Це відео не доступне.
Перепрошуємо.
#ethiopia
Вставка
- Опубліковано 8 лис 2023
- #ethiopian #ሰሎሞን ሹምዬ ያገላገለበት መንገድ @GEBEYANU
#ሰላም ውዶቻችን!
#ሻይ ቡና ዝም ብሎ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አይደለም፡፡ ንቁ፣ ያገባኛል ባይ እና ኃላፊነት የሚሰማቸው ኢትዮጵያውያን በነፃነት ሃሳባቸውን የሚገልጹበት፣ የሚከራከሩበት እና ወደ መግባባት አለዛም ወደ መከባበር የሚደርሱበት፤ ከሳንሱር ነፃ የሆነ፤ የአዘጋጁ አቅም በፈቀደ መጠንም አካታች እና አሳታፊ ፕሮግራም ነው፡፡
ስለሆነም እሩቅ ለሩቅ ሆኖ በግምት እና በመፈራራት ችግሮችን የሚያባብሱ አቋም እና አመለካከት ከመያዝ ተቀራርቦ በመወያየት ለጋራ ደሕንነት እና ሰላም በጋራ መፍትሔ መፈለግን ያበረታታል፡፡
የየትኛውም የፖለቲካ ድርጅት፣ የሃይማኖት ተቋም እና ንኡስ ብሔር ፍላጎት አይከተልም፤ አያወግዝምም፡፡ ይልቁንም ግልጽ እና ነፃ ውይይቶች እንዲካሄዱ በማመቻቸት፤ ሁሉንም በእኩል እና በጋራ አስማምቶ ለማኖር የሚበጁ እሴቶች/ባህሎች እንዲዳብሩ እና እንዲፈጠሩ በትጋት እና በቅንነት ይሠራል፡፡
ውድ ቤተሰቦቻችን፤ የቆምንለትን ዓላማ የምትደግፉ ከሆነ፤ ሌላው ቢቀር በብዙ ድካም እና ጥረት የሚቀርቡ ዝግጅቶቻችንን አይታችሁ ለሌሎች በማጋራት እና ቻናሉን ሰብስክራይብ እንዲያደርጉ በማበረታታት እገዛችሁ አይለየን፡፡ ጎደለ የምትሉትንም በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተታችሁ በመሳተፍ አለዚያም ገንቢ ሃሳብ እና አስተያየታችሁን በኮመንት መፃፊያው ላይ በማስፈር ወይም በማሕበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን በመላክ አሳውቁን፡፡ እናመሰግናለን!
#ሻይ ቡና #shay buna #amhara #oromiya #ebc #tigray #somali #afar #fano #addisababaethiopia #amharic #abiyahmedali #ukraine #russia #amharicnews #shay #shorts #amharicmusic #getachewreda #sergegnawegoch #ሠርገኛ #ወጎች #ሰሎሞን #ሹምዬ #ethiopiannews #gurage #wolega #southafrica #europeanunion #europeanparliament #ofc #gebeyanu #usa #endf #አብይ #አህመድ #አሊ #solomon #shumiye #debretsion #addisababa #shay #buna #wolega #shorts #ola #shene #eritrea #War #invasionofukraine #nama #williamruto #joebiden #antonyblinken #jawarmohammed #mereragudina #demekemekonnen #ብልጽግና #ፓርቲ #prosperity #party #oromiya region #amhara region #wolkait #kenya #abelbirhanu #ebc #ebs #fetadaily #fanatv #artstv #ethioforumኢትዮፎረም
Thanks for subscribing / @gebeyanu
ውድ የገበያኑ ተከታታዮች፤ ቻነሉን ሼር በማድረግ ሃሳባችን ለሌሎችም እንዲደርስ ለምታደርጉት ጥረት ከልብ እናመሰግናለን፡፡ የእናንተም አስተያየት አይለየን፡፡ ስንተባበር ለውጥ እናመጣለን፡፡ ኢትዮጵያችን ለእኛ በእኛ ለዘለዓለም ትኑር!
