የሥላሴ አስተምህሮ ፣ በመጽሐፍ ቅዱሳዊ የአንድ አምላክ ትምህርት ተፈትሾ የወደቀበት ውይይት! Apostolic Vs protestant

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 9 вер 2024
  • #Apostolic_gospel #Apostolic_Truth #ACE#Apostolic_church_International.#Apostolic_church_song #Apostolic_Songs #Ethiopia #Apostolic_church #International_Apostolic_church #Apostolic_Church_of_Ethiopia #Addis_Ababa #orthodox #Protestant #Catholic #Muslim #Islam #Religon #poletics #Federalism #Ethiopian_flag #UPC #united_Pentecostal_Church #One_God #One_Name #One_baptism #Jesus #Jesus_Christ #USA #America.#Europe #Asia #Australia #Africa #North_America #South_America #Canada

КОМЕНТАРІ • 86

  • @arabtowers9123
    @arabtowers9123 Рік тому +7

    አሜን እግዚአብሔር አንድ ነው ☝️👏👏🤲🤲❤❤❤❤

  • @alemituergena2249
    @alemituergena2249 Рік тому +4

    ወንድማችን በረካት ጌታ እየሱስ አብዝቶ ይበርክህ ጽጋዉንም ያብዛልህ ❤❤

  • @aayoosh6090
    @aayoosh6090 Місяць тому +1

    “እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ይነግሣል፤ በዚያ ቀን እግዚአብሔር አንድ፥ ስሙም አንድ ይሆናል።”
    - ዘካርያስ 14፥9

    • @eskindr-mn9hw
      @eskindr-mn9hw Місяць тому

      Marqos.9.10.keyesus.beqer.lela.yelemaq

  • @davidasefa2491
    @davidasefa2491 Рік тому +2

    ወ/ቤክዬ በጣም ደስ ብሎኛል ውሻታቸውን ገልጠህበቸዋል!!ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ ተባረክ።❤❤❤❤

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Рік тому

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @DinkineshPetros-dj6vk
    @DinkineshPetros-dj6vk Рік тому +5

    እግዚአብሔር አንድ ነው ::

  • @ceuimsanoyr3230
    @ceuimsanoyr3230 Рік тому +9

    ዛዳግም ምራፍ 6+ካቁጡራ 4+እስራኤል ሆይ ስማ ጌታ አምላካችን . እግዚአብሔር አንድ ነው ☝️☝️☝️☝️

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Рік тому +1

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

    • @user-tl2pt7bm3d
      @user-tl2pt7bm3d Рік тому

      @@Joshuagen ይሄ የአንተ አመለካከት ወይ ደሞ የአንተ አረዳድ እንጂ እግዚአብሔር 1ም,3ም ሆኖ አያውቅም ሲቀጥል እራሱ ኢየሱስ ከሰማይ ከወረደው በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም በሰማይ የሚኖረው እርሱ የሰው ልጅ ነው አላለም ዮሀ 3:13
      ታዲያ በሰማይ አንድ ዙፉን አለ ኢሳ እንደተናገረው , አንድ ተቀማጭ እና አንድ መቀመጫ አለ ዮሀንስ እና እናንተ ከ3 ማናቸውን በዙፉኑ ታስቀምጣላቹ?

  • @LovelyBulldogPuppy-eb7sy
    @LovelyBulldogPuppy-eb7sy 5 місяців тому +2

    ወ/ም ቤክ እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልህ በርታ ወንድሜ እግዚአብሔር መጨረሻውን ያሳምርልህ የሐዋሪዊት ወንጌል አሁንም ጌና ሁሉንም ይወርሳል ኢየሱስም ቃል ኪዳኑን ይፈጽማል እግዚአብሔር አንድ ነው ስሙም ኢየሱስ ነው ።

    • @yosepha.a2014
      @yosepha.a2014 3 місяці тому

      ዳኒ ጥያቄወቹ በጣም ደስ ይላሉ : ትህትናውም ደስ ይላል

    • @yosepha.a2014
      @yosepha.a2014 3 місяці тому

      ቤኪ ስርዓት የሌለው : የተጣመመ ሰው ይመስላል።

  • @user-gj1sg5tl1t
    @user-gj1sg5tl1t 2 дні тому

    Fetare yebark edemema tena yabzalk❤❤❤❤😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊🎉🎉🎉😢😢🎉😢😢🎉

  • @EshetuFitamo
    @EshetuFitamo Рік тому +4

    አንድ ብቸኛ አምላክ ኢየሱስ ይባረክ!

