    @sunydaylastday Місяць тому

    ጳጳሱኮ ገድልን ነው የተናገረው መፅሀፍ ቅዱስ የሀይማኖት ማሞቂያ ነው እዛ ቤት