ሶል ስለዝገጅቱ በጣም አመሰግናለሁ… ዶ/ር የተናገረው የሀገሪቱን ህመም ወይም እባጭ ነው ያነሳው… ይህ ደግሞ ሲነካ ያማል መሰለኝ…በጣም እኮ ተንጫጩ የሀሳብ የበላይነት ይንገስ
ምንም ይቅርታ አያስጠይቅም ደ/ር ትክክል ነው ሰው ጥላቻ ይዞ የመንግስት ቅጥረኛ መሆን የለበትም ጀርባው መጠናት ያለው ትክክል ነው የተንጫጬት ጥላቻን ለማስፋፋት የፈለጉ ናቸው።
Exactly
Thanks Dr
ዳክተሩ ከዘረኝነት ፓለቲካ እንውጣ ማለት የቱ ጋር ነው ክፉቱ ሃሳቡን አለመግዛት ይቻላል ነገር ግን ዳክተሩን ማሸማቀቅ አግባብ አይደለም ። ያሳዝናል ድሮስ ከ 3ኛጨ ምን ይጠበቃል ።
3ኛ ጨ?
በትክክል !
ዘረኞች እንደ ዘፍ ጮሁበት
ክክክ ደግሞኮ የኛ አካባቢ ነው የሚሉትን ነበር አመጋገብ ነበር ባህል ሲያደንቅላቸው የነበረው ዶክተሩ!
ሀገር ገንጣዮች መልካም ሀሳብ አይመቻቸውም።
የደንቆሮ ስብስብ ስለሆኑ ነው
የበታችነት ስሜት የማይድን በሽታ ነው
ሰለሞን ወንድሜ በጣም ጥሩ እና ለኢትዮጵያ የሚያስፈለገው አመከባበር እና ያለንን እሴት ይዞ ከማስቀጠል ሌላ የለንም እናመሰግናለን ጥሩ ፕሮግራም ነው በርታ እላለሁ።
30 ሰው ሆኖ መደማመጥ ካልቻልን 100 ሚሊይን ህዝብ እንዴት ነው የሜደማመጠው 🤔🙄
አንድ ሰው በነፃነት ሀሳቡን ሲገልፅ ለምን ይከለከላል ባይሆን ሲጨርስ ትክክል አይደለም ነው መባል ያለበት።
አቶ ሰለሞን በርታ አንተ ጎበዝና ጥበበኛ ሰዉ ነህ እሳት እሳት ሀሳብ ሲተፋበት የነበረን ዉይይት እንዲህ አስተማሪ አድርገህ በማቅረብህ አድናቂህ ነኝ።
እንደሁልክዜዉ ሁሉ የሰለጠነ የዉይይት ባህል ዳብሮ በሀገራችን እኩልነት፣ ፍትሕና ወንድማማችነትና እህትማማችነ የሰፈነባት አንዲት ኢትዮጵያ እንድትፀና የምታደርገዉ ጥረት የሚበረታታ ነዉ።
ሰለምን በጣም ደከምክ ሀገር እያመሱ ያሉ ፅንፈኞች ስለሆኑ ውይይት መቼ ይገባቸዋል
Tribal Politics is the #1 root causes of most crimes in Ethiopia. The Dr. was perfectly right and why some didn't get it?
ሰለሞን ጎበዝ ነክ አቦ
ምድረ መንጋ ምን ያንጫጫቸዋል? የዶክተሩ ስህተት አልታየኝም። እነሱን ከታያቸው ተራቸውን ጠብቀው ለምን የብሔር አስተሳሰብን ጠቃሚነት ለሱም ለኛም አያስረዱንም?
#ፍኖ ያሸንፍል
#አምሓራ ይነግሳል
💚💛♥️👑🦁💪🏾👈🏿
አሁን እነዚህ ናቸዉ ለህዝብ የሚቆረቆሩት አንዴ አንዴ ሲባሉ እንኩዋን ዝም ማለት የማይችሉ ከህፃን ልጂ የማይሻሉ እከኮች
Ye leba tirikim eko new...kedmo man teweysyulin alachew? Turumba hulu
ሰሌ ምርጥ የ ኢትዮጵያ ልጅ....እድሜህ ይርዘም ❗
የዘር አስተሳሰብ ካልተወገደ አሁንም ችግር አለ
ከዘር አስተሳሰብ መውጣት ያስፈልጋል እውነት ነው ምንድነው አዲሱ ነገር ይቅርታ መጠየቅ የለበትም ነበር። እዚህ ያላችሁ ማድመጥ መከባበር ሳትችሉ ሰው ለመምራት ታስባላችሁ? በማይረባ ንትርክ ጊዜ አታጥፉ
አሁን ስለ እውነት አንዱ ኢትዮጵያዊ ከሌላው ኢትዮጵያዊ የሚበልጥበት ቅንጣት የምታህል ምክንያት አለ ? አንወሻሽ እውነተኞች ሆነን በጥላቻ ምትክ ፍቅርን ዘርተን ፍቅር አምርተን ተያይዘን ያለችን ሀገራችንን በአንድነት ብናበለፅግ አብረን ብናድግ የተመረጠ አይሆንምን ? የሰው ልጅ እንደት እርስ በእርሱ ይገዳደላል እንደት ኃላ ቀር እንሆናለን እረ ጎበዝ ኢትዮጵያውያን እዬሄድንበት ያለው መንገድ ለማንኛችንም አይጠቅምም መጠላላት ለምን በፍቅር ብዙ ነገር የልምድ መለዋወጥ እውቀት መወራረስ አይሻለንም ?መጠላላት መናናቅ የድንቁርና ውጤት ነው !!!