  • @DagiYada
    @DagiYada День тому

    “እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።”
    - ዮሐንስ 17፥3

  • @user-be1ix2og5u
    @user-be1ix2og5u 5 місяців тому +1

    አንድ ነው ጌታ እግዚአብሔር ☝️☝️ሌላ የለም ብቻውን በቂ ነው 🤗🤗

  • @sarahsafira8249
    @sarahsafira8249 Рік тому +2

    Amen tebareki tebareku❤❤

  • @animalsite
    @animalsite Рік тому +3

    amazing. God is one👏👏

  • @RahelNegash-zv3we
    @RahelNegash-zv3we 3 місяці тому

    Geta eyesus yibark wondme bareket

  • @Joshuagen
    @Joshuagen Рік тому +4

    ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
    ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
    34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
    36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
    ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
    2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
    3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
    4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
    5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
    6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
    7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
    8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
    9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
    10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
    11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
    12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
    13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
    14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
    ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
    ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
    2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
    16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
    የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
    ዮሐ 17፡ 20 - 23
    … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
    እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
    እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
    ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
    ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
    መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
    ሌላው
    ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
    ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
    እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
    ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
    ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
    1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
    1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
    ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
    1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @user-gj1sg5tl1t
    @user-gj1sg5tl1t 2 дні тому

    Beke abatacee enwdhaln❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊

  • @tagetage
    @tagetage Рік тому +2

    ❤❤❤❤❤❤❤❤wondim bek😊

  • @user-gj1sg5tl1t
    @user-gj1sg5tl1t 2 дні тому

    ❤❤❤❤❤❤

  • @meseretmengesha5230
    @meseretmengesha5230 Рік тому +1

    እየሶስ ይመሰገን አንድማለታችሁ ይበቃል አነድ መሆኖን እመኑ ሰይጣነን እንኮን አሞኖ ይነቀጠቀጣል አስተውሎ

  • @ayalnehmesfin5887
    @ayalnehmesfin5887 4 місяці тому

    አሜን አሜን ተባረክ ቤኪ

  • @tesemamelketo5959
    @tesemamelketo5959 3 місяці тому

    አጋንንት እንኳ እግዚአብሔር አንድ መሆኑን በመንቀጥቀጥ ያምናሉ የሥላሴ አማንያን ግን በድፍረት እግዚአብሔርን ሦስት ያደርጉታል::

  • @mekonnenbogale3231
    @mekonnenbogale3231 3 місяці тому

    Geta Yesus abizito yibarikih !

  • @Joshuagen
    @Joshuagen Рік тому +2

    ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።

    • @newhaven4455
      @newhaven4455 Рік тому

      Egzabher bekerestos hono alemun kerasu gar yasetarek neber.
      God is in Christ!
      God was manifested in the flesh 1Thimothy 3:16
      john 10:30,31

  • @EyasuZeleke-on5ib
    @EyasuZeleke-on5ib 4 місяці тому +1

    ☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️

  • @user-um6mj1qu9m
    @user-um6mj1qu9m 2 місяці тому

    ቤኪ አንጀቴን አራሰከው እውነተኛ የአባቱ የኢየሱስ ልጅ ስብከት ለሐዋርያት ትንተን ብትን እርከት የሚያረግ ትምህርት የሚገኙ በሐዋርያት አማኞች ነው ተባረኩ እውነትም ሐዋርያት እምነት

  • @getentwoldmariam7548
    @getentwoldmariam7548 4 місяці тому +1

    ዮሀንስ ም30 እኔና አብ አንድነን

  • @Fares-zz4pn
    @Fares-zz4pn 8 місяців тому

    W/beki ename W/yadi hulachumi wondimoche yesuse yibarikachiwu እውነትን በፍቅር እያደረገችሁ አንዱን እግዚአብሔርን ለዓለም ሁሉ ተሰውቃለችሁ የሱስ በጸጋ ይበርከችሁ የአንድ አምለክ ብርቱ ወተደሮች❤❤❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏

  • @user-hn6bb6gm4n
    @user-hn6bb6gm4n 6 місяців тому +1

    ዮሐንስ ወንጌል 14 ፥ 8ፊልጵዮስ ገታ ሆይ አብን አሳየን ይበቃናል አለዉ እየሱስም አለዉ አተ ፊልጵዮስ ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ሲኖር አታዉቀኝምን? እነን ያየ አብን አይቶታል በአካል ሶስት ተብሎ አልተፃፈም ዮሐንስን 8፥19 እንግዲህ አባትህ ዎደት ነዉ አሉት ጥቁር 24 እኔ እደሆነዉ ባታምኑ በሐጣታቹ ትሞታላችሁ አላቸው ይሁዳ መልክት 1 ፥ 4 ንጉሳችንን እየሱስ ክርስቶስን ብቻዉን ያለዉን ይክዱታል እየሱስ አብ ነዉ አንድ አምላክ

