በሰሜን ሸዋ እንሳሮ ወረዳ ባህላዊ ሰርግ

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 3 жов 2021
  • እንሳሮ እና ዋዩ በአማራ ክልል በሰሜንሸዋ ከአዲስ አበባ 135 ኪሎሜትር አካባቢ ሲሆን በወረዳዋ ብዙ የተፈጥሮ በስሕብ የተለያዩ የቅርስ ባለቤት ናት መልካ ምድሯ እጅግ በጣም የሚያምር እና የነዋሪዎቿ እንግዳ ተቀባይነት ትንሿ ኢትዮጵያ ብትባል የሚያንስባት አይደለም እንሳሮ ለወደዳቸው ሟች ለጠላቸው እንደዛው እንሳሮ ወረዳ እጅግ በርካታ የጥንታዊ አድባራት እና ገዳማት ባለቤት ናቸው በእንሳሮ ለሁሉም ጊዜ ወቅት አለው በተፈጥሮም ሕግ አብዛኛውን ይጋራሉ ለክረምቱ ወቅት በሥራ ለበጋው ወቅት እንዲህ በሚያምር ሥርዓት ዘመድ አዝማድ በተሰበሰበበት እጅግም የሚያምር የሰርግ ስነስርአት አላቸው።

КОМЕНТАРІ •