ይህ ምልካም ተግባር ነው :: ኢትዮጵያ በጣም ብዙ ምልካም እሴቶች ያሉባት ሀገር ነች :: ዛሬም ቢሆን አሉ ::"እንክርዳዶች" ይህን የዳበረ ምልካም ስብእናችንን ነው ለማጥፋት በመስራት ላይ የሚገኙት :: እንዳይጠፋ ሁሉም የሚችለውን ያድርግ :: ሰሌ አንተ በርታልን እኛም ከጎንህ ነን ::
አንዳንድ ሰው ግን እንደ እድሜው እንዴት እንደማይበስል ይገርማል የወጠጤ ባህርይ ማሳየት ምንድነው ሼም የሚባል ነገርኮ አለ ወገን!
የሚገርመው የጥላቻ ንግግርን የሚናገረውን ሪፖርት ማድረግ ስትል አሳቀኝ ወንድሜ ሰለሞን የሰው ልጅ እንደነበቴ ባሉ selfish ፅንፈኛ ኦሮሞዎች እና ዘረኛው መንግስት እንደሽንኩርት እየተከተፈ ህፃናት ሳይቀሩ በማንነታቸው ብቻ በሚጨፈጨፋበት ሀገር ያላችሁ አትመስሉም። በዚህ ሳምንት እኮ social media ላይ በዓይናችን አይተናል የበቴ ዘመዶች ወጣቱን ልጅ እጅ እና እግሩን አስረው ሲቀጠቅጡት። እንደናንተ አባባል ህግን የሚያስጠብቅ መንግስት ቢኖር ኖሮማ ለጨፍጫፊው ኦነግ የሚከራከረው በቴ ዘብጢያ መውረድ ነበረበት።
ጌታ ሆይ እንዴት አይነት መሀየም ስብስብ ነው ባካችሁ። የመጀመሪያው ሰው ተናግሮ እስኪጨርስ መታገስ ያቅታል የበታችነት ስሜት አንጀታቸው ውስጥ ከሚያንዘፈዝፋቸው ኦነጎች ጋር መነጋገር ከባድ ነው
አዳሜ በየቤቱ የማረጃ ገጀራውን እየሳለ እዚህ እኔን አድምጡ ይላል ።የሌላውን አይስማም።
ምንም ይቅርታ የሚያስጠይቅ ጥፋት እኮ አላጠፋም የተማረ ስለሆነ ግን ይቅርታን አስቀደመ ምድረ ደንቆሮ ዝም ብላችሁ መውቀጥ ወይ እማማ ኢትዮጵያ🤔🤔
ተቃጠልን እኮ ጎበዝ
አንድ ሰው የመሰለውን መናገር ይችላል። ለየት ያለ ሐሳብ ያለው ተራውን ጠብቆ ማሳመኛ ሐሳብ ማቅረብ እየተቻለ መጨቃጨቅን ምን አመጣው? እንሰልጥን እንጂ፤
The Dr. message is 100% right!