  • @TamuTadese-lk8ex
    @TamuTadese-lk8ex Рік тому +1

    ኢየሱስ ይባርክ ወንድሜ

  • @tigistmathewos6739
    @tigistmathewos6739 Рік тому

    W/m beki tebareki ❤❤❤❤❤

  • @maireghailu4603
    @maireghailu4603 5 місяців тому +1

    ዳኒ መስማት አይፈልግም መረታቱን ያሳያል ላለመሸነፍ ይመስለል

  • @Josiah_Win_6551
    @Josiah_Win_6551 3 місяці тому +1

    Were Becha yehone Ye Hawariat Bete menafeqan Pastor

  • @DawitMana-wj6xk
    @DawitMana-wj6xk 5 місяців тому +1

    ማኑዋልና የመማማርያ መጽሐፍትን እንኳን አያውቅም

  • @amarchbombi8155
    @amarchbombi8155 Рік тому

    Besemay.bemifir.igiziyaber.anidinawu❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @yisakchurkos4689
    @yisakchurkos4689 Рік тому

    Tebarek beki

  • @zekariasgeneto3330
    @zekariasgeneto3330 Рік тому +2

    Esral hoyi sima egr amlaki andi silasa nw talo tatsifowali

  • @amarchbombi8155
    @amarchbombi8155 Рік тому +2

    ☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼

  • @chaleasefa4887
    @chaleasefa4887 8 місяців тому

    እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር እኛ ብሏል ።

  • @yosepha.a2014
    @yosepha.a2014 3 місяці тому +1

    ቤኪ እምነቱን መግለፅ አይችልም: ይገርማል

  • @Joshuagen
    @Joshuagen Рік тому +2

    በገዛፈቃዱ እራሱን ባዶ አደረገ ይላል ቃሉ እኮ እዚህ ጋር እንደ ሰው በጥበብ በቁመት በሞገስ አደገ ጥበብ ሞላበት በመንፈስ ጠነከረ ይላል እኮ ቃሉ

  • @user-gi9xi9dx3e
    @user-gi9xi9dx3e Рік тому +1

  • @getentwoldmariam7548
    @getentwoldmariam7548 4 місяці тому +1

    ፊልጶስም እየሱስን አብን አሳየንና ይበቃናል አለው ።እየሱስም አንተ ፊሊጶስ እንዴት አብን አሳየኝ ትላለክ እስከዛሬ ካንተ ጋር ሆኜ አታቀኝምን ?

  • @moetesgera7329
    @moetesgera7329 6 місяців тому +1

    Hi beky kebatary

  • @aayoosh6090
    @aayoosh6090 Місяць тому

    ኤፌሶን 4
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ⁴ በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ፤
    ⁵ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤
    ⁶ ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ።

  • @tellthetruth4335
    @tellthetruth4335 Рік тому +2

    ቃሉ ይናገር መጽሐፍ ገጽ 51 ብሎ የተናገረውን አላገኘሁም ፍጥጥ ብለው ይዋሻሉ እንዴ😮

  • @newhaven4455
    @newhaven4455 Рік тому +1

    trinity is a man made doctrine,people need to be awakened! God is one ,john 4:24,God was manifested in the flesh (1 timothy 3:16)

  • @AbelBekele-ij2my
    @AbelBekele-ij2my Рік тому

    Wd bekiye ....

  • @Betelhem-vh7jz
    @Betelhem-vh7jz 8 днів тому

    AM near to be hawryat cause I am very confused in my religion (PROTISTANT)

  • @EyuelAdefris-wf3bd
    @EyuelAdefris-wf3bd 2 місяці тому

    እ/ር አንድ ነው ካልክ በሗላ በዘ.6v4
    እንደ ገና ከ1በላይ ነው ማለት እብደት ይመስላል!

  • @haq-rv3pn
    @haq-rv3pn 3 місяці тому

    ስላሴ ነው እግዚአብሔር ዳኒ እውነት ተናግሯል ዮሐ16:8 እዩት

  • @jojowondukicWonde
    @jojowondukicWonde Рік тому

    Andi amilak

  • @mussieamanuel1222
    @mussieamanuel1222 Рік тому

    3 akal yemilew efeson 4;-4 1akal new emilew

  • @EyuelAdefris-wf3bd
    @EyuelAdefris-wf3bd 2 місяці тому +2

    ዘዳ 6v4
    ማር 12v29
    ያቆ.2v19
    ሚል.2v10
    ዘዳ4v39
    """ 32v39
    ኢሳ 44v6,44v24
    ይሁዳ ቁ 4
    ዘፀ.20v1.., ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ
    እ/ር ብቻውን ነው
    ስላሴ X😂😂😂

  • @DawitMana-wj6xk
    @DawitMana-wj6xk 3 місяці тому

    ወይ ዳንኤል ምንም መልስ

  • @zekariasgeneto3330
    @zekariasgeneto3330 Рік тому

    Ena milawu silasa lamin alittafam babil

  • @user-tl2pt7bm3d
    @user-tl2pt7bm3d Рік тому +1

    እኔ ግርም የሚለኝ 😂
    ሴጣን እግዚአብሔር አንድ መሆኑን ያውቃል ብሎም ይቀጠቅጣል ግን ለሰው ልጆች 3 ነው ብሎ ያጦዛቸዋል😂😂😂

  • @filatefiche5918
    @filatefiche5918 Рік тому

    God is one in every aspect! That is all. ስላሴውያን እናንተ እንደ ምታምኑት እግ/ር አብ ፤እግ/ር ወልድ እና እግ/ር መንፈስ ቅዱስ ምንድር ናቸው??? አንድነታቸው, ልዩነታቸውም ምንድነው???

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Рік тому +1

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @asmeromgebremedhne1663
    @asmeromgebremedhne1663 Рік тому

    There no any justification about this one GOD that he had inside him there is partner ,Bible is written by GOD himself you should listen what GOD says
    one one one one ,alone alone alone ,no partner ,no partners ,to save his people GOD no need help !!!!!!!

  • @GDM82879
    @GDM82879 Рік тому

    ቤኪ አልቻልክም፣ ግራ ገብቷችኋል ተው በቃ😂😂😂😂😂

    • @Fares-zz4pn
      @Fares-zz4pn 8 місяців тому

      Mindinow yalichalawu?🤔😌

  • @markosmame7000
    @markosmame7000 5 місяців тому

    Please don't be confused God is only one.

  • @Steve-z4b
    @Steve-z4b Місяць тому

    Trinity is real. You can deny the teaching. Yemer ewer nachu lebel esti ye yohonisen wengel anbebu menem eko ke the so called" apostolic teaching" gar aygenagnim

  • @Joshuagen
    @Joshuagen Рік тому

    Heb 1:3 Who being the brightness of his glory, and the express image of his person, and upholding all things by the word of his power, when he had by himself purged our sins, sat down on the right hand of the Majesty on high;
    the express image of his person - this verse is clearly states that Jesus is the express image of - his person so God has his own personality as well as Jesus has his own personality.
    Moreover; according to Joh 17:21 … that they also may be one in us: you are requested clarify the word Us.

  • @filatefiche5918
    @filatefiche5918 Рік тому

    ኢየሱስ አብም ወልድም ነው!! ቃሉ ይናገር ውስጥ አብም ወልድም አንድ ነው! ማለት ለምሳሌ፡ ሥጋህና ነፍስህ ተለይተው ሁለት ይሆናሉ??? ነፍስህ ከሥጋህ ተለይተው መኖር ይችላል ወይ??? ይህ ማለት ነው፡፡
    የመጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋ አተርገጓጎም እና ማንኛውም ቋንቋ አተርጓጎም አንድ አይደለም፡፡

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Рік тому

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @YohannisMekuanint
    @YohannisMekuanint 6 місяців тому

    አንተ እርሱ እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አታምንም 2ተመም አታምኑም
    አንድ ስሊ አብ ብቻ ነው
    ኢየሱስ የአብ ልጅ ነው

  • @user-lv1pz5fh9i
    @user-lv1pz5fh9i Рік тому

    beka lemn tferaleh muluwun bezawm greekun lemn Alposetkm😂😂😂😂😂

  • @Wahidislamicapologist
    @Wahidislamicapologist Рік тому

    ዳንኤል እያነበበ ነው የሚወያየው። ክክክክክ ምስኪን ተዋረደ

  • @johnkas.4008
    @johnkas.4008 3 місяці тому

    ዳኒ ውሸት ለሁሉም የማርቲን ሉተር ደቀ መዝሙር ከምቶን ለመፅሐፋ ቃል በእውነት ብትገዛ እግዚአብሔር ይከብራል የ3 አካል ትምህርት መፅሀፋ አያቀውም ከማርቲን ውጭ 😮 እኔ እኔ እግዚአብሔር ነኝ ከእኔ ውጭ አምላክ የለም ሰማይ ምድርን የሞላ አንድ ብቸኛ አምላክ እንዳለ ነው የሚናገረው ሰው ወደ መዳን እንዳይመጣ አጋንንት እንዳንተ አይነት ሰው እንደተጠቀመ በደንብ ነው የተረዳሁት 😢ከአንድ በላይ አምላክ እንዳለ አባዝቶ የሚያሳይህ አጋንንት ነው ለምን አጋንንት የሚንቀጠቀጠው አንድ መሆኑን ስለሚያቅ ነው ሶስት ካረክለት ምን አደከመው 😂ዳኒ ባንተ የሚሰናከለው ሰው ደሙ በእጅህ ነው😢ቄ/በረከት ተባረክ