አብዛኛውን ውይይት ተከታትያለው በበቴና በሌሎች መካከል የሚደረግ ይመስላል አቶ በቴ የተረጋጋና ስርአታማ ይመስላል
ነገር ግን የሚከተለው የፖለቲካ መስመር የዘር ፖለቲካ በመሆኑ ለመግባባት ሲቸገር ትእግስቱ ሲፈተን ይታያል አንድ መረዳት ያለብን ነገር የዘር ፖለቲካ የሚከተል ከለሰብም ይሁን ቡድንጋ ተነጋግሮ መስማማት አይችልም ምክንያቱም የዘር ፖለቲካ በባህሪው በትጥቅ ለሚደረግ ትግል እዲመች ተደርግ የተፈጠረ ነው የግድ ጠላት ይፈልጋል ይሄንን ሲያራምድና ሲደግፍ ለኖረ ሰው የቱንም ያህል የሚያቀራርብ ሁኔታዎች አሉን ብለህ ብታቀርብለት ለመቀበል ይቸገራል ምክንያት ፈልጎ እሚደገፍበት ልዩነት ይፈልጋል እሱን ደሞ ተፈጥሮ አመቻችታ አስቀምጣዋለች ስለዚ ሊገታ የሚችለው የዘር ፖለቲካን በማገድ እጂ ሰላም ማግኘት የሚቻለው በመቻቻል በመቀራረብ የቱንም ያህ ተጨባጭ ነገር ብታቀርብ ሰላም ማምጣት አትችልም ፖለቲካው በተጨቆንኩ ተጎዳው ላይ ተመስርቶ ግን ግቡ ያንተ ኪሳራ ለኔ ትርፍነው የሚል መሰረት ላይ የታነፀ ነው ።
በትክክል ገልፀሽዋል እናቱ
ዘረኝነትን እንደ መጠቀሚያ ለሚያስብ መሬት ብሄር አላት የሚል ሰነፍ ነው።
ዶክተሩ ትክክል ነው። ርዋንዳ ውስጥ ቱትሲ ነኝ ሁቱ ነኝ ማለት ያስቀጣል ሁሉም ርዋንዳዊ ነንኝ ነው የሚለው። እዚህ ግን ሰው ነኝ ከማለት ይልቅ ባለ ጊዜው ከሆነ ቀድሞ ብሄሩን ያወራል።
Definitely Dr...before becoming activist or politicians some one has to ask himself or herself what did I do community...
ዶክተር በደንብ ትክከለኛ ነገር ነው የተናገረው ምን ያንንጫጫችሁል ምድረ ባንዳ
እነዚ ኦሮሞች ግን ምነው እሽ አትበሉን የሹም ዶሮ ነን አሉ ሽንታችን ምሪንዳ ነው እኛን አትተቹን እረ በዛ
በጣም! ችግሩ እኮ አያት ቅድመ አያቶቻቸው ማህተብ የሌላቸው፣ ፆም የማያውቁና በሥጋ ወደሙ ያልተወሰኑ ከመሆናቸውም በላይ ባብዛኛው እምነታቸው በባእድ አምልኮ እንደ ጨሌ፣ ፈጫሳ፣ አቴቴ ምናምን እያሉ ለዘርማንዘራቸው ስላስተላለፉት የጥልቁ መንፈስ እየተጫወተባቸው ፀበኛና ቂመኛ ሆነው ይኼው አገርና ህዝብን አስጨንቀው ይገኛሉ። ትግሬ በምን ጣእሙ አያት ቅደመአያቶቻቸው ሀይማኖተኞች ፈሪሀ እግዚአብሔር ያደረባቸው ናቸው በእውነት።
እንዳንተ አይነቱን ደደብ ሀይ ባይ ከሌለ ; ሌላው መጥቶ ላይክ ያረግልሀል ; አንተም ትገፋበታለህ ከዛም ሀገር ሰላም ያጣል።
ይህ ነፃ ሐሳብ ነው አንዱ ሲጨርሰ ሊላው መናገር መማር አለብን አንድ አፍ ሁለት ዤሮ ነው ያለን ሁሉም ባንድነት ማውራት አንችልም
Yes I agree with him thus behere politics should be ban by law 😮😮😮
የሆነ ብሄር የሚመጡ ተማሩም አልተማሩ በቀን ሶስቴ መገረፍ አለባቸው
ከአንተ ጋር ነው እንግዲ የምንኖረው
@@zewdneshzegeye9259 ከነሱም ጋር ተኖሯል
Exactly
አቶ ሠለሞን ብዙ አንድ አይነት የጥላቻ አመለካከት ያላቸዉን ገልቱወች ሠብሥበህ በአንድህዝብ ላይ የምታደርገው ጭፍን ዘመቻ እሥከየት ያሥኬድሃል!!
የትልቅ ትንሽ ናቸው ተወያዮቹ እንክፎች ከእናተ ገበሬ ይሻላል ገበያ አደረጉትና ምን ይንጫጫሉ የውሸት ባለስልጣናት ገደል ግቡ
የኢትዮጵያ እሴቶች መግደል : ማቃጠል : ክህደት : ወረራ : ትምክህት : ወንድምን ከጎረቤት ጋር ሆኖ መጨፍጨፍ : ናቸው::
ዶ/ሩ ምንም ስህተት የለበትም በመረነት ደረጃ የምትቀመጡ ከዘረኝነት ጥላቻ ንግግር ተቆጠቡ አሁንም ቢሆን ህዝብ መሀከል ችግር የለብንም የኢትዮጲያ ህዝብ ፍቅር ነው
Solomon please don't bring those toxic people repeatedly, bring those who care for people only the people (human beings). Example what is the guy mistake, he said if we don't stop ethnic federalism , the problem is not going to stop, that's is what he said but few of them tried argue. Those people don't learn, so please don't bring them back again and again. Instead of talking peace and value for human being they always bring race.
ውይይቱ ለምን ተረበሸ? የዘር አስተሳሰብ ተወያዮቹ ውስጥ ስላላ። 12:50 ላይ ግን አልቻልኩም 😂😂😂
ሻይ ቡናዎች ድምፅ ሁኑን የአየር ካርታ . የቤት ቁጥር እያለን ቤት አፍርሰውብናል
ምትክ ቦታ የተፃፈለት ቤቴ አፍርሰዋል ሙሉ መረጃ እያለን ግን በማንነታችን ንብረታችን ወድሟል መንግስት ወደ ቦታችን እንዲመልሰን ጠይቁልን ፍትህ ፍትህ ጠይቁልን እኛ ስጠይቅ ካርታ ለምን አልወሰዳቹም ይሉናል ፍትህ ጠይቁልን
ሁላችንን እኩል የሚያደርገን ሕግ ብቻ ነው ምክንያቱም በውጭው ዓለም ሰዎች በመግባባት በመከባበር የሚኖረው ፍቅር ስላለው አይደለም ግን የዛ ሀገር ህግ ነው ሰው ሁሉ በሠላም የሚኖሩት ሕጉን በማክበርና በመፍራት ነው :: ሁሉንም ባለስልጣኖች ይመለከታል እንደውም በነሱላይ ሕጉ ጠበቅ ማለት አለበት::
ይገርማል ሰለ ምሁራን ናቸው ብለህ ጠባቦችን በብሔር የተወጠሩትን መደማመጥን የማያቀዉን ጭፍኖችን ሰበሰብህ ፣የዶ/ሩ ንግግር ምን ችግር ነበረዉ ? ቢሆንም እስከመጨረሻ አደምጠዉ ቢወቅሱት የተገባ ነበረ ፣ አቤት አለመብስል ይሉሃ ይሄ ነዉ!!!
በጨዋነት ተነጋግሮ የማይደማመጥ እርስ በርስ የሚናናቅ አንሁን
ሁላችሁም ተደማመጡ ።
ሰለሞን ጥላቻን እያባባሰ ነው እንጂ ምንም መብትሄ የምያመጣ ሀሳብ እንድራመድ የምፈቅድም ሰው አይደለም ። ገና ሳያደባድብ አይቀርም ። መጀመሪያ ራሱ ለራሱ ነፃነት እንዴት እንደምመጣ ብዙ ማንበብ አለበት ።
ዶክተር 100%ትክክል።
ሀገርን ህዝብን ረግጦ ለመግዛት በበተለይ ለሌቦችና ለሆዳሞች የዘር ከካን ከጣሉ ምንም መንገድ የላቸውም:: ማንም ለህዝብ ብሎ ዘርን አይጠቅስም ::
እሱግን አማራ ይመስለኛል
ዶክተሩ ትክክል በጣም ትክክል ነው።ግን አነዚህ አእምሯቼው የላሸቀ ፈጽሞ ቅንነት የሌላችው በሽተኞች ብቻ ናቼው። ይሄንን ሃሳብ ለማስቆም የተጫጩት ዶክተሩ የማንንም መብት የተጋፋ ነገር ምንም አልተናገረም። ግን በልባቼው በሽታ ያለባቼው ዘረኞች ኢስላም እንደሚነግረን ዘረኝነት ጥብነት መሆኑን ታላቁ ነቢይ አስተምረውናል።ስለዚህ በዚህ ውይይት ላይ ለመጫጫት የሞከሩት ዘረኛ ፤ጥባታሞች እና በሽተኞች ናችው።