  • @filatefiche5918
    @filatefiche5918 Рік тому

    አንተ ዳንኤል; በግድ አንድን መጽሐፍ የእምነታችሁ አንቀፅ ነው ብለህ ልታሳምን ትሞክራለህ እንዴ???

  • @asmeromgebremedhne1663
    @asmeromgebremedhne1663 Рік тому

    He needs to sit down and learn about the word of GOD he just talk he didn’t give any knowledge

  • @EthiopianEthioppabsl-hg2nl
    @EthiopianEthioppabsl-hg2nl Рік тому

    ለሲላሴዎች መጽሃፍ ቅዱሲ መስረጀ የለዉም

  • @genetyemam57
    @genetyemam57 Місяць тому

    እናንተ ፕሮቴስታንት የተባላችሁ ቤኪ እንያስተምረን መሳደብ ብቻ ነው ከአንደበታችህ የተሞላችሁ እምነታችሁ የአጋንት በመሆን ከእውነት ጋር መቆም አትችሉም ቀዳዳ ሁላ

  • @sobndad3369
    @sobndad3369 Рік тому

    1,ሰው እንፍጠር እንደመልካችን እንደምሳሌያችን የሚለው እነማንን ነው??
    2,ክርስቶስ ሲጠመቅ አብ ከሰማይ፣ወልድ በስጋ፣መንፈስቅዱስ በእርግብ መልክ ሲገለጥ ሶስትነትን አያሳይምን??
    3,እንግዲህ አህዛብን ሁሉ በአብ፣በወልድ፣በመንፈስቅዱስ ስም እያስተማራችሁ አጥምቁ የሚለው ሀሳብ ታድያ ሶስትነትን ያሳያል።
    አሁን ወልድ እና መንፈስቅዱስ በእግዛብሔር አካል ወስጥ ብቻ ከሆነ።ወልድ የሚባል አካል እንዴት ሌላ አካል ሆኖ መጣ?
    እየሱስ ደሞ እኔ እሄዳለሁ አፅናኙን መንፈስ ቅዱስ እልክላችኃለው የሚለውስ ሀሳብ ታድያ ዛሬ በምድሪቱ ላይ ያለው መንፈስቅዱስ አካል አደለምንም??
    ደግሞም አብርሃም ቤት በእንግዳ መልክ እግዛብሔር በሄደ ጌዜ ሶስት ሆኖው ነበረ ለአብርሃም የታዩቱ እነሱ እነማን ናቸው??
    ዘፍ11:7እና ዘፍ18:2 የወረዱት ሶስት ሰዎች ለአብርሃም የተገለጡት እና ቋንቋ ሊደበላልቁ የወረዱት እነማን ናቸው????
    መልሱልኝ አደራ

  • @user-qj4yb1ne3y
    @user-qj4yb1ne3y 5 місяців тому

    WOYI DANI BEKI KE IGZIABIHER KALI YEMISETIHIN MELSI YEMATKEBELEWU YETESASATE AREDAD AMITITE LITINAGERNA BETE KIRISTIYANIN LITTECHI NEWU . WOY DANI YETEKBEZEBEZK KALUN SATIBELA KERE IKO , PLEASE MY BRO DIGAME SITGEBA IRASIHIN ASHASHILENA COOL DISCUSSION LEMADREG TEZEGAJITE NA. 😂 LEMEREDAT YEGEBA SEWU AYDELEM TASTAWUKALE LE KIRKIR BICHA. BEKI TEBAREKILIGN WONDIME

  • @tesemamelketo5959
    @tesemamelketo5959 3 місяці тому

    አጋንንት እንኳ እግዚአብሔር አንድ መሆኑን በመንቀጥቀጥ ያምናሉ የሥላሴ አማንያን ግን በድፍረት እግዚአብሔርን ሦስት ያደርጉታል::

  • @martamarta507
    @martamarta507 Рік тому +1

    ❤❤❤❤❤❤❤❤በኬ❤❤❤❤😊😊😊😊😊🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉አንድአምላክይነግሣል😊