why this OLF person always be angry he fine
ይህ ምሁር ነኝ ባይ የሚናገረውን አያዉቅም፡ አንደኛ፣ የኢትዮዽያ እሴት የሚለው እርግጥ ነው አገራችን በቀድሞው ዘመን እነዚህ እሴቶች ነበሯት አሁን ግን እድሜ ለወያኔ ይህ ጋኔን አገራችንን ከወረሳት ጀምሮና አሁን ደግሞ የባሰበት አረመኔ በሚገዛት አገራችን እነዚህን እሴቶች ካጣች ውላ አድራለች፡ ሃገርን ስለማወቅ ሊመክር ይዳዳዋል፡ አልሰማም እንዴ ወለጋ ውስጥ ቁጥር ሥፍር የሌላቸው አማራዎች በግፍ መታረዳቸውን? አንጮቴ ስለሚባል የወለጋ ገንፎ ሊያስተዋውቀን ሲሞክር በአንገቱ ላይ የተሸከመው ሥጋ ሆዱ መሆኑን ነው የሚያሳየው፡ ከሩዋንዳ የሚለየው የእርሱ ቤተሰብ ስላልተነካ ነው? እስቲ ሄዶ ወለጋ ላይ ሃያአንድ ቤተሰባቸውን በነዚህ አረመኔዎች ያጡትን አዛውንት ያናግር፡ እርግጥ ነው ያልተነካ ግልግል ያውቃል።
Children of the 21st century
ሰለሞን ዶ/ሩ ምንም አላዳለጠውም ፣ የራሱን ኃሳብ ነው የተናገረው ፣ እኔ አላምንበትም ይባላል እንጂ እንደዚህ አታስብ አይባልም
እሱ የተናገረው እውነት ነው የተቃወሙት ሁሉ አመለካከቶች 0000000 ማሰብ አይችሉም
I love it , care starts from home (family) , community, then …. Ethnicity..and nation
አዳምጦ መናገር የማይችል አቅመ ቢስነት ነው።ማንም ሰው የራሱ አይዶሎጂ አለው፣ማክበር፣ማለት ሃሳብ መቀበል አለመሆኑን የማያውቅ ስብስብ
በመሞከር ላይ ያለውንና በመገንባት ሂደት ውስጥ የሚገኘውን የጋራ የሆነውን የየኢትዮጵያዊት ማንነታችን ልናስከብርና ልናከብር የምንችለው ፣ በመጀመሪያ ደረጃ !!!!የየራሳችን የሆነውን የብሄር ማንነታቸንን ( ኦሮሞነታችንን ፣ አማራነታችንን ...ወዘተ ) ስናከብርና ስናስከብር ነው።
ክክክክክ.....እውይ ዘረኞች ተንጫጩ!
ኪኪኪ..."ኢ-ዲሞክራሲያዊ" 😀
?የዘር ፓለቲካ በመንግስት ደረጃ መወገድ ያለበት ጉዳይ ነው ምክንያቱም የአሳ ግማቱ ከጭንቅላቱ ነው ስለዚህ አመራሩ ለዚህ ተጠያቂ ነው::
መሪ መሆን የምታስቡ ከዘር አስተሳሰብ ውጡ የሚለው የሁላችንም ምክር ነው ለባለ ጊዜዎች።ለወያኔ አልበጃትምና የኦሮሞ ብልፅግናም ትምህርት ውሰዱ እንላለን።ዶሩ ይህን ስለተናገሩ ያዙኝ ልቀቁኝ የሚሉትን በየመድረኩ ማየት ምን ያህል የወረዱ ግለሰቦች ስብስብ መሆኑን ያሳያል።ምንም ጥፋት ባይሆንም ይቅርታ ማለታቸው የተናጋሪውን ብስለት ያሳያል።ብቸኛ መፍትሄው ልመና ሳይሆን የፋኖ መንገድ ነው።
Ye behere poltika be hege yewogde selam le ethiopia hagare 💚 💛 ❤
፡ ፡ አይ ፡ ሶሎ።
ጥሩ ነው ያለህን እና ልትሰራ ያሰብከውን ሃሳብ በግልፅ ነው ያስቀጥከው አደራ የምለው በሬሳ ነጋዴዎች እንዳትጠለፍ አደራ
Ethiopia Weset Telku Cheger Alemeseleten New
ዘር ማለት "Race"መለት ነዉ በቆዳ ቀለም በፀጉር .....ላይ የሚወሰን ነዉ
እንዴ ምን ችግር አለው
ለኢትዬዽያ ሰላም ከተፈለግ
የዘር ፖለቲካ ይወገድ / በህግ ይታገድ
ምን ጥያቄ አለው
አመጋገብና ማነዛረጥ ብቻ ነው ባሕል፣ የሔንን ዕንኳን አዎ ብንል ከጀርባው የአሠራሮችን የአቀማመሙን የአበሣሠሉን ነው የሚጠቅሠው፣ ይሔ ማለት ሥራ በተለያዩ ሙያዎየች ላይ ሠርቶ መቅረብ ሢሖን በትክክለኛ አነጋገር የፈጠራ አሠራር መሖኑን ሢጠቁም ይሕ ማለት ሥራ ነው ባሕል። ይሔንን ለማሥረዳት ያልተገለገልንበት መድረክ የለም።
እነማናችሁ የተሰባሰባችሁት ማንን ወክላችሁ ነው የኦሮሞው እኛ ውክልና ሰጠንህ የአማረውስ መች ወከልንክ ጉራጌውስ የትኛው ብሄር ወከላችሁ መላ ኢትዮጵያ ህዝብ መች ወከላቹ ግቡና ከልጆቻችሁ ተስማሙ ከሚስታችሁ ከራሣችሁ ተስማሙ
አረ ሰሌ የመረቀነ አብዶ ያሳብደናል😂😂😂😂 ፂም የለው አገጬን ፈተለው እኮ
ኦነግ ጠረንጴዛ ሳይሆን ጫካ ነው የሚያምርበት
የእኛ ዋናው ችግር በዚህ መድረክ የታየው ነው ዶ/ር ሐሳቡን ነው የገለፀው አየህ አሸማቀውት ነው በጩኽት ይቅርታ የጠየቀው እንጂ ለእሱ ሀሳብ መልስ መስጠትና ሌላው የሚቀበለውና የማይቀበለው መሆኑን በድምፅም ይሁን በንግግር ሀሳቡን ማሸነፍ ነው ይህንን መሪዎችም ማወቅ አለባቸው
አቶ ሰለሞን ከመንግስት ጋር በምን ተደራድረህ ነው እንደገና የመጣህ ለሚለው የባለፈው ጥያቄ መልስ አልሰጠህም
ሰለሞን ደህና ሰው ነው። የቀረው ኢትዮጵያውያንን በጣም ስለምጠላቸው መስማት አልችልም። 🤮🤮🤮🤮ሁሉም ተጋሩን ለማጥፋት ፈልገው ነበር።
ተጋሩ ባትጋሩ ትላለህ እንዴ ለሀጫም ኢትዮዽያዊን ጠላህ አልጠላህ ምን ትፈይዳለህ
የዶክተሩ ሀሳብ ችግሩ ምንድነው ??? ኢትዬጵያ ስንት አላዊቂ ሰብስባለች ??
ብሄር በህግ ማጥፍት አይቻልም ለምንስ እንዲጠፋ ይፈለጋል
ሁሉም ብሄር ነው አማራው ኦሮሞው ትግራዋይ ሶማሊ ዉዘተ
የብሔር ፖለቲካ እንጅ ብሔር አልተባለም ?
@@1978monas ብሄርን እያጠቁ ለዛውም ግምባር ፈጥረው ንገረኝኛእንዴትማጥፋት እንደሚቻል
አቦ ልክ ነህ ስለቾሁ ሀሳብህን አትቀይር
ይሄን ዘረኛ የኦነግ ካድሬ መስመር የሚያስይዘው ይጥፋ? ማነው እሱ የቱን ቃል ሰዉ መጠቀም እንዳለበት የሚያዘው? መረን እንዲይዝ መደረግ አለበት!
What a shock 😲.... U don't know how to discuss.
እኛ ሀገር እኮ ሰው የለም ሲበዛ ግብዞች እናም ኃላቀሮች ነን ::
ሰለሞን አንደምን ሰነበትክ ሰው ራሱን ነጻ መሆን ኣለበት ብህር ከመወከሉ በፊት
It is difficult to fathom why some people were upset about what the doctor has stated. The first thing I heard was "let us scrap or remove ethnic based constituion, the root cause of our problem as Ethiopians. BEHERE POLITICS has polarized us, and it
will continue to polarize us as people, and he cited the Rowanda Case. Unlike in the past, in Rowanda, people do not ask about "Which ethnic group do you belong?" They have learnt from their dark history of ethnic division.
First step should be to listen to each other,and agree to disagree.
አሉታዊና አፍራሽ በሆነው የብሄረተኝነት ፖለቲካ ( የዘረተኝነት ፖለቲካ ) እና አዎንታዊና ገንቢ በሆነው የብሄረተኝነት ፖለቲካ ( የፀረ ዘረኝነት ፖለቲካ ) መካከል ትልቅ ልዩነት አለ።
ይህ ፕሮግራም ጥሩ ሆና ግን ጥላቻ ጥላቻ እሚ ል ቃል በጣም በዛ ቢያንስ ሌላ ቃል ተጠቀም
የባቴ ኡርጌሳን ንግግር ብቻ ነዉ ማዳመጥ የምንፈልገዉ ሌሎቻችሁ ለእድር ስብሰባም አትመጥኑም ተበተኑ
የዘር ፖለቲካ የዘር ፖለቲካ አስሬ ማለት አያስፈልግም የዘር ፖለቲካ የተጀመረዉ በሞአ አንበሣ ነገደ ይሁዳ መሆኑን ማወቅ የግድ ነዉ
ሰሎሞን ራሱን እንደ አንድ ተወያይ ማቅረቡን ብቀበልም ግን ምንም ሰዓት ሳይገድበው limitlessly ያወራል፥ ሌሎችን indoctrinate ለማድረግ ይሞክራል። እሱም የራሱን አሳብ ለማራመድ እኩል ደቂቃ መውሰድ ሲገባው፥ ማንም እሱ የማይፈልገውን አሳብ የሚያራምድ ከመጣ “pause አድርጌሃለሁ” ይልና ራሱ ይቀጥላል። ሰሎሞን የሚያራምደው የኢትዮዽያ ዘረኝነት ብቻውን ለ100+ ዓመታት ተወርቶም አላሸነፈም።
Shame on Solomon!!!
ባቴ ኡርጌሳን የሚመክር ሰው ጠፋ። እዛ አትህድ የምለው ሰው ይጥፋ?
ይሄዉ፣ያለመደማመጥ፣በሽታችን፣ነዉ፣ለዚህ፣ያበቃን።ሌላዉን፣ማሸማቀቅ።
ተሳታፊዎቹ በሙሉ ወይም በከፊል በሃሳብ ነጻነት ታደመው የሚወያዩ ሳይሆን አንድም ቅድም የነበራቸውን ሃሳብ ታጥቀው ለማሸነፍ አልያም የኔን ሃሳብ እንጂ ያንትን ተወው በሚል ህሳቤ ተጃጅለው የቀረቡ እውቀት አልባነት የታየባቸው ለአድማጭ የማይጠቅሙ ስብስቦች ናቸውና ውይይቱ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያዘነበለ ነው።
ሰለሞን ጥረትህን ሁል ግዜም ቢሆን አደንቃለሁ :: ሰራ የምንለው ነገር በባህሪው የጋራ ብቻ ሳይሆን ወጤት ያለው ማለት ነው :: ለዚህ ደግሞ የፕሮግራምህን አላማ መረዳት ያስፈልጋል :: የውይይት ሕጉንም ማወቅ ያስፈልጋል :: ለኔ ዛሬ ይህ ውይይት ወርዶብኛል : በአብላጫው የሥራ ፈቶች ውይይት 11:19 ይመሥላል ::
👍🙏
የኦሮሞ ደንቆሮ ጋር ለመነጋገር መቀመጥ ጉንጭ ማልፋት ነው!!!
ወይ ጥጋብ ጌታዋን የተማመነች በግ ስፈሩን ትበጠብጣለች ይባላል ቂጣ የቀደደው አፉን ለቀቀብን ወይ ግዜ ይሁን እግዚአብሔር ድንቅ ስራ አለው
Weyne yihe sewye 😢
Menu ga new ye Doctoru sehtet...?? I couldnt get it..
የሚያወሩት ሌላ መሬት ላይ ያለው ሌላ ቢንጫጩም አይፈረደባቸውም !!!
wild Animals are different from humans
በስመአም ምን አይነት ድንቁርና ነው?ትክክለኛ ነገር ነው ደ/ር የተናገረው ምን ያንጫጫጫል ይሄ ባዶ ቆርቆሮ ነው ሳይነኩት የሚንጫጫ !!!
Sewyew maswetat neber